- Последний пост
- 13 апр. 2024 г.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
በደብረብርሃን ከተማ በአንድ ወጣት ባለሀብት እየተገነባ ያለ የዳቦ ማምረቻ ፋብሪካ በአጭር ጊዜ ወደ ስራ እንደሚገባ አስታውቋል። የዳቦ ማምረቻው ፋብሪካው ስራአስኪያጅ አቶ ምህረት ሙላቱ ለኢቲ ኒውስ እንደተናገሩት በከተማዋ የሚሰተዋለውን የዳቦ እጥረት ያስቀራል። በስራው ጅማሮ ለ150 የደብረብርሃን እናቶችና ወጣቶች ቋሚና ግዚያዊ የስራ እድል የሚፈጥር ይሆናል ብለዋል።ፋብሪካው በቀን ከ100 እስከ 150ሺ ዳቦ በቀን የማምረት አቅም እንደሚኖረውም አስረድተዋል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በደብረብርሃን ከተማ በርካታ አምራች ኢንዱስትሪዎች እየተገነቡ ይገኛሉ።ሁሉም ወደ ስራ ሲገቡ ለከተማዋ እድገት ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚኖራቸው ተስፋ ተደርጓል።ለለውጥ የሚሰሩን ማበረታታት ይገባል።
https://youtu.be/xGTU92AjqMg?si=neg9XiwaK3BjOTv7
Channel photo updated
Channel name was changed to «Bernos -Media»
Channel photo removed
ተወዳጁ አርቲስት ቴዲ አፍሮ (ቴዎድሮስ ካሳሁን) በሀገሪቱ እየሆነ ያለው ነገር እጅጉን አሰቃቂ ነው ብሏል!
የድሮን ጥቃት በሰ/ሸዋ ዞን ሞጃና ወራና ወረዳ ሳሲት የህፃን ልጅ ማህተመ ክርስትና ስርዓት በኋላ ወደ ቤታቸው ሲመለሱ በተሽከርካሪ ላይ በተፈፀመ ጥቃት የንፁሃን ህይወት ተቀጥፏል። እጅግ ልብ ሰባሪ ነው😥
#ለክቡራን_ደንበኞቻችን የሸዋ ብርሃን አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ቤት ማህበራትን ጭማሪ ክፍያ እንዲዘጉ ባወጣው ማስታወቂያ ላይ ባስቀመጥናቸው የተቋማችን የሂሳብ ቁጥሮች መሰረት ማህበራቱ በቡድን በመሆን ብድር የሚያገኙበትን ምቹ ሁኔታ ስለፈጠርን የሚከተሉት አድራሻዎቻችን በመደወል እና በአካል በዋናው ቢሯችን በሚገኝበት የደብረ ብርሃን አጠቃላይ ሆስፒታል አጠገብ ወይንም የቀድሞ መዘጋጃ በመምጣት የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በአክብሮት እንገልፃለን ። ስልክ ቁ. - 0965917670 :- 0116375334
https://youtu.be/X8XxvXtYt0w?si=eGzsatarQPmnNpVk
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
"በምን ሞራል ነው ተማሪዎችን አጥኑ ብለን የምንመክራቸው?" ደብረብርሃን አካባቢ ተወልጄ ከደብረብርሃን ዩንቨርስቲ በሚድዋይፍ የተመረቅሁ ስሜ ታልዬ በጋሻዉ ይባላል:: ለአገራችን በሙያችን ለማበርከት ቀን ከሌት ደፋ ቀና ብለን፣ አራት አመታትን ያለ እንቅልፍ እና እረፍት ስንደክም ቆይተን እጅግ በጣም ከፍተኛ የሚባል ውጤት CGPA 3.9 በላይ ዉጤት ተመርቄ ነበር:: አሁን 4 ኪሎ አካባቢ መንገድ ዳር ያለሙያዬ ጌጣጌጥ በመሸጥ ላይ እገኛለሁ። በምን ሞራል ነው ተማሪዎችን አጥኑ ብለን የምንመክራቸው? በአመት 400 እና ከዚያ በላይ የእናቶች ሞት ባለበት አገር ሆነን ያለስራ 1 አመት ሙሉ መቀመጥና የትገባችሁ የሚል አካል አጥተን ወንበር እያሞቅን ያለንበት ሁኔታ ነው ያለው:: ስልክ ቁጥር፡- 0919191172 መረጃዎቼ፡- የተመረቅኩበት ፎቶ እና ዶክመንቶቼ ሲሆኑ 1ኛ እና 4ኛ ላይ ያለዉ ፎቶ አሁን መንገድ ዳር ጌጣጌጦችን በማዞር መረጃው የ @Hakim ነው
በኦሮሚያ ልዩ ሀይል ወረራ የተፈፀመበት አውራ ጎዳና 😭 ምንጃር አውራ ጎዳና!
የኦሮሞ ልዩ ሀይል በርካታ ሰላማዊ ነዋሪዎችን በጅምላ ከገደለና ከዘረፈ በኋላ በዚህ መልኩ ወረራ እየፈፀመ ይገኛል። አሁን ሁሉንም ነገር ግልፅ እያደረጉት ነው። ዋና አላማቸው ወረራ መፈፀምና ንፁሃንን መግደል እንደሆነ አሳይተዋል። በወረራ የምትወስዱት አንድ ኢንች መሬት አይኖርም! ጊዜ ለኩሉ!
без подписи
የኦሮሞ ልዩ ሀይል በርካታ ሰላማዊ ነዋሪዎችን በጅምላ ከገደለና ከዘረፈ በኋላ በዚህ መልኩ ወረራ እየፈፀመ ይገኛል። አሁን ሁሉንም ነገር ግልፅ እያደረጉት ነው። ዋና አላማቸው ወረራ መፈፀምና ንፁሃንን መግደል እንደሆነ አሳይተዋል። በወረራ የምትወስዱት አንድ ኢንች መሬት አይኖርም! ጊዜ ለኩሉ!
#FakeNews !! በተለያዩ የሶሻል ሚዲያ አማራጮች የሚሰራጨው ይኼ መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን ከምንጮቻችን አረጋግጠናል። ከሀሰተኛ መረጃ እንቆጠብ!
▶️በሰሜን ሸዋ ዞን የአውራ ጎዳና መንደር ነዋሪዎች ላይ ጥቃት መፈፀሙን ነዋሪዎች ገለፁ በዐማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አውራ ጎዳና ከተማ ላይ፣ የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ ኃይሎች ፈጽመውታል ባሉት ጥቃት፣ ሰላማዊ ዜጎች እንደተገደሉና ከቀዬአቸው እንደተፈናቀሉ፣ የአካባቢው ባለሥልጣናት እና ተጎጂዎች አስታወቁ፡፡ በ“ኦሮሚያ ልዩ ኀይል” እንደተፈጸመ በገለጹት ጥቃት፣ ከዐዲስ አበባ ወደ ጅቡቲ በሚወስደው አውራ ጎዳና ዳር የምትገኘዋ ከተማ ነዋሪዎች ንብረት እንደተዘረፈና እንደወደመ፣ በሕይወት የተረፉትም እንደተፈናቀሉ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡ በዐማራ ክልል በኩል፣ በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የመስኖ እና አርብቶ አደር አካባቢ ልማት ጽ/ቤት ሓላፊ አቶ ሲራጅ አሊዬ አደም፣ ችግሩ የተከሠተው፣ ከትላንት በስቲያ እሑድ፣ “የኦሮሚያ ልዩ ኀይል አባላት፣ በከተማው ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ ነው፤” ብለዋል፡፡ ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ⤵️