tgindex
የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን Ethiopian Full Gospel Believers' Church

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን Ethiopian Full Gospel Believers' Church

Статистика

ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና፥ ዛሬም ለዘልዓለምም ያው ነው። ዕብ 13:8 Jesus Christ is the same yesterday and today and forever. Heb 13:8

Последний пост
13 авг.
Последнее чтение
14 авг.
Постов за неделю
33
Всего постов
65
Тип
открытый
Язык
am
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
4 655
−6 за 2 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
566
40 постов
Вовлечённость
12,2%
к подписчикам
Постов в день
4,7
всего 65
Упоминаний
2
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
494
1/48двое суток
566
1/72трое суток
610

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • https://youtu.be/nmcpJniEnHY?si=ELPMHYla2UI96FVd

  • ወቅታዊ የቤተ እምነቱን መረጃ ይከታተሉ። ለበለጠ_መረጃ 👉በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/@efgbc 👉ፌስቡክ፡  https://www.facebook.com/etfullgospel/ 👉ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።

  • በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የምዕራብ ወለጋ እና አካባቢው ክልል የመሪዎችና የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች ስልጠና   ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደ:: ከሐምሌ 30 እስከ ነሐሴ 2/2018 ዓ.ም ከ400 በላይ የአጥቢያ መሪዎችና የሙሉ ጊዜ አገልጋዮች በተገኙበት በዚህ ፕሮግራም ላይ 'ክርስቲያናዊ ስነ ምግባር' በሚል ርዕስ በፓስተር ቀኖ መኰንን ስልጠና ተሰጥቷል:: ከስልጠናው በተገኘው ግንዛቤ ውይይትና ምክክር ከተደረገ በኋላ የአቋም መግለጫ አውጥቷል። ከዚያም የክልሉ ጠቅላላ ጉባዔ ከተካሄደ በኋላ የወንጌል አርበኛ የሆኑትና ለ52 ዓመታት ጌታን በታማኝነት ያገለገሉትን የፓስተር ፍቃዱ  ጨዋቃን 70ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የዕውቅና የምስክር ወረቀትና የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። የጠቅላላ ጉባኤ እና የአገልጋዮች ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። ለበለጠ_መረጃ 👉በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/@efgbc 👉ፌስቡክ፡  https://www.facebook.com/etfullgospel/ 👉ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን የምስራቅ ሸዋና አካባቢው ክልል የፕሬዝዳንት ምርጫ እና ጠቅላላ ጉባኤ ተካሄደ። ነሐሴ 2 /2018ዓ.ም በአዳማ ከተማ ቁጥር አንድ ሙሉ ወንጌል አጥቢያ አዳራሽ ጠቅላላ ጉባኤ የተደረገ ሲሆን የቤተ እምነቱ ምክትል ፕሬዝዳንት ፣የቤተክርስቲያን መሪዎች ተገኝተዋል። የክልሉ ፕሬዝዳንት መጋቢ ፍቃዱ አርገኔ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የቤተ እምነቱ ምክትል ፕሬዝዳንት መጋቢ ለወየሁ ስንሻው ማርቆስ ወንጌል 3፥13 ያለውን ቃል በመጥቀስ "አገልግሎት ጥሪ ነው" በሚል ርዕስ የእግዚአብሔር ቃል አካፍለዋል። በመቀጠል መጋቢ ፍቃዱ አርጋኔ የክልሉን የአንድ ዓመት የሥራና የፋይናንስ ሪፖርት እንዲሁም የአስር ዓመት የመውጫ ( Exit ) የ2019 ዓ.ም ዕቅድ አቅርበዋል:: ጉባኤው አስተያየት ከሰጡበት በኋላ በሙሉ ድምጽ ጸድቋል። በመቀጠል የስራ አስኪያጅ ኮሚቴ እና የክልል ፕሬዝዳንት ምርጫ ተካሄዷል። መጋቢ አለማየሁ በልቻ ለሚቀጥሉት አምስት አመታት ክልሉን በፕሬዝዳንትነት እንዲያገለግሉ የተመረጡ ሲሆን ሹመቱን የቤተ እምነቱ ምክትል ፕሬዝዳንት መጋቢ ለወየሁ ስንሻው አስፈጽመዋል። የቀድሞ የክልሉ ፕሬዝዳንት መጋቢ ፍቃዱ አርገኔ በክብር ተሸኝተዋል። ጠቅላላ ጉባኤ እና የፕሬዝዳንት ምርጫ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። ለበለጠ_መረጃ 👉በዩትዩብ፡ https://www.youtube.com/@efgbc 👉ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/etfullgospel/ 👉ቴሌግራም፡ https://t.me/EFGBC_HO እንዲሁም በሌሎች ፕላትፎርሞቻችን ይከታተሉን።

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን Ethiopian Full Gospel Believers' Church — tgindex