2014 HTU Distance Students
Статистика- Последний пост
- 4 июл.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
видео или голосовое, без подписи
ማስታወቂያ እጬ ተመራቂ ተማሪዎች የምርቃት መርሐ ግብር ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ. ም በዩኒቨርስቲው አዳራሽ 4 ኛ ፎቅ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እድትገኙ ያሳውቃል ።
ማስታወቂያ እጬ ተመራቂ ተማሪዎች ለምርቃት መርሐ ግብር የቤተሰብ መግቢያ ካርድ ርቀትና በይነ መረብ ትምህርት ኮሌጅ እየመጣችሁ መውሰድ ትችላላችሁ።
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ጥብቅ ማስታወቂያ ለ2018 ዓ.ም እጩ ተመራቂ ተማሪዎች የሚጠበቅባችሁን ውጤት አሟልታችሁ በእጩ ተመራቂነት የተያዛችሁ ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃችሁን (Student Copy) እና ጊዚያዊ ድግሪ (Temporary Degree) መውሰድ የምትችሉት እስከዛሬ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ እና ስሊፕ ይዛችሁ በመምጣት ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድታዘጋጁ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን። የርቀትና በይነመረብ ትምህርት ኮሌጅ
ማስታወቃያ ለ2018ዓ.ም እጩ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ! የመመረቂያ ጋውን ሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም መጥታችሁ እድትወስዱ እያሳወቅን ለመውሰድ ስትመጡ ፦ 1. ለመመረቃያ ፕሮግራም 2000ብር የከፈላችሁበትን እና 2. የዩኒቨርሲቲውን መታወቂያ በመያዝ እድትመጡ የቅድሴት ሥላሴ የርቀትና በይነመረብ ትምህርት ኮሌጅ ያሳውቃል።
ማስታወቂያ ለ2018 እጩ ምሩቃን በሙሉ! የሚሟላ ኮርስ ያለባችሁ ተማሪዎች እስከ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም 6:00 ቀርባችሁ እንድታሟሉ ዝርዝራችሁ በተገለጸው መሠረት አብዛኛው ተማሪ ቀርቦ ውጤቱን እያሟላ ይገኛል። ይሁን እንጂ ውጤታችሁን ቀርባችሁ እንድታስተካክሉ ስማችሁ ከተዘረዘረው ተማሪዎች መካከል ውስን ተማሪዎች እስከ አሁን ቀርባችሁ ያላስተካከላችሁ በመሆኑ ኮሌጁ ለመጨረሻ ጊዜ እስከ ነገ ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ.ቀን 6:00 ሰዓት ድረስ የሚጠብቃችሁ ሙሆኑን ተገንዝባችሁ እንድታስተካክሉ በጥብቅ እያሳሰብን ይህንን ተግባራዊ ማድረግ ያልቻላችሁ ተማሪዎች በ2018 ዓ.ም የተመራቂዎች ዝርዝር ውስጥ እንደማትካተቱ፣ የምርቃት መጽሔት ላይ ስማችሁና ፎቶአችሁ እንደማይወጣና እንደማትመረቁ ኮሌጁ ከወዲሁ አበክሮ ያስታውቃል። የርቀትና በይነ-መረብ ትምህርት ኮሌጅ
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ማስታወቂያ ለ2018 እጩ ምሩቃን በሙሉ! ከታች ስማችሁ የተዘረዘረው እጩ ተመራቂዎች የላሟላችሁትን የትምህርት ዓይነት በመመልከት እስከ ሰኔ 10 ቀን እስከ 6:00 ሰዓት 2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ ለውሳኔ ያመቸን ዘንድ በተጠቀሰው ቀን ብቻ እድታሟሉ በማለት የርቀትና በይነመረብ ትምህርት ኮሌጅ በጥብቅ ያሳውቃል።
ሰኔ 5 ቀን2018 ዓ.ም ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም የርቀት እጩ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ! የመመረቂያ ፎቶ አራት ኪሎ ፎቶ ሜሪት ሄዳችሁ ፎቶ የተነሳችሁ ተመራቂ ተማሪዎች መጥቸሁ ፎታችሁን መካተቱን እና ስማችሁ Last word ሁሉም የተካተተ መሆኑን በየግላችሁ እየመጣችሁ እድታረጋግጡ የተባላችሁ ስለሆነ ለሚፈጠረው ስህተት ሀላፊነት የማይወስዱ መሆኑን ፎቶ ቤቶቹ አረጋግጠዋል
ማስታወቂያ የ2018 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች የመመረቂያ መጽሔትና Last word ከፎቶ ጋር ለማመሳከር የዲፓርትመንቱ የክፍል ተወካዮቻችሁን ከመጽሔት ኮሚቴው ጋር በስልክ ቁጥር እድትገናኙ ቀደም ብለን መግለጻችን ይታወቃል። ነገር ግን እስካሁን 1.Ethics 2.Dogma 3.Scripture 4.Geez 5.Philology 6.Pastoral ዲፓርትመንት እስካሁን ተወካዮቻችሁ ምንም አይነት ተሳትፎ ያላደረጉ ሴለሆነ በናተው በኩል ማሳሰቢያ ቢሰጣቸው። ይህም ሆኖ ለሚፈጠረው ክፍተት ኮሌጁ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን።