VECOD GLOBAL LEADERS
СтатистикаVision Ethiopian Congress for Democracy Official Channel VECOD GLOBAL LEADERS. Contact Us:0911605873
- Последний пост
- 18 июн.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
የዝግጅት ማነስ እና በቂ ያልሆነ የመራጮች ትምህርትን ጨምሮ በምርጫው የታዩ ችግሮችን ለቦርዱ ማቅረባቸውን ሲቪል ማኅበራት አስታወቁ ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. (አሐዱ ሬዲዮ) – በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታዘቧቸውን የዝግጅት ማነስ፣ በቂ ያልሆነ የመራጮች ትምህርት፣ የምርጫ ሕግ ጥሰት እና መሰል ችግሮችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማስረከባቸውን የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት እና ቪዢን ኢትዮጵያ ኮንግረስ ፎር ዲሞክራሲ ለአሐዱ ሬድዮ ተናግረዋል። የተለዩት የአሰራር ግድፈቶች ለዲሞክራሲ ባህል እድገት እንቅፉት በመሆናቸው እንዲታረሙ የጠየቁት ማኅበራቱ፤ ቦርዱ በቀጣይ አሰራሩ ያርማቸዋል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አህመድ ሁሴን "የቅድመ ምርጫ ዝግጅቱ አነስተኛ ነበር" ብለዋል። ችግሩ በቀጣይ እንዳይደገምም ምክር ቤቱ ክትትሉን እንደሚቀጥል በመግለጽ ባለድርሻ አካላት ለሪፖርቱ ተፈጻሚነት በጋራ እንዲሰሩ አሳስበዋል። የቪዢን ኢትዮጵያ ኮንግረስ ፎር ዲሞክራሲ መስራችና ዋና ዳይሬክተር ታደለ ደርሰህ በበኩላቸው፤ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች የምርጫ ወቅት ብቻ መወሰናቸው የሂደቱ ክፍተት እንደነበር አንስተዋል። በምርጫ ጣቢያዎች የታዩ ረጃጅም ሰልፎችን ለማቃለልም የአንድ ምርጫ ጣቢያ ተመዝጋቢዎች ቁጥር ከ1ሺህ 500 በታች እንዲሆን ሐሳብ ማቅረባቸውን አቶ ታደለ ተናግረዋል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላተ ወርቅ ኃይሉ፣ የቀረቡትን ሪፖርቶች ቦርዱ መቀበሉን ተናግረዋል። እንደ ሜላተ ወርቅ ገለጻ ችግሮቹ ለቀጣይ ምርጫ የተሻለ ዝግጅት ለማድረግ እንደ ግብዓት ይወሰዳሉ። በህይወቴ ጌትነት #አሐዱ_የኢትዮጵያውያን_ድምጽ
መምረጥም ሆነ መመረጥ የዲሞክራሲ መገለጫ ነው!!!
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи