tgindex
AASTU STUDENTS UNION OFFICIAL

AASTU STUDENTS UNION OFFICIAL

Статистика

This is official channel for AASTU students to deliver up to date information.

Последний пост
14:53
Последнее чтение
12:46
Постов за неделю
3
Всего постов
174
Тип
открытый
Язык
английский
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
12 авг.
Подписчики
15 388
+7 за 3 дн.
Сутки
+1
+0,01%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
5 771
40 постов
Вовлечённость
37,5%
к подписчикам
Постов в день
0,4
всего 174
Упоминаний
9
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
2 083
1/48двое суток
2 387
1/72трое суток
2 574

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 14:531 22644

    #NGAT   አገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡     ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket ለማግኘት የኢሜይል አድራሻችሁን መጎብኘት አትዘንጉ። @tikvahuniversity

  • 15 авг.1 708145

    WHY IS AASTU UNIQUE? What Makes Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) Different? At AASTU, education goes beyond the classroom. We bring together 🎓 Knowledge | 🔬 Research | 💡 Innovation | 🤖 Technology | 🏭 Industry | 🌍 Global Engagement to prepare students and researchers to address real-world challenges, create solutions, and shape the future. ✨ Here are the key features that make AASTU unique: For more information about AASTU, reach us: Website: https://www.aastu.edu.et Facebook: http://facebook.com/aastu.edu.et Telegram: t.me/pir2011 Email: pr@aastu.edu.et | pir@aastu.edu.et Linkedin: https://bit.ly/aastu_officialin #AASTU #UniversityForIndustry #WhyAASTU #ScienceAndTechnology #EmergingTechnology #Innovation #ResearchExcellence #OutcomeBasedEducation #IndustryLinkage #Technology #HigherEducation #AccreditedPrograms #ISO9001 #CentersOfExcellence #StudentInnovation #Entrepreneurship #InternationalEngagement #FutureReady

  • 11 авг.2 990198

    https://youtu.be/KKCFU86OCYQ

  • 6 авг.10,1 тыс83

    видео или голосовое, без подписи

  • 6 авг.9 7196487

    ዶ/ር ደረጀ እንግዳ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሆነው እንዲሠሩ ኃላፊነት ተሰጥቷቸዋል ። በዛሬው ዕለትም ከዩኒቨርሲቲው የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ ጋር የሥልጣን ርክክብ አድርገዋል ። ለዶ/ር ደረጀ እንግዳ መልካም የሥራ ዘመንን እንመኛለን ።

  • 6 авг.4 690636

    Call for Applications SheCodes360: Empowering the Next Women Startup Founders The Ministry of Innovation and Technology, in collaboration with STEMpower Inc. and the Embassy of Finland in Addis Ababa, invites ambitious young women to apply for the SheCodes360 Program—a startup founder creation and entrepreneurship initiative designed to transform innovative ideas into scalable businesses. Whether you have a business idea or are ready to build one, SheCodes360 will equip you with the knowledge, practical skills, mentorship, and innovation support needed to launch your startup and become a successful entrepreneur. What the Program Offers Participants will receive intensive, hands-on training in: • Startup Ideation and Innovation – Identify problems, validate opportunities, and develop innovative business solutions. • Digital Skills – Digital Marketing, Electronics, and Coding Fundamentals. • Artificial Intelligence (AI) and Cybersecurity – Leverage emerging technologies to build competitive startups. • Entrepreneurship and Business Development – Design scalable business models, develop products, and prepare for market entry. . • Mentorship and Prototyping Support – Access expert mentors and the STEMpower FabLab and MInT Innobiz-K Incubation center maker space to transform ideas into prototypes and minimum viable products (MVPs). • Pitching and Investor Readiness – Learn how to effectively present your startup to investors, incubators, and partners. Who Can Apply? • Are 18–35 years old. • Have an innovative idea or a passion for building a startup business. • Are motivated to become startup founders and future business leaders. • Can commit to participating throughout the entire program. Women from underserved and underrepresented communities are strongly encouraged to apply. Application Dead line; 15 August 2026 Training Venue; STEMpower STEM Centers and MInT Incubation Center, Addis Ababa Apply Now https://docs.google.com/forms/d/1vgEEi4_2e3jdaB7NgPX4Mp92ebAlBDebahM_O4Je-NQ/viewform?edit_requested=true

  • 6 авг.3 3204
  • 2 авг.5 105714

    Greetings, Few announcements: 1. Registration deadline extended: The registration deadline has been extended to Wednesday, August 5. Please complete your registration before the deadline. 2. Exam center & accessibility update: You can now update your exam center and accessibility status (visual or hearing impairment) from your profile page by refreshing the page first. 3. Non-Ethiopian registration is now open: Non-Ethiopian applicants can now register. You may be asked to provide additional documents during the registration process. 4. Username , Password and Entrance ticket will be issued once registration is closed. Thank you.

  • 29 июл.6 01719

    видео или голосовое, без подписи

  • 29 июл.5 6516319

    ላለፉት ሰባት ዓመታት ዩኒቨርሲቲያችን በፕሬዝዳንትነት ሲመሩ የነበሩት ክቡር ዶ/ር ደረጀ እንግዳ በዛሬው ዕለት ለአዲሱ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሥራት አፀደወይን የሥልጣን ሽግግር (ርክክብ ) አድርገዋል ። ዶ/ር ደረጀ በፕሬዝዳንትነት ቆይታቸው እጅግ ዘርፈ ብዙ የሆኑ የልማት ሥራዎችን ሠርተዋል ። ኹላችንም በተለይም ደግም 2013 እና ከዚያ በፊት የነበሩ ባቾች የምናውቀው የዩኒቨርሲቲው ግቢ ፈፅሞ እስኪለያይ ድረስ የአካባቢውን ማሳመር Landscape ሥራ ፡ የአስተዳደር ፡ የአዳራሽ ፡ የሴንተር ኦፍ ኤክሰለንስ ፡ የኳስ ሜዳ ፡ የአጥር ግንባታዎች እንዲሁም የዲጅታል ላይብረሪ ሥራዎች ከብዙው በጥቂቱ ተጠቃሾች ናቸው ። በአካዳሚክስ ዘርፍም ዩኒቨርሲቲያችን በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና እንዲያገኝ የአክሪዴሽን ሥራ ፡ ተማሪዎች በፈጠራ ሥራ ራሳቸውን እንዲያበቁ በኢኖቬሽን ሴንተር በኩል ፡ በተማሪዎች ሙያ ማበልፀጊያ ማዕከል የሚዘጋጁ ሥልጠናዎች ፡ የሥራ ዐውደ ርእይ በአጠቃላይ የትምህርት ጥራቱን የተሻለ ለማድረግ የተሠሩ ሥራዎች በጣም የሚበረታቱ ናቸው ። በዚህም ዩኒቨርሲቲው በአጭር ጊዜ ስመ ጥር እንዲሆንና ተመርቀው የሚወጡ ተማሪዎችም ከሌሎች በተለዬ ተፈላጊ እንዲሆኑ አስችሏል ። ዶ/ር ደረጀ በቆይታው ለተማሪዎች ያለው ቅርበት እጅግ ይለይ ነበር ፡ እጅግ ቀለል ያለ እና ጉዳይ ላለው ተማሪ ሁሉ ቢሮው ክፍት የሆነ የእውነት መሪ ነው ። ስላገለገልከን በአጠቃላይ ለዩኒቨርሲቲያችን ላበረከትከው ጉልህ አስተዋጽኦ እጅግ አድርገን እናመሰግናለን ። በቀጣዩ የኃላፊነትና የሕይወት ጉዞው ሁሉ መልካም ነገሮች እንዲገጥሙትና ስኬታማ እንዲሆን ከልብ እንመኛለን ። ለአዲሱ ፕሬዚዳንታችን ዶ/ር አሥራት አፀደወይን  መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆን እንመኛለን ። ሐምሌ 22/2018 ዓ/ም ሰሎሞን ታረቀኝ

  • 29 июл.4 433318

    ማስታወቂያ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT Exam) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን መደበኛ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና /National Graduate Admission Test/ ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ለመውሰድ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ ምዝገባ የሚካሄደው ከሀምሌ 15 – 25/2018 ዓ.ም ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ከታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ ገብታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለፈተናውም አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል፡፡የመመዝገቢያ ሊንክ፡- https://ngat.ethernet.edu.et ማሳሰቢያ:-ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ። የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር (ሰባት መቶ ሀምሳ ብር) መሆኑን አውቃችሁ በቴሌ ብር በኩል በምዝገባው ወቅት የሚፈጸም ይሆናል። ምዝገባው የሚከናወነው በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆን የፈተና ጣቢያውን በሚመለከት ግን ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ በስታንዳርዱ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት።

  • 29 июл.4 34025

    📋 Short-Term (Micro-Credential) Training Needs Assessment Survey 🎓 The Continuing Education Program Directorate of Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) is conducting this survey to identify training needs for Short-Term (Micro-Credential) Programs. Your feedback will help us design and deliver industry-relevant, high-quality professional training. ⏱️ Survey Duration: Less than 5 minutes 🔒 Confidentiality: All responses will be kept strictly confidential and used only for program development, research, and academic purposes. 📝 Take the Survey: 🔗  https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSet-K7S88fxcpaPxieT5nJurSmouQqrg4aetqPWN2i06Ys8Aw/viewform?usp=header

  • 28 июл.4 020933

    🌟 Launch your career with McKinsey & Company! 🌟 We are looking for passionate recent and upcoming graduates to join our Young Leaders Program (YLP) 2027 Cohort at our Addis Ababa office! 🇪🇹 This is a unique international opportunity to develop world-class leadership skills and solve complex problems across multiple sectors in Africa. 👤 Who can apply: Class of 2025, 2026, and early 2027 graduates in Ethiopia (All academic degrees are welcome!) 📄 How to apply: Submit a max 1-page CV. (Note: You must include your university GPA/honours and your high school achieved merit) ⏳ Deadline: 31 July 2026 🔗 Apply here: mckinsey.com/careers/search-jobs/jobs/fellow-youngleadersprogram-16433?hsid=c823eca9-cde6-4a99-9… 🌍 Learn more about our impact on our LinkedIn page: linkedin.com/showcase/mckinsey_africa Please feel free to share and forward this to your networks and anyone who may be interested! 🚀

  • 25 июл.5 5101367

    ማስታወቂያ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT Exam) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን መደበኛ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና /National Graduate Admission Test/ ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ለመውሰድ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ ምዝገባ የሚካሄደው ከሀምሌ 15 – 25/2018 ዓ.ም ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ከታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ ገብታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለፈተናውም አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል፡፡የመመዝገቢያ ሊንክ፡- https://ngat.ethernet.edu.et ማሳሰቢያ:-ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ። የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር (ሰባት መቶ ሀምሳ ብር) መሆኑን አውቃችሁ በቴሌ ብር በኩል በምዝገባው ወቅት የሚፈጸም ይሆናል። ምዝገባው የሚከናወነው በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆን የፈተና ጣቢያውን በሚመለከት ግን ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ በስታንዳርዱ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት።

  • 24 июл.5 3593

    https://youtu.be/90a3A14LjpU

  • 23 июл.5 842622

    🚀 Register Now for CISCO Networking & Python Programming Training! 📅 Registration Open | July 23, 2026 Are you ready to build the digital skills that employers are looking for? Addis Ababa Science and Technology University (AASTU) invites applications for its CISCO Networking and Python Programming training programs. 👨💻 Who Can Apply? ✅ Grade 12 Graduates ✅ Current University Students ✅ Professionals seeking to upgrade their technical skills ✅ Anyone passionate about networking, programming, and emerging technologies 📅 Classes Begin Soon! Seats are limited, so don't miss this opportunity to invest in your future. 📝 Register Today 👉 Registration Form: https://forms.gle/DgS6XUx1ujotWW7G6

  • 18 июл.6 28824

    видео или голосовое, без подписи

  • 18 июл.7 35924

    видео или голосовое, без подписи

  • 18 июл.5 689627
  • 15 июл.8 079147

    Job Post for AASTU Civil Engineering graduates of 2025/26.