- Последний пост
- 2 авг.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 24
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 503
- 1/48двое суток
- 576
- 1/72трое суток
- 621
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ጥብቅ ማሥታወቂያ ገዋን ተውሳችሁ ያልመለሳችሁ ተማሪዎች እሁድ በቀን 26/12/2028 እንድትመልሱ ካልሆነ ግን ከሰኞ ከቀን 27/12/2028 ጀምሮ በየቀኑ የ50 ብር ቅጣት እንደሚቆጥርባችሁ እንድታውቁ አጥብቀን እናሣውቃለን። ትምህርት ቤቱ
Congratulations! እንኳን ደሰ አላችሁ/አለን! ፅናት አካዳሚ በ2018 የትምህርት ዘመን ያሥፈተናቸውን የ6ኛና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ማለትም 100% ወደሚቀጥለው ክፍል በከፍተኛ ውጤት አሳልፏል። በቅድሚያ ሠላምና ጤና አድሎን እቅዳችንን ላሥፈፀመን ብሎም ድካማችንን ለባረከልን ፈጣሪ ክብር ምሥጋና ይግባው እያልን ይህ ውጤት የአንድ ወገን ብቻ ሣይሆን የሁሉም ባለድርሻ አካላት ጥረት ውጤት በመሆኑ ሁሉንም ባለድርሻ አካላት በተለይ ቀን በመደበኛው በትርፍ ጊዜ በማጠናከሪያ ትምህርት ሣይደክሙ ሣይታክቱ ለዚህ ውጤት ከፍተኛ ዋጋ ለከፈሉ መምህራኖቻችን ላቅ ያለጨምሥጋና እንቀርባለን! ትምህርት ቤቱ
без подписи
የወላጅ መጥሪያ ካርድና ገዋን ከዛሬ ከሠዓት 8:30 ሠዓት ጀምሮ መውሰድ ትችላላችሁ። ማሣሠቢያ:- ገዋን ስትወስዱ የማስያዣ 200 ብር ይከፋላል። ብሩ ገዋኑ በጤንነት መመለሡ ሢረጋገጥ ይመለሣል።
ቀን፦ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. (ቅዳሜ) ጉዳዩ፦ በምረቃ ፕሮግራማችን ላይ እንድትገኙ የቀረበ ጥሪ ለ፦ የ 11ኛ ክፍል ተማሪዎች (የቀጣይ ዓመት ሲኒየሮች) ሰላም እንደምን አላችሁ! በመጀመሪያ የ 11ኛ ክፍል ትምህርታችሁን በተሳካ ሁኔታ በማጠናቀቃችሁ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን፣ ለቀጣዩ የሲኒየርነት ዓመታችሁ መልካም ምኞታችንን እንገልጻለን። እኛ የዚህ ዓመት (የ 12ኛ ክፍል) ተማሪዎች፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታችንን ማጠናቀቃችንን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀነው የምረቃ ፕሮግራም ላይ ከእኛ ጋር አብራችሁ እንድትደሰቱና ይህንን ትልቅ ቀን እንድትካፈሉን በታላቅ ደስታ እንጠብቃችኋለን። የፕሮግራሙ ዝርዝር መረጃ፦ ቀን፦ ቅዳሜ፣ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. ቦታ፦ ደራሮ አዳራሽ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ የነገዋ ዓመት የትምህርት ቤታችን ተረካቢዎችና ሲኒየሮች እንደመሆናችሁ መጠን፣ በእንደዚህ ዓይነት ታሪካዊ ቀን ከጎናችን መገኘታችሁ ለፕሮግራማችን ድምቀት፣ ለእኛም ትልቅ ደስታ ነው! እባካችሁ በሰዓቱ ተገኝታችሁ የደስታችን ተካፋይ ሁኑ። በደስታ እንጠብቃችኋለን! የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ኮሚቴ
ሥማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘራችሁት ተማሪዎች ትምህርት ቤቱ ሥለሚፈልጋችሁ በቀን 15/11/2018 ዓ.ም. በጠዋትም ሆነ በከሠዓት ፈረቃ ፅናት ቁጥር 5 ትምህርት ቤት በማንኛውም የሥራ ሠዓት እንድትመጡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን! 1/ ተማሪ ሙርጎ አሠጉ 2/ ተማሪ ቅዱስ ተክሉ 3/ ተማሪ ተስፈአብ ደስታ 4/ ተማሪ ያርሤማ ተፈሪ9/ 5/ ተማሪ ስፍነድንግል ተገኝ 6/ ተማሪ ልሣነወርቅ ዳዊት 7/ ተማሪ ሜሮን ደግፌ 8/ ተማሪ አፕል ታደሠ ተማሪ ናርዶስ ሲሳይ
መፅሃፍ ያልመለሣችሁ ተማሪዎች ሣትመልሡ መመዝገብ የማትችሉ መሆኑን እናሣውቃለን። ትምህርት ቤቱ!
ለትምህርት ቤታችን ቋሚ መምህራን በሙሉ አርብ በቀን 10/11/2018 ዓም ሥለ ተማሪዎች ምዝገባ ገለፃ ሥለሚሠጥ በዕለቱ ልክ በ2:30 ሠዓት ፅናት ቁጥር 5 ትምህርት ቤት እንድትገኙ ትምህርት ቤቱ ጥሪውን ያስተላልፋል። ማሣሠቢያ:- ሠዓት ይከበር
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
ፋራ ማዕከሎችም እየቀወጡት ናቸው
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
ቶታል ማዕከል አሙቀውታል
без подписи
без подписи