tgindex
Debre Markos Poly Technic College

Debre Markos Poly Technic College

Статистика
@dmtvet1990английский

Educational channel ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉ https://telegram.me/dmtvet1990 ለበለጠ መረጃ ፌስቡክ ፔጃችንን ላይክ ያድርጉ https://m.facebook.com/Debre-Markos-Poly-Technic-College-531710730265642/?ref=opera_speed_dial share ያድርጉልን ለበለጠ መረጃ 0587711693 ይደውሉልን ድረገጽ www.dmptc.edu.et

Последний пост
15 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
10
Всего постов
31
Тип
открытый
Язык
английский
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
908
+4 за 4 дн.
Сутки
+2
+0,22%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
352
31 постов
Вовлечённость
38,8%
к подписчикам
Постов в день
1,4
всего 31
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
169
1/48двое суток
193
1/72трое суток
208

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • የብቸና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ልዑካን ቡድን በደብረ ማርቆስ  ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ የስራ ልምድ ልውውጥ ጉብኝት አካሄዱ፡፡ #DMPTC ነሐሴ 7/ 2018  ደብረ ማርቆስ የብቸና ቴክኒክና ሙያ  ኮሌጅ ዲኖችን ጨምሮ የተለያዩ የስራ ሀላፊዎችን ያካተተ የልዑካን ቡድን በኮሌጃችን ያለውን የስራ እንቅስቃሴ ለመመልከት እንዲሁም ያለውን ተሞክሮ ለመውሰድ የሚያስችላቸውን የስራ ልምድ ልውውጥ በኮልጁ አካሂደዋል:: ልዑካን ቡድኑ በኮሌጃችን በነበረው የልምድ ልውውጥ መርሃ-ግብር ወቅትም የደብረ ማረቆስ ፖሊቴክኒክ በተቋም ደረጃ እየሰራቸዉ ያሉ ስራዎችን  በዝርዝር የተመለከቱ ሲሆን ልኡካን ቡድኑ በኮሌጁ በተደረገላቸው አቀባበልና በተመለከቱት የኮሌጁ እንቅስቃሴ መነሻ በማድረግ የደብረ ማርቆስ ፖሊቴክኒክ ኮሌጁ እያከናወናቸው የሚገኙ ዘርፈ ብዙ የስራ እንቅስቃሴዎች በጣም ጥሩ  መሆናቸውን ገልፀው በዚህም ኮሌጁ ከጀመረዉ  ውጤታማ ጉዞ ብዙ ልምዶችን መቅሰም መቻላቸውንም ገልፀዋል:: በተጨማሪም ልኡካን ቡድኑ በኮሌጁ የሚገኙ የተለያዩ የስልጠና ዎርክ ሾፖችን ተዘዋውረው የተመለከቱ ሲሆን በነበራቸው የልምምድ ልውውጥ መርሃ-ግብርም የተሳካ ቆይታን በኮሌጃችን ማድረግ ችለዋል:: ተጨማሪ መረጃዎችን በሚከተሉት አማራጮች ያግኙ፡- በቴሌግራም፡- https://telegram.me/dmtvet1990  በፌስቡክ ፔጃችንን ፡-https://m.facebook.com/Debre-Markos-Poly-Technic-College- በድረ ገጽ  ፡ www. https://dmptc.edu.et/

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • ✅ በደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለክላስተር ኮሌጅ ፎካሎች የዲጅታል አማራ (Digital Amhara) የዲጅታል ክህሎት ስልጠና ተሰጠ ደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ነሐሴ 4/2018 ዓ.ም በምስራቅ ጎጃም ክላስተር ውስጥ ከሚገኙ ኮሌጆች ለዲጅታል አማራ (Digital Amhara) ፎካል ሆነው ለተመረጡ የአይሲቲ ኢንስትራክተሮች የዲጅታል አማራ ኢኒሼቲቭ የዲጅታል ክህሎት ስልጠና ሰጥቷል። ስልጠናው የዲጅታል አማራ ኢኒሼቲቭን በተግባር ለማሳካት፣ የዲጅታል ክህሎትን ለማጎልበት እና በክላስተር ኮሌጆች ውስጥ የዲጅታል ባህልን ለማስፋፋት ያለመ ሲሆን፣ በደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ኢንስትራክተር አቶ እንዳለው ካሳ እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው የተሳተፉት ፎካሎች በቀጣይ በየኮሌጃቸው ለሰልጣኞች፣ ለኮሌጁ ሠራተኞች እና ለወጣቶች የዲጅታል ክህሎት ስልጠናውን በማስተላለፍ የዲጅታል አማራ ኢኒሼቲቭን በማሳካት ከፍተኛ ኃላፊነት እንዳለባቸው ተገልጿል። ኮሌጁ በዲጅታል ክህሎት ግንባታ እና ብቁ የሰው ኃይል ልማት ዘርፍ የሚያከናውነውን ተግባር በቀጣይነት በማጠናከር ለአማራ ክልል የዲጅታል ለውጥ ስኬት የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል። ነሐሴ 4/2018 ዓ.ም ደብረ ማርቆስ #ደብረማርቆስ_ፖሊቴክኒክ_ኮሌጅ #DigitalAmhara #ዲጅታል_አማራ #DigitalSkills #ICT #TVET

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи