SWA JEMO G11/17
Статистика- Последний пост
- 18 авг. 2025 г.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 15 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
Use The Above Link To Join grade 12 Channel
https://t.me/+86PYDlfRKANhZWFk
TO ALL GRADE 12 STUDENTS THE SUMMER ENRICHMENT PROGRAM IS MANDATORY AND 20% OF THE FIRST QUARTER RESULT IS THE SUMMER PROGRAM RESULT SO YOU SHOULD ATTEND IT PROPERLY
የነባር ተማሪዎች ምዝገባ በነገው እለት ማለትም ሐምሌ 22'2017 ይጠናቀቃል ከእሮብ ሐምሌ 23;2017 ጀምሮምንም አይነት የነባር ተማሪዎች ምዝገባ አናከናውንም ባልተመዘገቡ ነባር ተማሪዎች ቦታ አዲስ ተማሪዎች መመዝገብ እንጀምራለን ለሚፈጠረው ችግር ወላጆች ተጠያቂ ትሆናላቹህ
የክረምት የማጠናከሪያ ትምህርት ይመለከታል **የ11ኛ ክፍል ተማሪዎች በመረጣችሁት የትምህርት መስክ ከ ሰኞ ሐምሌ 14/2017 ጀምሮ ትምህርት ተጀምሯል ተመዝግባቹህ የማጠናከርያ ትምህርቱን እንድትጀምሩ በጥብቅ እናሳስባለን። **የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ሰኞ ሐምሌ 14/2017 የክረምት ትምህርት የተጀመረ በመሆኑ እስካሁን ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች በመመዝገብ የማጠናከሪያ ትምህርቱን እንድትጀምሩ በጥብቅ እናሳስባለን። ት/ቤቱ
መጨረሻ ከመጨናነቅ ከወዲሁ ልጀቻችሁን እንድታስመዘግቡ እንመከራለን ከማክሰኞ በኸዋላ ምንም የነባር ተማሪዎች ምዝገባ እንደማናካሂድና ባልተመዘገቡ ተማሪዎች ቦታ አዲስ ተማሪዎች እንደምንመዘግብ እንድታውቁ
እስከ ዛሬ የክረምት ትምህርት ያልጀመራቹህ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ እርምጃ መውሰድ እንጀምራለን
ሳውዝ ዌስት ጀሞ ወርሀዊ ክፍያ
без подписи
ለምዝገባ ስትመጡ ማሟላት ያለባቹህ ነገሮች 1…የ2017 ውጤት ሰ ርተፍኬት 2…የመስከረም ወርና የምዝገባ የተከፈለበት የባንክ ደረሰኝ 3…የክረምት ትምህርት የተከፈለበት ደረሰኝ 4…የተማሪ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ
የመደበኛ ተማሪዎች ለ2018 ምዝገባ ከማክሰኞ ሀምሌ 15 እስከ ማክሰኞ ሐምሌ 22 ቀን 2017 ብቻ እንደሆነ በጥብቅ እናሳስባለን ። ውዝፍ ክፍያ ያለበት ክፍያውን ካልፈፀመ መመዝገብ አይችልም የክፍያ ሲስተሙ እንደማይቀበለው እንድታዉቁ ። ከምዝገባ በፊት ውዝፍ ክፍያቸው መፈፀም ግዴታ ።
ከሰኞ ሐምሌ 14 2017 የሚጀምረው የክረምት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ለ 11ኛም 12 ኛም ክፍል ተማሪዎች መማር ግዴታ መሆኑን አውቃቹህ ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ክፍያው 2900 ብር ነው
ለሳዌአ ተማሪ ወላጆች/ሕጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ ከ 1ኛ -12 ኛ ክፍል ተማሪዎች የመዝጊያ ኘሮግራም ቀን ቅዳሜ ሐምሌ 12፣2017 ዓ.ም ይሆናል ። 👉ሐሙስ ሐምሌ 10 , 2017 ከ 1ኛ -4ኛ ክፍል አቅራቢ ተማሪዎች ቅዳሜ ሐምሌ 12፣ 2017 ዓ.ም ለሚከበረው የወላጆች ቀን ክብረ በዓል ልምምድ የሚያደርጉ መሆኑን ተገንዝባችሁ ለግማሽ ቀን ትምህርት ቤት ትልኳቸው ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ በዚህ ቀን ተማሪዎች ለግማሽ ቀን ማለትም ከ1:00 ጀምሮ እስከ 6፡30 ሰዓት ብቻ ትምህርት ቤት ውስጥ ይቆያሉ፡፡ ማስታወሻ፡ ከ1ኛ -4ኛ ክፍል አቅራቢ ተማሪ ወላጆች ተማሪዎችን ቅዳሜ ሐምሌ 12፣ 2017 ዓ.ም ቀን ላይ ልጆቻችሁን እስከ ጠዋት 1፡30 ድረስ ባለው ጊዜ ት/ት ቤት ግቢ እንድታመጡልን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ 👉 የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ የሚሰጠው እና ምዝገባ የሚካሔደው ከሰኞ ሐምሌ 14 እስከ ረቡዕ ሐምሌ 23 ቀን 2017ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ ነው፡፡ በነዚህ ቀናት ቀርበው ሪፖርት ካርዳቸውን የማይወስዱ ወላጆችና ተማሪዎች ለ2018 ዓ.ም የሚያደርጉት ምዝገባ እንዳልተጠናቀቀ እንደሚቆጠርና ለሚፈጠረው ማንኛውም ችግር ኃላፊነቱ የወላጆች እንደሚሆን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡ 👉የክረምት ትምህርት የክረምት ትምህርት ከሐምሌ 14 ቀን 2017ዓ.ም ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ሳምንታት እንደሚቆይ ከወዲሁ ልናሳስብዎ እንወዳለን፡፡ የሳዌአ አስተዳደር!
የክረምት ማጠናከርያ ትምህርት በመጭው ሰኞ ማለትም ሐምሌ 14'2017 ይጀመራል ስለዚህ በ 2018 12 ኛክፍል የምትገቡ ተማሪዎች ማጠናከርያ ትምህርቱን መማር ግዴታ ነው
без подписи
без подписи
без подписи
FQT items of specifications
без подписи
без подписи