Lideta Sub City Small Tax Payer Branch Office
СтатистикаThis is official Telegram Channel of Lideta Sub City Small Tax Payer Branch Office. Join the channel.
- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 1
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 171
- 1/48двое суток
- 195
- 1/72трое суток
- 211
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
без подписи
без подписи
በመዲናዋ የደረጃ “ለ” ግብር ከፋዮች የግብር ጫና እንዳይደርስባቸው እየተሰራ ነው አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በመዲናዋ በአነስተኛ የንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ የደረጃ “ለ” ግብር ከፋዮች እንዲበረታቱ፣ የግብር ጫና እንዳይደርስባቸውና ትርፋማነታቸውን በማጎልበት ወደ ቀጣይ ደረጃ እንዲሸጋገሩ በቁርጠኛነት እየሰራሁ ነው አለ። ቢሮው በደረጃ “ለ” ግብር ከፋዮች አከፋፈል በሚነሱ ጥያቄዎችና ቅሬታዎች አፈታት ዙሪያ በሰጠው መግለጫ፤ ባለፉት ሁለት ዓመታት ሰፋፊ የሪፎርም ተግባራት ተከናውነዋል። የሪፎርም ተግባራቱ ፍትሐዊ የግብር አሰባሰብ ስርዓት መዘርጋት፣ የመልካም አስተዳደር እና የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲሁም የሌብነትና ብልሹ አሰራሮችን መቅረፍ የሚያስችሉ መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡ የ2018 የግብር ዘመን የደረጃ “ለ” ግብር ከፋዮች አብዛኞቹ በኦንላይን የክፍያ ስርዓት ግብራቸውን መክፈላቸውና የተቀሩትም እየከፈሉ መሆኑ ተመላክቷል። በከተማዋ በተለያዩ የንግድ ዘርፎች የተሰማሩ 456 ሺህ 433 የደረጃ “ለ” ግብር ከፋዮች እንደሚገኙና ከእነዚህ ግብር ከፋዮችም 9 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱም ተገልጿል። የደረጃ “ለ” ነጋዴዎች ግብር ከተቀጣሪዎች ያነሰ መሆኑና ይህም የሆነው የከተማ አስተዳደሩ አነስተኛ ነጋዴዎችን ለማበረታታትና ለማሳደግ ባለው ቁርጠኝነት ምክንያት እንደሆነ መግለጫው አመላክቷል። እስከ ሐምሌ 25 መልእክት የደረሳችሁ ግብር ከፋዮች እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ.ም በኦንላይን እንድትከፍሉ፣ መልእክት ያልደረሳችሁ ወይም ከሐምሌ 25 በኋላ የደረሳችሁ ደግሞ ያለቅጣት እስከ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም መክፈል ስለምትችሉ በትዕግስት እንድትጠባበቁ ሲልም ቢሮው አሳስቧል።
без подписи
без подписи
እናስታውስዎ!! የደረጃ ለ ግብር ከፋዮች የቀሮት በጣት የሚቆጠር 4 ቀናት ብቻ ነው ፣ ሀምሌ 30 / 11 / 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል !! #ታዲያ፦ ላላስፈላጊ ቅጣትና ወለድ እንዳይዳረጉ አሁኑኑ በቀሮት ቀናት ግብሮን ይክፈሉ ፣ ንግዶን ከስጋት ተላቀው ያቀላጥፉ ፣ ይፍጠኑ !! የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ሀምሌ 26 / 11 / 2018 ዓ.ም
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи