- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 2
- Всего постов
- 23
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 197
- 1/48двое суток
- 225
- 1/72трое суток
- 243
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ማስታወቂያ ለተማሪዎች ✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍✍ በቤተልሄም ክላስተር ማዕክል የክረምት ትምህርት እየተማራችሁ የምትገኙ በ2019 ዓም የ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከጥቂት ተማሪዎች ውጭ አብዛኞቹ በማጠናከሪያ ትምህርቱ ላይ እየተገኛችሁ አይደለም። ስለሆነም የማጠናከሪያ ትምህርቱ በቀጣይ በ2019 ዓም የትምህርት ዘመን ለምትጀምሩት ትምህርት ቅድመ ሁኔታ በመሆኑ እና ስለሚያስፈልጋችሁ፣ ስለሚጠቅማችሁ በተመደባችሁበት ክፍል ተገኝታችሁ እንድትማሩ በጥብቅ እናሳውቃለን። የትምህርት ቤቱ አስተዳደር
ከት/ቤቱ የተሰጠየመጨረሻ ማስጠንቀቂያ የክረምት ማጠናከሪያ ት/ት ላይየማትገኙ ተማሪዎች በየቀኑ አቴንዳንስ እየተያዘ ስለሆነ ከነገሰኞ ጀምሮ ያልሄዳችሁ እና ስማችን የለም ያላችሁ ተማሪዎች በስህተት ስለተዘለለ እና እዛው እየተስተካከለ ስለሆነ ሁሉም ተማሪ መሳተፍ ግዴታው ነው።ይህንን ሳያደርግ የቀረ ተማሪ ምዝገባ ሊጀመር ስለሆነ ት/ቤቱ ምንም አይነትምክንያት አይቀበልም። ማጠናከሪያ እየተማረ መሆኑ በደብዳቤ ተረጋግጦ ሲፃፍ እና ከአቴንዳንስ ሲረጋገጥ የሚመዘገብ መሆኑን ት/ቤቱይገልፃል።
ሁሉም የሚመጡ ተማሪዎች ክፍያውን ይዛችሁ መምጣት አለባችሁ እና ርእሳነመምህራን በቦታው ላይ ተገኝተው ስለሚሰበስቡ። ይህንን የማጠናከሪያ ት/ት ተምረው ሲጨርሱ የሚሰጥ ሰርተፍኬት እንደሚዘጋጅ እና ያንን ያልያዘ የትም ት/ ቤት እንደማይመዘገብ ት/ትቢሮ አሳውቋል።
видео или голосовое, без подписи
ከ10ኛ ወደ 11ኛ እና ከ11ኛ ወደ 12ኛ ክፍል ያለፋችሁ ተማሪዎች በሙሉ ከተማሪ ወላጅ ጋር በተደረገው ስምምነት መሠረት ሁላችሁም ሰኞ በቀን 6/11/18ዓ.ም New Era 1ኛ ደረጃ ት/ት ቤት የ2 ወር ክፍያ 1000ብር በመያዝ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን። ያልተገኘ ተማሪ ከወላጅ ጋር በተደረገው ስምምነት መሰረት የ2019 የት/ት ዘመን እንደማይመዘገብ በጥብቅ እናሳስባለን።
ለ4ኛና 5ኛ ዙር Social12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ነገ በቀን /3/11/18 ዓ.ም ጠዋት 3:00 Addmision card እና Uniform ለብሳችሁ ለOrientation እንድትገኙ እናሳስባለን።።
ለ2ኛ ዙር Natural 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ ነገ በቀን /26/10/18 ዓ.ም ጠዋት 1:00 Addmision card እና Uniform ለብሳችሁ ለፈተና እንድትገኙ እናሳስባለን።መልካም እድል።
1ኛ ዙር Natural ተፈታኝ ተማሪዎች ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ።
ለሁሉም Natural እና Social 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ሰኞ በቀን 22/10/18ዓ.ም ጠዋት 1:30 Addmision card እና Uniform ለብሳችሁ ተገኝታችሁ Orientation እንድትወስዱ በጥብቅ እናሳስባለን።
For further information contact for your Ict ex(Mule)
Please Look at you exam Schedule..please ...check and save it...
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
Grade 11 D yemitastemiru memihirane Fanos Bulcha First semister wutetua nw asgebulate
ሰላም እንዴት ናችሁ 1ኛ:- ነገ አርብ ተፈጥሮ ሳይንስ የ2ኛ ዙር ተፈታኞች ጠዋት ከ1:30 ፈተና በተመደቡበት መፈተኛ ጣቢያ የሚወስዱ ይሆናል 2ኛ:-ከሰዓት በኃላ 6:30 የማህበራዊ ሳይንስ 5ኛ ዙር የተመደቡ ተማሪዎች የምትወስዱ ይሆናል። #ማሳሰቢያ:-1 ተማሪዎች በተመደቡበት መፈተኛ ጣቢያ በሰዓት እንዲደርሱ በጥብቅ እናሳስባለን::
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ ጠዋት 2:00 የምትመጡት Natural Science Round 1(የመጀመሪያ ዙር) ተፈታኞች ብቻ ይሆናል ከ ምድባችሁ ውጭ ምጣት አይቻልም። ት/ቤቱ። መረጃውን ለሁሉም 12 ክፍል ተማሪዎች አዳርሱ