tgindex
Dejazmach Hailu Tesfaye Pre-primary , Primary & Middle School

Dejazmach Hailu Tesfaye Pre-primary , Primary & Middle School

Статистика
@Dej1961английский

This channel will provide information to school community

Последний пост
17 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
1
Всего постов
35
Тип
открытый
Язык
английский
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
711
−1 за 5 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
501
35 постов
Вовлечённость
70,5%
к подписчикам
Постов в день
0,1
всего 35
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
177
1/48двое суток
202
1/72трое суток
218

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • ለኬጂ-1 አዲስ ተማሪዎች

  • 🆕 አዲስ ጥሪ 🆕፦ ለአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት ስር ለምትገኙ የመንግስት ት/ቤት ር/መምህራን፦ ⏩ ለPGDT የክረምት ስልጠና፦ በዲፕሎማ እያስተማሩ ግን ዲግሪ እያላቸው ያልተያዘላቸው መ/ራን የPGDT ስልጠና ዕድል እንዲያገኙ ስለተወሠነ ነገ ረቡዕ (29/11/18ዓ.ም) 10:00 ድረስ ብቻ ከታች በተላከው ስም ዝርዝር መሠረት የት/ቤቱ ቋሚ መምህር መሆናቸውን የሚያረጋገጥ ደብዳቤ ከት/ቤታቸው፤ ኦርጅናልና ኮፒ የት/ት ማስረጃቸውን እና የት/ቤት መታወቂያቸውን በመያዝ ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በአካል ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት ተገኝተው መገጣጠሚያ በመውሠድ ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲት ሔደው ምዝገባ እንዲፈፅሙ እየገለፅን፤ ይዘው እንዲገኙ በእናንተ በኩል መልዕክት እንዲደርሳቸው እናሳስባለን።     የምዝገባ  ቀን፦ ሐምሌ 29/11/18ዓ.ም ብቻ      የምዝገባ ቦታ፦ አ/አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ፣ OCR ህንጻ ላይ። የተመለመሉ ሰልጣኝ መምህራን ለምዝገባ ሲመጡ (የሚያስፈልጉ ነገሮች)፦ 1. የትምህርት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን 2. ፓስፖርት መጠን ያለው (4 ፎቶ ግራፍ) ይዞ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 3. ጥብቅ ማስታወሻ፤- ዩኒቨርሲቲው ለሰልጣኝ መምህራን ምንም አይነት የትራንስፖርት፤ የመኝታና የምሳ አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

  • Really congratulated

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • Congratulations 🎉🎉🎉🎉🎉

  • ⭐️ማስታወቂያ! ✔️(ሀምሌ 27/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2019 የትምህርት ዘመን በእቴጌ መነን የልጅ አገረዶች እና በገላን የወንዶች መካከለኛና ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በሚኒሊክ ሳይንስ ሼርድ ካንፓስ የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በኦን ላይን/online/ ምዝገባ ያከናወናችሁና የመግቢያ ፈተና የወሰዳችሁ ተማሪዎች በሙሉ ;- ✔️ውጤታችሁን ⬇️⬇️ https://bs.ministry.et ላይ መመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡     Beeksisa! ✔️Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee bara barnootaa 2019tti Mana Barnootaa Bultii addaa  Sadarkaa Giddu-galeessaa fi Waliigalaa Sadarkaa 2ffaa Shamarranii Itegee Manan, Mana Barnootaa Bultii addaa  Dhiiraa Galaan fi Kaampaasii Saayinsii Sheerdiitti barattoota kutaa 7ffaa fi 9ffaa simatee barsiisuuf beeksisa baase irratti hundaa'uun: Barattoonni onlaayiniidhaan (online) galmooftanii fi qormaata seensaa fudhattan hundi;- Bu'aa keessan marsariitii ⬇️⬇️⬇️ https://bs.ministry.et  irratti ilaaluu kan dandeessan ta'uu ni beeksifna.  🔠🔠🔠🔠 🔠🔠🔠 Our Channel ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76 👏👏👏 https://t.me/dam76

  • 🆕 እጅግ በጣም አስቸኳይ 🆕፦ ለአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት ስር ለምትገኙ የመንግስት ት/ቤት ር/መምህራን፦ ⏩ 1ኛ. ለPGDT የክረምት ስልጠና ባለመመዝገባቸው ያመለጣቸውን፦ ዲግሪያቸው ተይዞላቸው ደመወዝ እየተከፈላቸው መሆኑን እና የት/ቤቱ ቋሚ መምህር መሆናቸውን የሚያረጋገጥ ደብዳቤ ከት/ቤታቸው፤ ኦርጅናልና ኮፒ የት/ት ማስረጃቸውን እና የት/ቤት መታወቂያቸውን በመያዝ ለመጨረሻ ዕድል ሠኞ በ27/11/18ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በአካል ተገኝተው መገጣጠሚያ በመውሠድ ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲት ሔደው ምዝገባ እንዲፈፅሙ እየገለፅን፤ ይዘው እንዲገኙ በእናንተ በኩል መልዕክት እንዲደርሳቸው እናሳስባለን።     የምዝገባ  ቀን፦ ሐምሌ 2720/18ዓ.ም ብቻ      የምዝገባ ቦታ፦ አ/አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ፣ OCR ህንጻ ላይ። የተመለመሉ ሰልጣኝ መምህራን ለምዝገባ ሲመጡ (የሚያስፈልጉ ነገሮች)፦ 1. የትምህርት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን 2. ፓስፖርት መጠን ያለው (4 ፎቶ ግራፍ) ይዞ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 3. ጥብቅ ማስታወሻ፤- ዩኒቨርሲቲው ለሰልጣኝ መምህራን ምንም አይነት የትራንስፖርት፤ የመኝታና የምሳ አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ⏩ 2ኛ. በዲፕሎማ እያስተማሩ ግን ዲግሪ እያላቸው ያልተያዘላቸው መ/ራን የPGDT ስልጠና ዕድል እንዲያገኙ ለመወሠን ያመች ዘንድ መረጃ ስለተፈለገ እስከ ሠኞ (27/11/18ዓ.ም) 6:00 ድረስ ብቻ ከታች በተላከው ቅፅ መሠረት በትክክለኛና በማያዳግም መልኩ መረጃ ሞልታችሁ በግል የቴሌግራም አድራሻ ብቻ፣ (ብቻ) እንድትልኩልን እንጠይቃለን።

  • 1 авг.5911из Mesi Tek

    без подписи

  • 1 авг.66111из Mesi Tek

    без подписи

  • без подписи