- Последний пост
- 5 февр.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
без подписи
👍👍👍👍👍🙏🙏🙏🙏
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
Channel name was changed to «ሀዋሳ ከተማ ሀ-15 እግር ኳስ ክለብ 2014»
ነገ ቀን ማክሰኞ ትሬንግ 11:30 አርቴፊፋል ሜዳ ውሀ ይዛቹ በጊዜ ተገኙ።
ነገ ቀን አርብ ትሬንግ ለሊት 12:00 አርቴፊፋል ሜዳ ውሀ ይዛቹ ተገኙ።
без подписи
የመክፈቻ ውድድር ዕለት ሁሉም ቡድኖች የክለባቸውን ስያመና ዓርማ ያለውን ባነር የክልላችነነ ,የአገራችንን ,ባንዲራ በክለቦቻችው ትጥቅ ደምቃችውና አሸብሪቃችው መገኘት አለባችሁ ።
ነገ ቀን እሮብ 24/04/16 የከሰዓት ተማሪ የሆናችሁ ጠዋት 12:00 ሱሙዳዉ ጋር እንገናኝ የከሰዓት ተማሪ የሆነ ማንም እንዳይቀር!!!
የሀዋሳ ከተማ እግርኳስ ፌዴረሽን በምያዘጋጀው ውድድር ላይ ለመሳተፍ የተመዘገባችው ሀ15, ሀ17 ,ሀ20 ሴቶችና አዋቅዎች ነገ ጠዋት 24/04/2016 ከጠዋቱ 12:00 ላይ ገብርኤል ፊት ለፊት ሱሙዳ ስፓርተኞቹን የክለባቸውን መለያ ለብሳችው እንዲትገኙ በማክበር እንጠይቃለን ።
የታዳጊ ስፖርተኞች አመታዊ ውድድር ምዝገባ ቀድመን ዝግጅት እድታደርጉ በገለፅነው መሰረት የ2016 ዓ.ም የውድድር ምዝገባ ከታህሳስ 1 እስከ 5 ድረስ አርቴፊሻል ሜዳ ባለው ቢሮ በመሄድ ተመዝገቡ መመዝገቢያ :- ሀ15 10000ሺ ብር - ሀ17 12000ሺ ብር - ከ20 በላይ 15000ሺ ብር - ሴቶች 6000ሺ ብር የሚፈለገው ቡድን ብዛት *ሀ15 10 ቡድን *ሀ17 10 ቡድን *ከ20 በላይ 8 ቡድን *ሴቶች 6 ቡድን ሀ13 ባለፈው በስብሰባ ላይ በተነጋገርነው መሰረት ቶርናመት ልናዘጋጅ አስበናል እናሳውቃለን ማሳሰቢያ :- በፍጥነት ወደ ውድድር ለመግባ ስለታሰበ 2015 ዓ.ም ለተሳተፋ ቡድኖች የዲሲኘሊን ኬዝ ለሌላቸው ቅድሚያ ይሰጣል
без подписи
без подписи
без подписи
ሰላም ሰላም የስፖርት ቤተሰቦች የሀዋሳ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በ2016 ዓ.ም ጥቅምት 25 ውድድር ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ ስለሆነ የሚሳተፋ ቡድኖች የእድሜ ክልል *ከ 13 እድሜ በታች 12 ቡድን *ከ 15 እድሜ በታች 12 ቡድን *ከ 17 እድሜ በታች 12 ቡድን *ከ 20 እድሜ በላይ 8 ቡድን *ሴቶችን ለማበረታታት 6 ቡድን ሲሆን በ2016 ዓ.ም ከላይ በተገለፀው እድሜ ክልል ውድድር ስለሚጀመር ከወዲው ተሳታፊ ቡድኖች ዝግጅት እንድታደርጉ ስንል ከወዲው እንገልፆለን። የአዋሳ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ