tgindex
Lideta Catholic cathedral School OFFICIAL CHANNEL

Lideta Catholic cathedral School OFFICIAL CHANNEL

Статистика
@Lidetaonlineиспанский

LIDETA CATHOLIC CATHEDRA School OFFICIAL TELEGRAM CHANNEL @Lidetaonline

Последний пост
28 июл.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
0
Всего постов
20
Тип
открытый
Язык
испанский
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
3 201
−5 за 4 дн.
Сутки
−4
−0,12%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
4 056
20 постов
Вовлечённость
126,7%
к подписчикам
Постов в день
0,0
всего 20
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
1 753
1/48двое суток
2 008
1/72трое суток
2 166

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 28 июл.1 6486

    без подписи

  • 20 июл.2 30613из LCCS_main

    📢 የልደታ ካቶሊክ ካቴድራል ትምህርት ቤት መግለጫ 🏫 የ2019 የትምህርት ዘመን 📚 የነባር ተማሪዎች ምዝገባ እና የ1ኛ ዙር ክፍያ፤ በአካል መገኘት ሳይጠበቅብዎት በኦንላይን (Online) ብቻ መከናወን ጀምሯል። 🗓 የክፍያ ጊዜው፦ ከሐምሌ 10 እስከ ሐምሌ 20 ቀን ድረስ ብቻ። 🛑ማሳሰቢያ፦ ከሐምሌ 20 በኋላ ቦታ ስለማይኖር እና የክፍያ መጠየቂያው (Bill) ከሲስተሙ ስለሚነሳ፤ መመዝገብም ሆነ መክፈል አይቻልም። በመሆኑም ለአላስፈላጊ እንግልት ሳይጋለጡ በወቅቱ ብቻ እንዲያጠናቅቁ በጥብቅ እናሳውቃለን። ⏳ 📲 የክፍያ አማራጮች፦ ባሉበት ሆነው በCBE Mobile Banking ወይም CBE-Birr በኩል (Henon School Pay) በመጠቀም መክፈል ይችላሉ፦   1. Master 🆔 ቋሚ መለያ (Master ID)፦ ከላይ Pin 📌 ከተደረገው የExcel ሰነድ ያግኙ። (ይህ መለያ ተማሪው ትምህርት ቤቱን ለቆ እስኪወጣ ድረስ በቋሚነት የሚያገለግል በመሆኑ፣ ለክፍያ ይህንኑ ቋሚ መለያ (Master ID) ቢጠቀሙ ይመረጣል።) 2. 💬 ሌላው የክፍያ አማራጭ፦ በSMS የደረሰዎትን የክፍያ ኮድ (Payment Code) መጠቀም ይቻላል። 🎬 የአከፋፈል ሂደቱን ለማየት ከላይ ያለውን የቪዲዮ መመሪያ ይመልከቱ። 💻👇   🎓 የትምህርት ቤቱ አስተዳደር

  • 11 июл.3 62593

    ለ12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ (Social science) ተፈታኞች ከሐምሌ 6 እስከ 8/2018 ለምትፈተኑት ብሔራዊ ፈተና የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ መልካም የፈተና ግዜ እንዲሆንላችሁ ከወዲሁ እንመኛለን ፣ የተሟላ ዪኒፎርም መልበስ እና አዲምሽን ካርድ፣ መታወቂያ መያዝ እንዳትረሱ፣ ኤሌክሮንክስ እቃዎችን መያዝ በፍጹም የተከለከለ ነው። መልካም ፈተና

  • 10 июл.3 8817

    без подписи

  • 29 июн.4 9895612

    To the Remarkable Grade 12 Class of 2026: You are standing at the threshold of one of the most significant milestones of your young lives. As you prepare to sit for your high school national examination, take a moment to pause, look around, and truly recognize what you have already achieved. Think back to where you started. Think of the early mornings, the late nights, the stacks of notes, the moments of self-doubt, and the quiet, hard-won triumphs. You have already done the heavy lifting. You have shown up, day after day, building the foundation of knowledge and resilience that has brought you to this very moment. You are ready. It is completely normal to feel nervous. In fact, that nervous energy is just your body’s way of telling you that this matters to you. But do not let anxiety cloud your confidence. Let go of the pressure to be perfect. This examination is not a judgment of your worth, your intelligence, or your potential. It is simply a single snapshot in time—a chance to showcase the dedication and hard work you have already invested. Your true value cannot be measured by a test score. Your creativity, your kindness, your unique perspective, and your relentless spirit are what will truly shape your future. This exam is just one stepping stone on a much larger, beautiful journey. When you walk into that exam hall, I want you to remember three things: 1. Breathe. Before you turn the page, take a deep, grounding breath. You are in control. 2. Trust Yourself. You know more than you think you do. Trust the hours of preparation. Read each question carefully, tackle what you know first, and give yourself grace if you hit a roadblock. 3. Focus on the Present. Do not worry about the last question or the next section. Give your absolute best to the single question in front of you right now. You are not just students taking a test; you are the architects of your own futures. You carry within you the power to overcome challenges, to adapt, and to succeed. The world is waiting for your unique talents, and this exam is merely the doorway. Walk in with your head held high, your shoulders back, and a quiet, unshakable belief in yourself. We believe in you, your teachers believe in you, and most importantly, you must believe in yourself. You have prepared for this. You are capable of this. You are going to ace this. Now, take a deep breath, trust your journey, and go show them exactly what the Class of 2026 is made of. You’ve got this.

  • 27 июн.3 99986

    ጥብቅ መልዕክት ለ12ኛ ክፋል የተፈጥሮ ሳይንሰ(Natural Round 1) ቢሔራዊ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በሙሉ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 22/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ አድዋ ኦረንቴሽን የሚሰጥ ስለሆነ ጠዋት 1:30 በመፈተኛ ጣቢያ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ። አድሚሽን ካርድ እና መታወቂያ መያዝ እንዳትረሱ ያላያዘ ተማሪ ወደ መፈተኛ አዳራሽ እንዲገባ አይፈቀድለትም ፣ መገኘት ግዴታ ነው የስም ቁጥጥር…

  • 27 июн.3 7373

    የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ኦረንቴሽ በሌላ ቀን እናሳውቃለን

  • 27 июн.4 538342

    ጥብቅ መልዕክት ለ12ኛ ክፋል የተፈጥሮ ሳይንሰ(Natural Round 1) ቢሔራዊ ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በሙሉ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 22/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ አድዋ ኦረንቴሽን የሚሰጥ ስለሆነ ጠዋት 1:30 በመፈተኛ ጣቢያ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን ። አድሚሽን ካርድ እና መታወቂያ መያዝ እንዳትረሱ ያላያዘ ተማሪ ወደ መፈተኛ አዳራሽ እንዲገባ አይፈቀድለትም ፣ መገኘት ግዴታ ነው የስም ቁጥጥር ይደረጋል በጣም አስፈላጊ ኦረንቴሽ ነዉ በይዘቱም የተለየ። ት/ቤቱ

  • 24 июн.4 2318

    ማስታወሻ (በድጋሜ ) ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ጉዳዩ ፣ ልምምድ ይመለከታል ነገ ሐሙስ ሰኔ 18 1.የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ጠዋት 2:00 ሰዓት 2. የማህበራዊ ሳይንስ ከሰዓት 7:00 በመፈተኛ ጣቢያ አድዋ ልምምድ ስለሚኖራችሁ አድምሽን ካርድ እና መታወቂያ ብቻ በመያዝ ከተጠቀሰው ሰዓት ቀደምብላችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ። NB: ማክሰኞ ሰኔ 23 አስከ ሐሙስ ሰኔ 25/2018 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎቻችን በመጀመሪያው ዙር (Round 1) ማትሪክ ይፈተናሉ ሰኞ ሐምሌ 6 እስከ ረቡዕ ሐምሌ 8/2018 የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎቻችን በአራተኛው ዙር (Round 4)ማትሪክን ይፈተናሉ

  • 24 июн.4 0085

    አስቸኳይ መልክት ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ(የተፈጥሮ እና ሶሻል) ነገ ረብዕ ሰኔ 17/2018 በ7:00 ሰዓት በመፈተኛ ጣቢያ አድዋ በጣቢያ ሐላፊዎችን እና አስተባባሪ አማካኝነት አጠቃላይ ኦረንቴሽን ሰለሚሰጥ እንድትገኙ በጥብቅ እናስታውቃለን ። የተሟላ ዬኒፎርም ይለበስ መታወቂያ አንዳይረሳ ሰዓት  ይከበረ NB፦ የሐሙስ ፕሮግራም እንደተጠበቀ ነው

  • 23 июн.4 05915

    без подписи

  • 22 июн.4 28334

    Students whose schedule was on Wednesdays are scheduled for tomorrow from sections B, C, and D 3 am Sections E,F,G 5 am Note that uniform is mandatory Attendance will be taken

  • 22 июн.3 7746

    без подписи

  • 22 июн.3 3376

    без подписи

  • 22 июн.3 80340

    Students from sections B, C, and D whose schedule was on Wednesdays are scheduled for tomorrow 3 am Sections E,F,G 5 am Note that uniform is mandatory Attendance will be taken

  • 18 июн.4 678313

    Important Reminders for Friday Admission Cards - Cards will be handed out on next Friday. Please ensure your clearance is fully completed beforehand to receive yours. Grooming-Male students are advised to have short, well-groomed haircuts

  • 18 июн.4 666414

    "Please note that online practice is mandatory on Mondays, Wednesdays, and Thursdays. Attendance will be taken, and absences are not permitted."

  • 18 июн.4 521345

    без подписи

  • 7 июн.5 3785182

    የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች  https://mock3.ethernet.edu.et Use the above link to practice

  • 30 мая5 666710

    без подписи