Mizan Tepi University Students Union Channel
СтатистикаOur mission is to unite students from all years, fostering a sense of community and facilitating the exchange of information.Buy ads: https://telega.io/c/MTU_Main_Campus contact us at: @Sablaw @MTU13bot @SeudEmpire group: @mizan_tepi_university
- Последний пост
- 9 авг.
- Последнее чтение
- 19:54
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 34
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- Категория
- Образование
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 2 443
- 1/48двое суток
- 2 799
- 1/72трое суток
- 3 019
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ዜና ዕረፍት ፨፨፨፨፨፨ በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል የጤና ባለሙያ የነበሩት ሲ/ር ካሳዬ ሀጎስ በገጠማቸው የጤና እክል ምክንያት በማስተማሪያ ሆስፒታሉ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ነሀሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል። መላው የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በሲ/ር ካሳዬ ሀጎስ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለጸ ፈጣሪ ለመላው ቤተሰባቸውና የስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል ። የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የሕዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ስራ አስፈጻሚ
Honorable Dr. Wako Geda የልማትና የለውጥ አምባሳደር፣ የአመራርና የመሪነት ጥበብ ማከማቻ መጋዝን፣የቅርብ ወራጅ ሳይሆን ለነገ አሻግሮ ለትውልድ አሳቢ፣ ቅንና ከሁሉም ሰው ጋር በአወንታዊ ሀሳብ ተግባቢ፣ ስራ ወዳድና የተግባር ሰው የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ፕረዚዳንት ( ክብር ዶ/ር ዋቆ ገዳ) በርታ ፈጣሪ ሁሌም ከጎንህ ሆኖ ያግዝህ ያበረታታህ። እኛም በምንችለው አቅም ሁሉ ከጎንህ ነን🙏🙏
በጣም ልብ የሚሰብር ዜና ዕረፍት 😭😭😭 ውይኔ መልካም ሰው ፣ የሰው ተጨዋች ለሁለም ሰው አክባሪ የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ የጠቅላላ አገልግሎት ስራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ ሰይፉ ከማል በገጠማቸው ድንገተኛ ሕመም ምክንያት ዛሬ ሐምሌ 14 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል። ለመላው የሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በአቶ ሰይፉ ከማል ህልፈት የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽኩ ፈጣሪ ለመላው ቤተሰባቸውና የስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንዲሰጣቸው እመኛለሁ ። ፈጣሪ ነፍሱን በገነት ያኑርልን 😭😭😭😭😭😭😭😭 https://www.facebook.com/100087238861353/posts/1018395081078445/?app=fbl
ስፔን የ23ኛው ዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሆነች በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ስፔን አርጀንቲናን 1 ለ 0 በማሸነፍ የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሆናለች። የጨዋታው መደበኛ ክፍለ ጊዜ ያለ ግብ በመጠናቀቁ አሸናፊውን ለመለየት 30 ደቂቃ ተጨምሯል። በጭማሪው ክፍለ ጊዜ 106ኛው ደቂቃ ላይ ፌራን ቶሬስ ያስቆጠራት ግብ ስፔንን አሸናፊ አድርጋለች። በዚህም ስፔን ከ16 ዓመታት በኋላ ውድድሩን አሸንፋ በታሪኳ ለሁለተኛ ጊዜ የዓለም ዋንጫ ባለቤት ሆናለች።
የ2026 አለም ዋንጫ ሻምፒዮኑን ገምቱ
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ግቢ ለአራተኛ ዙር በወረቀት ተፈታኝ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ እና ስለ ፈተናው ገለፃ መርሃ ግብር ተካሄደ። ሚቴዩቴ:-ሐምሌ 05/218ዓም በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ግቢ ለ2018 ዓ.ም አራተኛ ዙር በወረቀት የሚፈተኑ ተማሪዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ እና ስለ ፈተናው አፈፃፀም ገለፃ የተሰጠበት መርሃ ግብር ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ እና የአስተዳደር ኃላፊዎች ተገኝተው ለተፈታኝ ተማሪዎች እንኳን ወደ ቴፒ ግቢ በደህና መጣችሁ በማለት በፈተና ወቅት ሊከተሏቸው ስለሚገቡ የፈተና ሕጎችና ሥነ-ምግባሮች ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል። በገለፃው ወቅት ተማሪዎች የፈተና ሰዓትን በጥብቅ እንዲያከብሩ፣ የተከለከሉ ቁሳቁሶችን ወደ ፈተና አዳራሽ እንዳያስገቡ፣ የፈተና መመሪያዎችን በአግባቡ እንዲከተሉ እና ማንኛውንም የፈተና ሥነ-ምግባር ጥሰት እንዲቆጠቡ አፅንኦት ተሰጥቷል። በተጨማሪም ተማሪዎች ፈተናቸውን በተረጋጋ ሁኔታ እንዲወስዱ አስፈላጊ የመኝታ፣ የምግብ፣ የጤና እና የደኅንነት አገልግሎቶችን ማዘጋጀቱን ገልጿል። በመጨረሻም ለሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች መልካም የፈተና ጊዜ እና የተሳካ ውጤት ተመኝቷል።
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በጀግናው የለውጡ ሞተር በዶ/ር ዋቆ ገዳ የሚመሩ አመራሮች ከመምጣታቸው በፊት የነበሩ ችገሮች እና ከመጡ በኃላ እየታዩ ያሉ አመርቂ ውጤቶች፣ በ17 ዓመት ውስጥ ያልታየ ለውጥ በሁለት ዓመት ውስጥ ያሳዩን ጀግኖች ከልብ ክብር እና ምስጋና ይገባቸዋል። 👇👇👇👇👇👇👇 https://www.facebook.com/100087238861353/posts/1010704098514210/?app=fbl
без подписи
без подписи