Addis Ababa Ethics Media
Статистикаየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሥነ-ምግባርና ፀረ - ሙስና ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 75/2014 የተቋቋመ ነው።
- Последний пост
- 25 мая
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
без подписи
без подписи
без подписи
በቡድን መንፈስ ስራዎችን ማከናወን ለስራ ስኬታማት ወሳኝ ነው፡፡ ግንቦት 17/2018 ዓ.ም የአ/አ/ከ/ስ/ፀ/ሙ/ኮ በአዲስ አበባ ከተማ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የወርቃማ ሰኞ የእውቀት ሽግግር መድረከ ተካሄደ፡፡ የቡድን መንፈስ በመላበስ ስራዎችን ተግባራዊ ማድረግ ለአንድ ተቋም ስራ ውጤታማነት ወሳኝ የስራ ባህል መሆኑን ሰነዱን ያቀረቡት የኮሚሽኑ የህግ ባለሙያ አቶ ከተማ ተገኑ ገልፀዋል፡፡ የመድረኩ ተሳታፊዎች በቡኩላቸው የቡድን መንፈስ ውጤታማ መስተጋብር በመፍጠር ስኬታማነትን ለማረጋገጥ ረገድ የማይተካ ሚና እንዳለው ተናግረዋል፡፡ "ሙስና ስጋት የማይሆንባት አዲስ አበባን እንፈጥራለን!” ለጥቆማ በነፃ የስልክ መስመር 8887 Facebook https://www.facebook.com/share/1AxqPkYgNQ/ ቴሌግራም:- https://t.me/aaethics2015 ቲክቶክ:–https://www.tiktok.com/@addis.ababa.ethic?_t=ZM-8tqgdUzDifn&_r=1 ዩቲዩብ:– https://youtube.com/@addisethics?si=KYuB2L8_rwYnrtQK ኢሜል ፡- aaanticoruption@gmail.com
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
የሙስና ትግሉን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ተጠያቂነትን ማስፈን ይገባል፤ ግንቦት 3/2018 ዓ.ም የአ/አ/ከ/ስ/ፀ/ሙ/ኮ የአዲስ አበባ ከተማ ስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የ2018 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወር ስራ አፈፃፀሙን በየደረጃው ካሉ መከታተያ ክፍሎች ጋር ገመገመ፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ጀማል ረዲ ለሙስና ትግሉ ውጤታማነት የጥቆማ ሰጪዎችን ደህንነት በጠበቀ መልኩ ስራዎችን ተፈፃሚ በማድረግ ተጠያቂነት ማስፈን እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡ አክለውም ለሙስና ትግሉ አጋዥ የሆነ የሙስና መረጃ በማመንጨት ህብረተሰቡን ተሳትፎ ማሳደግ ይገባል ብለዋል፡፡ ምክትል ኮሚሽነር መቅደስ ተስፋዬ አሳታፊ የሆነ የሙስና መከላከል ስራዎች ተግባራዊ ማድረግ የተቋሙን ስራ ስኬታማ ለማድረግ አጋዥ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ በበጀት ዓመቱ የተከናወኑ የክትትል፣ ድጋፍና ምዘና ስራዎች መከታተያ ክፍሎች የተሻለ እና ተቀራራቢ አፈፃፀም እንዲኖራቸው ማድረጉን አንስተው፤ ለዚህም የኮሚሽኑ የስራ አፈፃፀም ከጊዜ ወደ ጊዜ ውጤታማ መሆኑ ማሳያ ነው ብለዋል ፡፡ ኮሚሽኑ ሙስና ከመፈፀሙ በፊት መከላከል ላይ ትኩረት በመስጠት ስራዎችን እንደሚያከናውን የተናገሩት ምክትል ኮሚሽነር ሀብታሙ ፈይሳ ይህም ሙስና ከተፈፀመ በኋላ ያለ አግባብ የባከነ ሀብት ለማስመለስ የሚባክን ጊዜ እና ወጪ ቆጣቢ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ አያይዘውም የመንግስትና የህዝብ ሀብት ከምዝበራ ለማዳን ሁሉም አካል የህዝብ ወገንተኝነት በማስቀደም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ብለዋል፡፡ በኮሚሽኑ እቅድና በጀት ባለሙያ አቶ ግዛቸው ደገፉ በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት የተከናወኑ የትውልድ ስነ ምግባር ግንባታና ሙስናን የመከላከል ስራዎች በተመለከተ ሰነድ ቀርቦ ከቤቱ ለተነሱ አስተያየትና ጥያቄዎች ማብራሪያ ተሰቶበታል። በተያያዘ ዜና የኮሚሽኑ 3ኛ ሩብ ዓመት ክትትልና ድጋፍ ሪፖርት በኮሚሽኑ የአውታር አስፈፃሚዎች ማስተባበርያ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክትር ተወካይ በወ/ሮ ሀዋ አህመድ ቀርቧል። "ሙስና ስጋት የማይሆንባት አዲስ አበባን እንፈጥራለን!” ለጥቆማ በነፃ የስልክ መስመር 8887 Facebook https://www.facebook.com/share/1AxqPkYgNQ/ ቴሌግራም:- https://t.me/aaethics2015 ቲክቶክ:–https://www.tiktok.com/@addis.ababa.ethic?_t=ZM-8tqgdUzDifn&_r=1 ዩቲዩብ:– https://youtube.com/@addisethics?si=KYuB2L8_rwYnrtQK ኢሜል ፡- aaanticoruption@gmail.com
без подписи
без подписи