አ/ተ/ሰ/ት/ቤት ትምህርት ክፍል
Статистика- Последний пост
- 3 авг.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 588
- 1/48двое суток
- 673
- 1/72трое суток
- 726
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ለቀዳማይ ክፍል ተማሪዎች ብቻ ዛሬ ሐምሌ 27 ትምህርት አይኖረንም፡፡ የዛሬው ትምህት ማማካሻ ሀሙስ 12:30 የሰጣል
ለሣልሳይ ክፍል ተማሪዎች ብቻ ዛሬ ሐምሌ 21 ትምህርት አይኖረንም፡፡
የቅዳሴ ተሰጥኦ ጥናት ዘወትር ሐሙስ እና ዓርብ ከ11 : 00 ሰዓት ጀምሮ በሰ/ት/ቤቱ አዳራሽ። ከላይ ያለው ሰዓት ለማይመቻቸው ብቻ ቅዳሜ 12 : 00 - 1 :00 እሑድ ከ11 : 00 - 12 : 30 ለመመዝገብ እዚህ ላይ 👇 ስምዎንና ስልክ ቁጥርዎን ይላኩ። @Yeab_17 በአሁኑ ሐሙስ ( 16 / 11 / 2018 ) 11 : 00 ይጀምራል። ለቅዳሜ እና እሑድ አጥኚዎች እሑድ ( በ19 ) 11 : 00 ይጀመራል።
ለራብዓይ ክፍል ተማሪዎችም ዛሬ ሐምሌ 13 ትምህርት አይኖረንም፡፡
ለሣልሳይ ክፍል ተማሪዎች ብቻ ዛሬ ሐምሌ 13 ትምህርት አይኖረንም፡፡
видео или голосовое, без подписи
ነገረ ሰማዕታት የሁለተኛ ሳምንት ትምህርት እሑድ 3 : 15 ስለሚቀጥል ሁላችንም እንድንገኝ በእግዚአብሔር ስም እናሳስባለን።
видео или голосовое, без подписи
የምሥራች! "መስማት ለተሳናቸው ወንድሞቻችንና እህቶቻችን መንፈሳዊ የትምህርት መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል!" የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉም ምእመናን ይደርስ ዘንድ፣ በሰንበት ትምህርት ቤታችን ልዩ የትምህርት መርሐ ግብር አዘጋጅተናል። የእርስዎ ድርሻ ምንድን ነው? የእግዚአብሔር ቃል ለማንኛውም የሰው ልጅ የሚያስፈልግ የሕይወት ምግብ ነው። በመሆኑም በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ውስጥ ያሉ (መስማት የተሳናቸው) ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን የእግዚአብሔርን ቃል ሰምተው ይድኑ ዘንድ፣ ወደዚህ መርሐ ግብር እንድትጋብዙልን በታላቅ አክብሮትና በፍቅር እንጠይቃለን። የእነሱ መምጣት የነፍስ መዳን፣ የእኛ መጋበዝ ደግሞ የጽድቅ ሥራ ነው። ስለሆነም በአካባቢዎ፣ በቤተሰብዎም ሆነ በሥራ ቦታዎ የሚገኙ መስማት የተሳናቸውን ወገኖቻችንን በመጋበዝ መጥተው የእግዚአብሔርን ቃል እንዲማሩ በመንገር ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ። ማስታወሻ፡- ትምህርቱ በነጻ የሚሰጥ ነው፡፡
видео или голосовое, без подписи
ማስታወሻ ለካልዓይ ክፍል ተማሪዎች ብቻ ዛሬ ግንቦት 21 ሀገር አቀፍ የሞዴል ፈተና እንደምትወስዱ ይታወቃል በመሆኑም ከምሽቱ 12:30 በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ እንድትገኙ እናሳስባለን
እንደምን አመሻችሁ በየክፍላችሁ በተነገራችሁ መልእክት መሰረት መረጃችሁን ስትሞሉ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ያላካተታችሁ ወይም ያካተታችሁም ፎቶአችሁን በትክክለኛ Standard (ጉርድ ፎቶ) መሰረት ከታች በተቀመጠው ማስፈንጠሪያ ትልኩ ዘንድ እንጠይቃለን። ማስፈንጠሪያ:- @Senbettmhert ማስታወሻ:- ፎቶ ግራፉ ሥርዓተ ቤ/ክንን በጠበቀ መልኩ የተነሳችሁት መሆን ይኖርበታል። በተጨማሪም እስከ ግንቦት 15/2018 ዓ.ም ድረስ መላክ ይኖርባችኋል። ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን
ለራብዓይ ክፍል ተማሪዎች ዛሬ (ሚያዝያ 29) ትምህርት እንዳለ ይታወቃል። ስለሆነም እባካችሁን በጊዜ ተገኙልን።
በስመ አብ ወወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ውድ የሰንበት ት/ቤታችን ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች የሰ/ት/ቤታችን ትምህርት ክፍል የተማሪዎቹን ግላዊ እና የትምህርት መረጃዎችን ከወረቀት ስራ ወደ ዲጂታል እያሸጋገረ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለዚህ ስራ መነሻ የሚሆነው የተማሪ የግል መረጃ ስለሆነ ከዚህ ቀደም በወረቀት ያሰፈራችሁትን (የተሻሻለም ካለ) ከዚህ በታች በተቀመጠው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ…
በስመ አብ ወወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ውድ የሰንበት ት/ቤታችን ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች የሰ/ት/ቤታችን ትምህርት ክፍል የተማሪዎቹን ግላዊ እና የትምህርት መረጃዎችን ከወረቀት ስራ ወደ ዲጂታል እያሸጋገረ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለዚህ ስራ መነሻ የሚሆነው የተማሪ የግል መረጃ ስለሆነ ከዚህ ቀደም በወረቀት ያሰፈራችሁትን (የተሻሻለም ካለ) ከዚህ በታች በተቀመጠው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ…
በስመ አብ ወወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ውድ የሰንበት ት/ቤታችን ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች የሰ/ት/ቤታችን ትምህርት ክፍል የተማሪዎቹን ግላዊ እና የትምህርት መረጃዎችን ከወረቀት ስራ ወደ ዲጂታል እያሸጋገረ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለዚህ ስራ መነሻ የሚሆነው የተማሪ የግል መረጃ ስለሆነ ከዚህ ቀደም በወረቀት ያሰፈራችሁትን (የተሻሻለም ካለ) ከዚህ በታች በተቀመጠው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ…
видео или голосовое, без подписи
በስመ አብ ወወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ውድ የሰንበት ት/ቤታችን ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች የሰ/ት/ቤታችን ትምህርት ክፍል የተማሪዎቹን ግላዊ እና የትምህርት መረጃዎችን ከወረቀት ስራ ወደ ዲጂታል እያሸጋገረ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለዚህ ስራ መነሻ የሚሆነው የተማሪ የግል መረጃ ስለሆነ ከዚህ ቀደም በወረቀት ያሰፈራችሁትን (የተሻሻለም ካለ) ከዚህ በታች በተቀመጠው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ…
ሰላም ጉባዔ አቅሌሲያ ወደ ቀጣይ ሳምንት (ሚያዝያ 30) ተሸጋግሯል።
አ/ተ/ሰ/ት/ቤት ትምህርት ክፍል pinned «በስመ አብ ወወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!! ውድ የሰንበት ት/ቤታችን ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች የሰ/ት/ቤታችን ትምህርት ክፍል የተማሪዎቹን ግላዊ እና የትምህርት መረጃዎችን ከወረቀት ስራ ወደ ዲጂታል እያሸጋገረ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ለዚህ ስራ መነሻ የሚሆነው የተማሪ የግል መረጃ ስለሆነ ከዚህ ቀደም በወረቀት ያሰፈራችሁትን (የተሻሻለም ካለ) ከዚህ በታች በተቀመጠው የቴሌግራም ማስፈንጠሪያ…»