tgindex
የደ/ም/ሰ/ም/ቅ/ማርያምና ቅ/ክርስቶስ ሠምራ ካቴድራል እውቀት ብርሃን ሰ/ት/ቤት

የደ/ም/ሰ/ም/ቅ/ማርያምና ቅ/ክርስቶስ ሠምራ ካቴድራል እውቀት ብርሃን ሰ/ት/ቤት

Статистика

የደ/ም/ሰ/ም/ቅ/ማርያምና ቅ/ክርስቶስ ሠምራ ካቴድራል እውቀት ብርሃን ሰ/ት/ቤት የካቲት 20 1970 ዓ·ም ተመሰረተ። መንፈሳዊ ጽሑፎችን፣ የሰ/ት/ቤታችንን የአገልግሎት እንቅስቃሴ፣ የቤተ-ክርስቲያን መረጃዎችን የምንለቅበት የቴሌግራም ገፃችን ነው። ይቀላቀሉን👉 https://t.me/EwketBirhan ለማንኛውም ሀሳብ እና አስተያየት 👉 @EwketBirhan24 ይላኩልን +251964013892

Последний пост
15 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
18
Всего постов
37
Тип
открытый
Язык
ti
Категория
Книги (по похожим)
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
3 408
+15 за 5 дн.
Сутки
+5
+0,15%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
507
36 постов
Вовлечённость
14,9%
к подписчикам
Постов в день
2,6
всего 37
Упоминаний
2
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
312
1/48двое суток
357
1/72трое суток
385

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • https://www.youtube.com/live/9YFb_m8cDdk?si=c9phsHB77jukTN9u

  • #መልአከ_ፀሐይ_በቀለ_ተሰማ የቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመደቡ። ▮ነሐሴ ፰/፳፻፲፰ ዓ/ም▮ አ/አ/ሀገረ ስብከት ሚዲያ የቦሌ ገርጅ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል  ዋና አስተዳዳሪ የነበሩት መልአከ ፀሐይ በቀለ ተሰማ  በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት  የቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመድበዋል። መልአከ ፀሐይ በቀለ ተሰማ በገዳማትና አድባራት በተለያዩ ሐላፊነቶች ያገለገሉ ሲሆን በበርካታ አድባራት በአስተዳዳሪነት እንዳገለገሉም ግለ ታሪካቸው ያስረዳል። መልአከ ፀሐይ በቀለ ተሰማ የቦሌ ክፍለ ከተማ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልካም የአገልግሎት ጊዜ እንዲሆንልዎ የሀገረ ስብከቱ ሚዲያ መልካም ምኞቱን ይገልጻል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/Addis Ababa Diocese Media Service

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • አዲስ ለተመደቡት የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መልአከ ብርሃን ሰሎሞን በቀለ አቀባበል ተደረገላቸው። በመርሐ ግብሩ ንቡረ ዕድ ኤልያስ አብርሃ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት  የመንፈሳዊ ዘርፍ ምክልት ሥራ አስኪያጅ፣ መልአከ ሰላም  ዶ/ር አባ ቃለጽድቅ ሙሉጌታ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰበካ ጉባኤ ማደራጃ መምሪያ ዋና ሐላፊ፣ የሀገረ ስብከቱ የዋና ዋና ክፍል ሐላፊዎች የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጆች፣ የሀገረ ስብከቱና የክፍላተ ከተማ ቤተ ክህነት ሠራተኞች ተገኝተዋል። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሚዲያ አገልግሎት/Addis Ababa Diocese Media Service

  • https://www.youtube.com/live/p0C9hSh0jWw?si=Pf_8FuOeLqJHY_4W

  • የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተክህነት መልአከ ብርሃን ሰሎሞን በቀለን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው እንዲያገለግሉ መደበ። መልአከ ብርሃን ሰሎሞን በቀለ  የቦሌ ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ካቴድራል ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩ ሲሆን  የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትን ዋና ሥራ አስኪያጅነት  እንዲያገለግሉ ተመድበዋል ። መልአከ ብርሃን ሰሎሞን በቀለ  ነሐሴ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በሀገረ ስብከቱ አደራሽ ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ አቀባበል እንደሚደረግላቸው ይጠበቃል ። የኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ሥርጭት ድርጅት

  • የመጻሕፍት ልጋሳ

  • https://www.youtube.com/live/HqdOQHmkPTo?si=qbiZl5cuV-w4SsWU

  • https://www.youtube.com/live/E7ImKo46H5c?si=LO9B73UMvQBLhWcS

  • ሀዘና ስምዒ ወብካያ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ። | @EwketBirhan https://youtube.com/watch?v=ncdqdz6apQY&si=ck2KI0NTW9lciWaW

  • የነሐሴ 5 ቀን 2018.ዓም ጾመ ፍልሰታ ቅዳሴ ቀጥታ ስርጭት https://youtube.com/live/l6Q3gASSZBY?si=dKtNDlhHnq57eG7O

  • 9 авг.1 4951

    መጽሐፈ ሰዓታት #Metsihafe_seatate በመምህር አብርሃም የቅዳሴ መምህር https://youtube.com/watch?v=Tacq6vWRy8E&si=VDmybq3Zjr8anxHs