መዲነቱል ዑሉም
Статистикаhttps://t.me/medinetululoom medineteluloom@gmail.com
- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 9
- Всего постов
- 25
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 1 042
- 1/48двое суток
- 1 194
- 1/72трое суток
- 1 287
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ጁምዓ ➩ሱረቱል ካህፍ እንቅራ ➩ ሶለዋት በነብያችን ሙሀመድ እናውርድ ➩ ዚክሮችንና መልካም ስራዎችን እናብዛ ➣ قال رسول الله صلى الله عليه وسلم. من قرأ سورة الكهف في يوم الجمعة أضاءله من النور مابين الجمعتين (صحيح الجامع ـ .٦٤٧) ➣የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ «በጁምዓ ቀን ሱረቱል ካህፍን ለቀራ ሰው በሁለቱ ጁምዓዎች መሃል ያለውን ያህል ከብርሃን ያበራለታል።» ረሱል ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዳሉት‘ ‹‹በኔ ላይ አንድ ጊዜ ሶላዋት ያወረደ አላህ በርሱ ላይ አስር ጊዜ ሶለዋት ያወርድለታል ። የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ ሲሉም ተናግረዋል፡- ‹‹ስስታም ማለት ከእርሱ ዘንድ እኔ እየተወሳሁ በኔ ላይ ሶለዋት ያላወረደ ነው፡፡››’ የተጨነቀ ሚፈረጅበት የታመመ ሚድንበት ያጣ ሚያገኝበት የጎደለ ሚሞላበት ጁምአ አሏህ ያርግልን።
አላህ ነቢዩን ﷺ በመላኩ በሰጠን ፀጋ ተመጻድቋል። በርሳቸው ውስጥ የተሰጠንን ስጦታ እንድናውቅ፣ እንድናስብና ደጋግመን እንድናስታውስ አዞናል። በዚህም አላህን ማመስገን እና አበክረን ማውሳት እንደሚገባን አመልክቶናል። አላህ እንዲህ ይላል፦ ( كَما أَرسَلنا فيكُم رَسولًا مِنكُم يَتلو عَلَيكُم آياتِنا وَيُزَكّيكُم وَيُعَلِّمُكُمُ الكِتابَ وَالحِكمَةَ وَيُعَلِّمُكُم ما لَم تَكونوا تَعلَمونَ فَاذكُروني أَذكُركُم وَاشكُروا لي وَلا تَكفُرونِ) «በመካከላችሁ ከእናንተው የሆነን መልእክተኛ እንደላክንባችሁ ሁሉ፤ እርሱም አንቀጾቻችንን ያነብላችኋል፣ ያጠራችኋል፣ መጽሐፉንና ጥበብን ያስተምራችኋል፣ የማታውቁትንም ያስተምራችኋል። እንግዲህ አስታውሱኝ፤ እኔም አስታውሳችኋለሁ፤ ለእኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም።»(አል-በቀራህ፣ 151–152) : እነዚህ ሁለት አንቀጾች አላህ ተዐላ ነቢያችንን ﷺ በመላክ በሰጠን ታላቅ ጸጋ ምክንያት፣ አላህን በብዙ ዓይነት መልካም ሥራዎችና ለርሱ ያለንን ታዛዥነት በሚገልጹ ተግባራት በብዛት እንድናወሳውና እንድናመሰግነው እንደሚፈልግ በግልጽ ያሳያሉ። የልዕልናው ባለቤት ታላቁ ጌታ ነቢያችንን ﷺ ላከልን። የአላህን አንቀጾች እንዲያነቡልን፣ መጽሐፉንና ጥበብን እንዲያስተምሩን እና ከክፉ ጠባዮች እንዲያጠሩን እርሳቸውን ለገሰን። ለዚህም አብዝታችሁ አውሱኝ፤ በጥብቅ አመስግኑኝ ሲል አዘዘን። ይህ ትዕዛዝ በይዘት አጠቃላይነት [ዑሙም] አለው። በሰፊ ተግባራት ትዕዛዙን መፈጸም ይቻላል። ትዕዛዙን መሰረት በማድረግ በመልካም መታዘዝ ከሚያካትታቸው ተግባራት መካከል፣ ከፍጥረታት ሁሉ ምርጥ ስለሆኑት ነቢይ ﷺ ልዩ ነገር ሲነሳ፣ አላህን በተለያዩ መልካም ነገሮች ልናወሳውና ልናመሰግነው ይገባል። የአላህን መልእክተኛ ﷺ ማውሳት፣ ሕይወታቸውንና ውብ ባሕርያቸውን የሚያወሱ መጽሐፍትና መድብሎችን አብዝቶ ማንበብ፣ የተባረከው የልደታቸው ወር ሲመጣ እርሳቸውን ለማውሳት መሰብሰብ፤ አላህ በነቢያችን ﷺ ላይ የሰጠንን ታላቅ ጸጋ ማስታወስ ተገቢ ነው። በእርግጥም እነዚህ አንቀጾች ግልጽ ናቸው! በእውቀትና በጥልቅ ማስተዋል ለሚመለከታቸው ሰው ጉዳዩን በግልጽ ያሳያሉ። እናም ጸጋን ማሰብና ማመስገን ነውር አይደለም!
እንኳን ለታላቁ የረቢዕ ወር ፥ታላቁን ነብይ በስጦታነት በተቀበልንበት ወር፤ ለወራቶች አውራ አደረሳችሁ። ከጭቅጭቅ በመራቅ ሰለዋቱን በማጥበቅ ሲራቸውን በመማማር እና በማስተማር በአለም ከፍ ያለውን ስማቸውን በማውሳት እንድናሳልፍ አደራ እንላለን ሰይዲ አህለን ወሳህላ ያሙሸሪፈ ረቢዒ 💚💚💚💚💚💚💚💚💚💚
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
የሰፈር ወር የመጨረሻዉ ረቡዕ ላይ የሚደረግ ዱዓ👇👇
https://ijtima.mixlr.com/events/5231654
ጁምዓ صباح الخير ☀️ ወንጀሉ እንዲማርለት ጭንቀቱ እንዲወገድለት የፈለገ ሰው ሰለዋትን ያብዛ። اللهم صل وسلم وبارك على نبينا وحبيبنا محمد. መልካም ጁምዓ
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته *ዉድ የመዲነቱል ዑሉም ቤተሰቦች* መድረሳችን መዲነቱል ዑሉም በተለያየ ምክንያት መድረሳ ሄዳችሁ መቅራት ለማትችሉ መፍተሄን ይዟል ቁርአንን ባሉበት ሆነው በሚመቾ ሰአት እና ቀን በብቁ ኡስታዞች በጥራት እንዲቀሩ እየጋበዞት ነው ⏱️ጠዋት ⏱️ቀን ⏱️ ማታ በሚመቻችሁ ሰአት እና ቀን ለርሶ እንዲመች ተደርጎ ቀርቧል ማሳሰብያ ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ከታች ባለው ሊንክ ፈጥነው ይመዝገቡ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLScTfo0tYOmUf3bd_6fDewWuvJkHnSbuoqm4Rn9J0O01bFyjwQ/viewform?usp=preview ለበለጠ መረጃ ☎️ 0912381590 ☎️ 0988441024 ይደውሉ ወይንም በቴሌግራም @medinetululum ያግኙን
🌹 ሰለዋት በታላቁ ነብያቾን ﷺ ላይ የማዉረድ ታላቅ ጥቅም 🌹 ﴿إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ ۚ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا﴾ "አላህና መላእክቱ በነቢዩ ላይ የአክብሮት እዝነትን ያወርዳሉ፡፡ እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በእርሱ ላይ የአክብሮት እዝነትን አውርዱ፡፡ የማክበርንም ሰላምታ ሰላም በሉ፡፡።" (አል–አሕዛብ 33፥56) የሰለዋት አንዳንድ ጥቅሞች • በነቢዩ ﷺ ላይ አንድ ጊዜ ሰለዋት ያደረገ ሰው፣ አላህ በእርሱ ላይ አሥር ምሕረትና በረከት ያወርድበታል። • ኃጢአቶች እንዲሰረዙና ደረጃችን አሏህ ዘንድ ከፍ እንዲል ምክንያት ይሆናል። • በቂያማ ቀን ለነቢዩ ﷺ ቅርብ ከሚያደርጉ ታላላቅ ሥራዎች አንዱ ነው። • ልብን ያረጋጋል፣ ምላስንም በዚክር ያረጥባል። 📖 አጭር ሐዲስ ከሠሐቦች አንዱ ለነብዩ ﷺ "ዱዓዬን በሙሉ በእርስዎ ላይ ሰለዋት በማድረግ ብሞላው እንዴት ይሆናል ሲል ጠየቃቸዉ" ነብዩም ﷺ መለሱ፦ "እንግዲያዉስ ከጭንቀትህ ይበቃሀል፣ ኃጢአትህም ይማርልሃል ብለዉ መለሱለት።" 🌸 ዛሬ ቢያንስ 100 ጊዜ በታላቁ ነብያችን ላይ ሰለዋት እናዉርድ፦ اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين. 🤲 አላህ ሰለዋትን አብዝተው ከሚያወርዱ ባሮቹ ያድርገን። አሚን።
قَالَ رَسُوْلُ اللهِ ﷺ “إِنَّ أَوْلَى النَّاسِ بِي يَوْمَ القِيَامَةِ أَكْثَرُهُمْ عَلَيَّ صَلَاةً” #ረሱል_ﷺ ምን አሉ:- "የቂያማ ቀን ለኔ ቅርብ እና በላጭ ሰው፣ በኔ ላይ ሰለዋት የሚያበዛ ነው" ለይለተል ጁምዓና ቀኑን ሰለዋት እናብዛ اللَّهُمَّ صَلِّ عَلىٰ سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ عَبْدِكَ وَرَسُوْلِكَ النَّبِيِّ الْاُمِّيِّ وَعَلىٰ آلِ سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ
ይሄን ዚክር በአሹራ ቀን 70ጊዜ ያለው ሰው አላህ በዚያአመት ከመጥፎ ነገር ይጠብቀዋል ይላሉ ሰርተው የተጠቀሙበት ሷሊሆቹ፦ <<ሃስቡንአላህ ወኒዕመል ወኪል~ ኒዕመል መውላ ወኒዕመ ነሲር>> የገራለት ሰው ሱረቱል ሱረቱል ኢኽላስን 1000ጊዜ ቢቀራው ይመከራል።
በኡስታዝ ሸምሱዲን ሐምዛ ስለ ዓሹራ ቀን የተደረገ ሙሐደራ
Live stream finished (40 minutes)
Eyegeban
Will start inshallah
https://t.me/medinetululoom?livestream=64f8126bf3003a116b
Live stream started