tgindex
የተ/ኢ/ሰ/ት/ቤት መዝሙር ክፍል

የተ/ኢ/ሰ/ት/ቤት መዝሙር ክፍል

Статистика

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ! ይህ የቴሌግራም ገጽ በቦሌ ደ/ም/ቅ/ሚካኤል እና ጻ/አ/ጎርጎርዮስ ቤተ ክርስቲያን ተስፋ ኢየሩሳሌም ሰንበት ትምህርት ቤት ፈቃድ ለመዝሙር ክፍል ጥቅምት 13 ቀን 2015 ዓ.ም ተከፈተ ። በዚህም ቻናል ለጥናቱ አጋዥ የሆኑ ለምሳሌ መዝሙር ፣ ወረብ እና የተለያዩ የክፍሉ መልእክቶች የሚተላለፍበት የቴሌግራም ገጽ ነው ። መዝሙር ክፍል

Последний пост
13 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
2
Всего постов
25
Тип
открытый
Язык
ti
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
1 146
+1 за 2 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
723
25 постов
Вовлечённость
63,1%
к подписчикам
Постов в день
0,3
всего 25
Упоминаний
1
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
195
1/48двое суток
223
1/72трое суток
241

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • видео или голосовое, без подписи

  • መልእክት ለአባላት ዛሬ ነሐሴ 7 ቀን ምሽት 12:00 መዝሙር ጥናት አለ። መዝሙር ክፍል

  • መልእክት ለአባላት ዛሬ ነሐሴ 3 ቀን መደበኛ መዝሙር ጥናት አለ። መዝሙር ክፍል

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • ሐምሌ 26 2018 ዓ.ም 2:30-6:30 ለሚሠጠው ምዘና በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን የ4ኛ ክፍል የማጠቃለያ ፈተና የተስፋ ኢየሩሳሌም ሰንበት ት/ቤት ሕፃናት ክፍል  የ4ኛ፣ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ቅድመ ዝግጅት የማጥቆር ልምምድ ሲያደርጉ።

  • መልእክት ለአባላት ቅዳሜ ሐምሌ 25 ቀን መደበኛ መዝሙር ጥናት አለ። መዝሙር ክፍል

  • መልእክት ለአባላት ሐምሌ 24 ቀን ወርኀዊ የሠርክ አገልግሎት አለ። ሰዓት ፦ 12:00 ቦታ ፦ ልብሰ ስብሐት ማስቀመጫ (መጠለያ) መዝሙር ክፍል

  • видео или голосовое, без подписи

  • መልእክት ለአባላት ቅዳሜ ሐምሌ 18 ቀን መደበኛ መዝሙር ጥናት አለ። መዝሙር ክፍል

  • ለሰ/ት/ቤታችን አባላት በሙሉ በአዲስ አበባ ሰ/ት/ቤት አንድነት መመሪያ ምርጫ ማስፈጸሚያ ሰነድ መሠረት መምረጥና መመረጥ የሚችሉ አባለት ተለይተው በሰ/ት/ቤቱ በማስታወቂያ ቦርድ ላይ የተለጠፈ በመሆኑ በተላለፈው ዝርዝር ላይ ጥያቄ ያላችሁ፣ በአንድነቱ መመሪያና ህግ መሠረት ስማችሁ ያልተላለፈ አባላት እስከ ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም ድረስ በአካል ጽ/ቤት በመገኘት ማነጋገር የምትችሉ መሆኑንን እናሳውቃለን። ለበለጠ መረጃ:- +251938648950/ +251913868651መጠቀም ትችላላችሁ።

  • ​"ለአርክቴክቶች በሙሉ የተሰጠ የበረከት ጥሪ!       አብረን እንስራ፣ በረከቱንም እንካፈል!" ​የተስፋ ኢየሩሳሌም ሰንበት ትምህርት ቤት፣ ለሚያስገነባው ባለ 7 ወለል (G+7) ሕንጻ፤ የዲዛይን ሥራ ለማሰራት፣ እንዲሁም ቀደም ሲል እንደ አማራጭ የቀረቡ ዲዛይኖችን ለመገምገም እና በአዲስ መልክ የተሻለ ዲዛይን ለማሰራት አቅዷል። ​በመሆኑም፣ ሙያው ያላችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት፣ እንዲሁም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ የሆናችሁ ሙያው ያላችሁ  አርክቴክቶች በሙሉ፤ በዕለተ ረቡዕ ሐምሌ 15 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰዓት በ11:30 በሰንበት ትምህርት ቤት ጽ/ቤት እንድትገኙና በጉዳዩ ላይ ውይይት እንድናደርግ መንፈሳዊ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ​በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር፦ +251 913 86 86 51 ወይም +251 970 75 03 89 በመደወል ማግኘት ይችላሉ። ​

  • እንኳን አደረሳችሁ ለሰ/ት/ቤታችን አባላት በሙሉ በነገው ዕለት ለሚካሄዱት ልዩ ልዩ የምርቃት መርሐ ግብራት ላይ በዝማሬ ስለምናገለግል አባላት በሙሉ ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት ትልቁ አዳራሽ በመገኘት ልብሰ ሰብሐት በመልበስ እንድታገለግሉ እናሳስባለን ። ሰዓት ይከበር! ሐምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም

  • የተ/ኢ/ሰ/ት/ቤት መዝሙር ክፍል pinned «የአገልግሎት ጥሪ: ለመደበኛ አባላት በሙሉ(ካልዓይ፣ሣልሳይ፣ራብዓይ) እንኳን አደረሳችሁ። ለአገልግሎት ይውሉ ዘንድ ታስበው የተሰሩ ስራዎች ክቡራን ሊቃነ ጳጳሳት ሐምሌ 12 ተገኝተው የሚመርቁ ሲሆን ለዚህም መርኃግብር የምናቀርበውን ዝማሬያት ለመዘጋጀት: ⨳ የፊታችን ሐሙስ ሐምሌ 9 ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ⨳ ቅዳሜ ሐምሌ 11 ከቀኑ 10:00 ሰዓት ጥናት ይኖረናል።»

  • 16 июл.1 108516

    видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

የተ/ኢ/ሰ/ት/ቤት መዝሙር ክፍል — tgindex