tgindex
Последний пост
9 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
0
Всего постов
20
Тип
открытый
Язык
und
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
474
+1 за 1 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
890
20 постов
Вовлечённость
187,8%
к подписчикам
Постов в день
0,0
всего 20
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
659
1/48двое суток
755
1/72трое суток
814

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 9 авг.1 07945

    👉 የ ሀዘን መግለጫ የ ኮሌጃችን ቃሊቲ ካምፓስ አካዳሚክ ዲን የነበሩት አቶ መስፍን አየለ በዛሬው እለት በ ድንገት ህይወታቸው በማለፉ በ ተቋሙ ስም እና በግሌ የተሰማኝን ጥልቅ ሀዘን እየገለፅኩኝ ቀብሩ በነገው እለት ማለትም እሁድ ነሃሴ 03 2018 አ.ም ገላን ኮንዶሚንየም ሳሎ ጊዮርጊስ አዲሱ የቀብር ቦታ ከ ቀኑ 6 ሰአት ስለሚካሄድ በቦታው በመገኘት የሀዘኑ ተካፋይ እንድትሆኑ አሳውቃለሁኝ። በ መጨረሻም ለ ወዳጅ ዘመዶቹ፤ጓደኞቹ እና ለ ስራ ባልደረቦቹ እግዚአብሔር መፅናናቱን እንዲሰጣቸው እና የወንድማችንን ነፍስ ፈጣሪ በ አፀደ ገነት እንዲያኖርልን እንመኛለን። 😭😭😭

  • #AAU #GAT   በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ ይመዝገቡ! የ GAT ማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው👇 ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም   ➫ https://portal.aau.edu.et ይግቡ። ➫ 'Online Exams' የሚለውን ይጫኑ። ➫ Quick Links ከሚለው ስር 'Apply for GAT' የሚለውን ይጫኑ። ➫ 'Test Taker Registration' የሚለውን ቅፅ ይሙሉ። ➫ የፓስፖርት መጠን ያለው ፎቶ ያስገቡ። ➫ 'Submit' የሚለውን ይጫኑ። ➫ ሲስተሙ የሚሰጥዎን የመለያ ቁጥር ይያዙ። ➫ ቴሌብር በመጠቀም የምዝገባ ክፍያ ይፈፅሙ። ➫ አድሚሽን ቲኬትዎን በማውረድ ፕሪንት ብለው፡፡   የ GAT ፈተና በሁለት ዞሮች እንደሚሰጥ የዩኒቨርሲቲው መርሐግብር ያሳያል👇 ከሐምሌ 20-24/2018 ዓ.ም እና ከነሐሴ 07-08/2018 ዓ.ም ትምህርት ሚኒስቴር 💠

  • 25 июн.6561из Sol_Bey

    видео или голосовое, без подписи

  • 24 июн.2 52617

    Registration is now open at any time.

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • https://verify.ethernet.edu.et

  • Share Day_2_Sene 5 2018 _Round_1_2 &3_All Campuses-1.xlsx

  • የማኔጅመንት ዲፓርትመንት መፈተኛ ቀን እና ስዓት ተያይዟል ። የመፈተኛ ቦታ :- የተለያየ መፈተኛ ጣቢያ ስለሆነ ከተያያዘው ፋይል ውስጥ ገብታችሁ መፈተኛ ጣቢያችሁን እዩት ግንቦት 5/ 2018 ዓ ም የጠዋት ወይም የከሰዓት በኃላ በሉት ሰዓት ተፈታኝ መሆናችሁ ካለው ፋይል ጋር ተያይዟል ። ስማችሁ የጠዋትም የከሰዓትም ላይ ካለ በመረጣችሁት ፕሮግራም ላይ መፈተን ትችላላችሁ። የጠዋቱ ፕሮግራም ለይ ሄዳችሁ ብትፈተኑ ግን ይመከራል ። remained Campus code :#AAU የመውጫ ፈተና በአዲሰ አበባ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 5/ 2018 ዓ ም በሰምንት የፈተና ማዕከላት ይሰጣል፡፡ የአዲሰ አበባ ዩኒቨርሲቲ ካምፓስ የኮድ ስሞች 1.  MC: Main Campus; 6 ኪሎ ካምፓስ 2.  CoBE: College of Business and Economics; FBE ካምፓስ 6 ኪሎ   3.  AAiT: Addis Ababa Institute of Technology Campus; 5 ኪሎ ካምፓስ 4.  CNCS: College of Natural and Computational; 4 ኪሎ ካምፓስ 5.  CHS: College of Health Sciences; ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ካምፓስ 6.  SoC: School of Commerce; ሰንጋ ተራ ካምፓስ 7.  EiABC: Ethiopian Institute of Architecture, Building Construction, and City Development; ልደታ ካምፓስ

  • https://verify.ethernet.edu.et

  • видео или голосовое, без подписи

  • Share 2018 Exit Exam Schedule.xlsx

  • CHECK IT YOUR NAME

  • Exit exam link for the students online exam

  • https://exitexam.queenscollege.edu.et/

  • 2 июн.1 07515

    видео или голосовое, без подписи

  • 1 июн.1 11913

    ለዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ ክፍያችሁን እድትከፍሉ ከዚህ ን በፊት በተደጋጋሚ የተነገራችሁ መሆኑ ይታወቃል ለኤግዚት ፈተና ለመፈተን user name እና password ለመዉሰድ ስትመጡ ሙሉ በሙሉ ያለባቸውን  ማንኛዉንም ክፍያ ከፍላችሁ ክፍያቸሁን ጨርሳችሁ እንድትመጡ እያልን ። ማንኛውም ተማሪ  ምንም አይነት ክፍያ ያለበት ከሆነ  ኮሌጅ የማያስተናግድ መሆኑን እና ለሚፈጠረዉ ነገር ሀላፊነቱን የማንወስድ መሆኑን እያሳወቅን ያለባችሁን ክፍያ ከወዲሁ እንድታጠናቅቁ።

  • видео или голосовое, без подписи