tgindex
የርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት Aba Gebrekidan sibket

የርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ትምህርቶች የሚተላለፉበት Aba Gebrekidan sibket

Статистика

የርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ትምህርቶች

Последний пост
12 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
1
Всего постов
20
Тип
открытый
Язык
ti
Категория
Книги (по похожим)
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
6 110
−5 за 2 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
11,9 тыс
20 постов
Вовлечённость
194,5%
к подписчикам
Постов в день
0,1
всего 20
Упоминаний
2
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
361
1/48двое суток
413
1/72трое суток
446

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 12 авг.407151из Fewus_Menfesawi

    https://youtu.be/OnPI7IQxZTo?si=JnMeDfWYF57WH2hi

  • 7 авг.896103из Fewus_Menfesawi

    https://youtu.be/-qoDOnasIwg?si=8Q-yvkrH4zvKyQyp

  • 3 авг.14,5 тыс1224

    https://youtu.be/I4MNakuh-Es?si=ULQWilmzFsyRABEH

  • 31 июл.17 тыс1019

    https://youtu.be/LRL5uz6h46M?si=I0HeQOV-1V8cuTxu

  • 28 июл.1 36312из Fewus_Menfesawi

    https://youtu.be/3bMB_3N_5QI?si=WKkmqX30293KiYJN

  • 25 июл.2 058151

    https://www.youtube.com/live/UnR9Re-Tw-g?si=umSppFWcq9ROItMY

  • 25 июл.1 15312из Fewus_Menfesawi

    https://www.youtube.com/live/ezAOtDd5bjw?si=DCXucEb0Mgm6Wu0e 🔴 ሥርዓተ ማኅሌት ከርእሰ ገዳማት ወአድባራት ጣና ቅዱስ ቂርቆስ ገዳም | ቀጥታ ስርጭት | ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ | Aba Gebrekidan

  • 21 июл.1 508163из Fewus_Menfesawi

    https://youtu.be/pGGvBWEte6I?si=tIk18aBvWxvsmQUV

  • 16 июл.1 751132из Fewus_Menfesawi

    https://youtu.be/1mJi5cimtmE?si=541pzbnC0htmC7Lo

  • 14 июл.2 117111

    https://youtu.be/_l6S1j_mNHU?si=upX1yFKIiU7R6unV

  • 14 июл.1 5584из Fewus_Menfesawi

    https://youtu.be/PMN66MAF1fg?si=Yi225uwO635On43o

  • 4 июл.37,8 тыс1418

    https://www.youtube.com/live/yGdscZuI3SI?si=pXkiZO18AV4ZnRhG

  • 4 июл.2 077

    https://www.youtube.com/live/yGdscZuI3SI?si=vRqeO_DLU-lvIXoe

  • 2 июл.36,3 тыс1813

    ይህንን ዓላማ ለመፈጸም ለምንገነባው ሆስፒታል በቂ ቦታ ለማግኘት የረዳንን እግዘብሔርን እርሱም ያከበራቸው ቅዱሳንን እያመሰገንን በእውነተኛው መድኃኒታችን በመድኃኔዓለም ቀን የሆስፒታላችን የመሠረት ድንጋይ ልናስቀምጥ መሆናችን ደግሞ ደስታችንን ዕጥፍ ድርብ ያደርገዋል። ከዚህም የደረስነው ነገም የምንደርሰው በማይናወጸው መሠረት በእርሱ ላይ በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቁመን ነውና። ከመስቀሉ ሥር እናቱን “እናት ትሁናችሁ” ብሎ ባይሰጠንስ ቋጠሮ ሲጸናብን ማን ለእርሱ ነግሮ ያስፈታልን ነበር? ልጅ እያለን ወደ ወላጅ እናታችን እናለቅስ ነበር፤ ዛሬ ደግሞ ከመድኃኔዓለም እናት እያለቀስን የወደድነውን የምንቀበልባት እናት ድንግል ማርያምን ስለሰጠንም እናመሰግነዋለን ። ውድ ኦርቶዶክሳውያን ይህንን መሬት እንድናገኝ የረዱንን ሁሉ የጉባኤ አምላክ ይስጥልን በሰማይ ቦታ ይስጣችሁ እያላችሁ እንድትመርቁልን እየጠየቅን፤ ቀዳሚት ፳፯-፲-፳፲፰ ዓም ከጧቱ 3:00 ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን በተገኙበት በባሕርዳር የመሠረት ድንጋዩን ስለምናስቀምጥ እንኳን አደረሳችሁ፣እንኳን ደስ አላችሁ፣ አብራችሁን ለቆማችሁ ሁለ መድኃኔዓለም ከእናንተ ጋር ይሁን። እግዚአብሔር ገባሬ ኩሉ ወጣኔ ኩሉ ወፈጻሜ ኩሉ አኃዜ ኩሉ ወጸባጤ ኩሉ ሁሉን የጀመርህ ሁለን የምትፈጽም ሁሉን የያዝህ ሁሉን የወሰንህ መድኃኔዓለም ሆይ ከአንተው ተጠግተን የጀመርነውን እንደምትፈጽምልን ፈጽመን እናምናለን ። ለአንተ ለባሕርይ አባትህ ለአብ ለማሕየዊ መንፈስ ቅዱስ ምስጋና ይሁን ! አባ ገብረ ኪዳን ግርማ የርእሰ ገዳማት ወአድባራት ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶች እና የእናቶች አንድነት ገዳም የ ፬ቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት ምስክር መምህር

  • 2 июл.24 тыс1012

    ፫. ሁለንተናዊ ፈውስ ለመስጠት ቤተ ጉባኤያችን የወንጌል ቤተ ጉባኤ እንደመሆኑ ወንጌል ደግሞ የፈውስ ሕግ ናት፣ ስለሆነም ቤተ ጉባኤያችን ኃጢአትን በንስሐ ፣ አለማወቅን በማስተማር እንደሚፈውስ ሁሉ የታመሙትን ደግሞ በማኅበር ጸሎት፣ በጸበል እንዲሁም እግዚአብሔር እጁ ሰፊ ነውና በሕክምና አገልግሎትና በሰብአዊነት ተግባር ለሰዎች ፈውስ ለመስጠት ይህንን ሆስፒታል ሊገነባ ዝግጅቱን እየፈጸመ ነው። ፬. ወንጌል የተስፋ ሕግ ናት። ከአበው አንዱ መከራን ምን ያቀለዋል ቢሉት “ እስመ ተስፋ ያቀልሎ ለምንዳቤ - መከራን የሚያቀለው ተስፋ ነው ብሏል። በመሆኑም ተስፋችሁ አልቋል የተባሉ ወገኖቻችንን ሁሉ በመንከባከብ ልቡናቸው በሰላም እንዲያርፍና በተስፋ ምርኩዝነት ዘመናቸውን በዕረፍት እንዲፈጽሙ ማድረግ። ፭.ሰው መሥራት ፦ በኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱሳዊ አረዳድ መሠረት የሰው ልጅ የፍጥረታት ዘውድ ነው። እግዚአብሔርን መስሎ የተፈጠረ እርሱ ነው፣ ከሰማይ በታች ያሉ ፍጥረታትን እንዲያስተዳደር ሥልጣን የተሰጠው ሰው ነው፣ ክርስቶስ የሞተለት የዘለዓለም ተስፋ የተሰጠውም ሰው ነው። በመሆኑም ቤተ ጉባኤያችን ክቡሩን የሰው ልጅ የቅድመ ጋብቻ ትምህርት በመስጠት፣ የባለትዳሮች እና የልጅ አስተዳደግ ሥልጠና በመስጠት፣ በሱስ የተጎዱ ወንድሞቻችንን በመንከባከብና እንደገና አዲስ ሰውንት እንዲያገኙ በማድረግ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያንም ሆነ ለሀገራችን በጎና ባለ አእምሮ ትውልድ ለመፍጠር ይህንን ሆሰፒታል ልንገነባ እየተፋጠንን ነው።

  • 2 июл.20,5 тыс411

    እግዚአብሔር ያለው ነገር እርሱ በወደደው ትክክለኛው ሰዓት ይፈጽማልና ፕሮጀክቱን ይፋ ባደረግን በዓመቱ በዚያው ቀን በወላዲተ አምላክና በቅዱሳን ጸሎት፣ ቅን ልቡና ባላቸው ወንድሞቻችንና እኅቶቻችን ጥረት ሆስፒታሉን ለመገንባት የሚያስችል 30,000 ካሬ ቦታ በባሕር ዳር ከተማ ሰኔ ፲፱-፳፲፰ ዓም በጉባኤ ቤታችን ምሥረታ ቀን ስለተቀበልን አምላከ ቅዱስ ገብርኤልን እናመሰግነዋለን ። ሆስፒታሉን የምንገነባባቸው ዓላማዎቻችንም፦ ፩. ፍጥረትን ሁለ በእግዚአብሔር መንገድ ለማገልገል፦ እግዚአብሔር አምላካችን ለክፉዎችና ለደጎች፣ለኃጥአና ለጻድቃን ዝናምን እንደሚያዘንብ ፣ፀሐይን እንደሚያወጣ የሆስፒታላችን ዓላማም ለሁሉም በምሕረት፡ እምነትን፣ ዘርንና ማንነትን ሳይለይ፣ ለሰው ልጅ ሁሉ የሚታዘንበት የምሕረት ማረፊያ መሆን ነው። ፪.ለጥበብና ለሳይንስ፦ ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በሀገራችን የነበራትን የጥበብ ታሪክ በዘመናዊ የምርምር ዐቅም ማስቀጠል።

  • 2 июл.20,7 тыс16

    без подписи

  • 2 июл.29,9 тыс15

    без подписи

  • 2 июл.20,5 тыс615

    እንኳን ደስ አላችሁ ! “ እግዚአብሔር ገባሬ ኩሉ ወጣኔ ኩሉ ወፈጻሜ ኩሉ አኃዜ ኩሉ ወጸባጤ ኩሉ - ሁሉን የጀመረ ሁሉን የፈጸመ ሁሉን የያዘ ሁሉን የወሰነ እግዚአብሔር ” ለመላው ኦርቶዶክሳውያን ፣ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ሁሉን የምትችል የእግዚአብሔር ሰላም ከሁላችን ጋር ትሁን እንደምን ሰነበታችሁ? እኛ አምላከ አበው እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን ደኅና ነን። የተወደዳችሁ የቤተ ጉባኤያችን ቤተሰቦች፦ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት የሚገኘው የርእሰ ገዳማት ወአድባራት ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአራቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት ትርጓሜ ምስክር ት/ቤት፣ ቀድሞ ጌታ ከመወለዱ ዘጠኝ መቶ ዓመት በፊት መጻሕፍተ ነቢያት ሲተረጎሙበት፣ ኋላም ቅዱስ ያሬድ ሲያስተምሩበት፣ መምህር ኤስድሮስ ምሥጢር ያገመሩበት ገዳም እንደመሆኑ ሰኔ ፲፱-፳፲፬ ዓም የቀደመ ታሪኩን ለመመለስ ቤተ ጉባኤው እንደገና ተመሥርቷል። በመሆኑም በነዚህ ያለፉት አራት ዓመታት ውስጥ ፷፬ ደቀ መዛሙርትን ተቀብሎ አራቱን ጉባኤያት እያስተማረ ይገኛል። በተጨማሪም ለምእመናን በፈውስ መንፈሳዊ ሚዲያ ወንጌልን በአበው ቅዱሳን ሊቃውንት አስተምህሮ በማዳረስ ላይ ነው። በዓመት ውስጥ ለመነኮሳት ሥርዓተ ምንኩስናን በሚመለከት፣ለካህናት ኦርቶዶክሳዊ ኖላዊነትን በሚመለከት፣ ለምእመናን ስለ ኦርቶዶክሳዊ ቤተሰብእና ስለ ልጅ አስተዳደግ ሥልጠናዎችን ይሰጣል። ከዚህም ጋር ደግሞ በሚከተሉት ወርቃማ ምክንያቶች ጠቅላላ ሆስፒታል በባሕር ዳር ከተማ ለመገንባት ፕሮጀክቱን ይፋ ካደረግንበት ከሰኔ ፲፱- ፳፲፯ ጀምሮ ለአንድ ዓመት ያክል በሀገረ ስብከታችንና በጠቅላይ ቤተ ክህነት ፈቃድ እንቅስቃሴ ስናደርግ ከርመናል።

  • 30 июн.1 63214из Fewus_Menfesawi

    https://youtu.be/mdFklvUVw90?si=wyT4hAZBJezwH7bQ