አርጋኖን መጻሕፍት መደብር ARGANON BOOK STORE
Статистика#የኅብርቱዋናዓላማ ፩.መንፈሳዊ መጻሕፍትን በዓላማ፤በእቅድ እንድናነባቸው፤እንድናስነብባቸው በሕይወታችን ትርጉም እንዲኖራቸው ማድረግ። ፪.ከቤተሰቦቻችን፤ዘመዶቻችን፤ወዳጆቻችን ስላነበብናቸው መጻሕፍት እነሱም ስላነበቡት መጻሕፍት ውይይት የማድረግ ልምድን ማዳበር። ፫.አንባቢ ትውልድ መፍጠር። ለአስተያየትዎ @orthokiha ይጻፉ። https://t.me/BetMetsahfte Cross @dawitfikr
- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 9
- Всего постов
- 26
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- Категория
- Книги
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 1 954
- 1/48двое суток
- 2 239
- 1/72трое суток
- 2 415
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ዲያቆን መስፍን ተከሥተ ሐዋርያውያን አበው መጽሐፍ እንዲህ ዳሰሳ አቅርቦልናል መልካም ንባብ! #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
#መልዕክት_ከቀሲስ_ኢንጅነር_ሱራፌል_ተዘራ #የምግባረ_ሠናይ_ሆስፒታል_ሥራ_አስፈጻሚ ስለ #ሐዋርያውያን_አበው መጽሐፍ ያስተላለፉት መልዕክት ታዳምጡት ዘንድ ጋበዝናችሁ! @orthokiha ላይ እዘዙን! #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
без подписи
без подписи
без подписи
#ሐዋርያውያን_አበው 2ኛ ዕትም በስርጭት ላይ ነን! #አሳታሚና_አከፋፋይ የእናንተው #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውንዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
#ሐዋርያውያን_አበው 2ኛ እትም ነገ ከሰዓት ወይም ዓርብ ይወጣል። ብዝዎች ጠይቃችሁን ያዘገየንበት ምክንያት የሊቃውንት አስተያየቶች ለማካተት ነው አፉ በሉን። ቀንድመው ለሚያዙ ታላቅ ቅናሽ አድርገናል። የሽፋን ዋጋው 1400 ብር ነው። ታላቅ ቅናሹ(እስከ ነገ ብቻ የሚቆየው) @orthokiha ይዘዙን! #አሳታሚና_አከፋፋይ የእናንተው #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ! https://t.me/BetMetsahfte
በመምህር ገብረ መድኅን እንየው እና በመምህር መዝገበ ቃል ገብረ ሕይወት የተዘጋጀው #ምሥጢረ_ምሥጢራት የተሰኘው መጽሐፍ ለአምስተኛ ጊዜ ታትሞ እየተሰራጨ ይገኛል። #አሳታሚና_አከፋፋይ #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውንዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ
#ኦርቶዶክሳዊ_የንግግር_ጥበብ የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ በአዲስ ርእስና በአዲስ ይዘት ይዘንላችሁ መጥተናል። መጽሐፉ በአርጋኖን መጻሕፍት መደብር እየተከፋፈለ ይገኛል። @dawitfikr ይዘዙን። #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ
#_መድሎተ_ጽድቅ_ክፍል_ሁለት_6ኛ_ዕትሙ ወጥቷል። @dawitfikr ይዘዙን። #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ
ዘይትነበብ በዕለተ እሑድ ያነበበ ያውቃል ያወቀ ሀገሩንና ተቋሙን ይታደጋል አንብቡ 🙏🙏🙏 ከመሪጌታ ብርሃኑ ተክለያሬድ fb ገጽ የተወሰደ!
በቀሲስ ዶክተር መብራቱ ኪሮስ እና በአርጋኖን መጻሕፍት መደብር ፍቃድ #አኰቴተ_ቊርባን የተሰኘው መጽሐፍ መጽሐፉ የመግዛት አቅም ለሌላቸው ፤Softcopy ብቻ ለሚጠቀሙ ታሳቢ በማድረግ በነፃ በ website ለቀነዋል መጽሐፉ ማግኘት ትችላላችሁ። በ Hardcopy ለመጨረሻ ጊዜ 8ኛ እትም በቅርቡ እንደምናሳትም እናሳውቃለን። መጽሐፉ በስስ ቅጂ ለማግኘት websiteቱን ይጎብኙ! https://www.ethiopianorthodox.org/ #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
без подписи
без подписи
без подписи
በአዲስ አበባ ኤግዝብሽኝ ማዕከል ታላቅ ቅናሽ አድርገናል ነገ ስለሚጠናነቅ ዛሬ እና ነገ ዕድሉ ተጠቀሙበት! N.B ቅናሹ በሱቃችንም አለ ምናልባት 4-5ኪሎ የሚቀርባችሁ ከሆነ ቅናሹ ከሱቅም ማግኘት ትችላላችሁ! #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ!
የመምህር Henok Haile መጽሐፍ #ሕማማት 27ኛ ዕትም በስርጭት ላይ ነን! በኤግዝብሽን ማዕከል ያገኙታል። #አከፋፋይ_አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር 5ኪሎ ቅድስት ማርያም ሕንፃ ፊት ለፊት 0988888589/0954838117
#ሁላችሁም_ልታነቡት_የሚገባ_መጽሐፍ ነሐሴ 8 ይጠብቁን! #አርጋኖን_መጻሕፍት_መደብር_5ኪሎ_ቅድስት_ማርያም_ማኅበረ_ቅዱሳን_ሕንፃ_ግራውዱ_አጠገብ_0988888589_0954838117_ይደውሉ! https://t.me/BetMetsahfte
без подписи
без подписи