tgindex
AA Airport Customs branch office /አ.አ ኤርፖርት ጉምሩክ

AA Airport Customs branch office /አ.አ ኤርፖርት ጉምሩክ

Статистика

ራዕይ፡- "በ2022 በአገራችን ደረጃዉን የጠበቀ ዘመናዊ የጉምሩክ አስተዳደር ተገንብቶ ማየት"

Последний пост
14 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
7
Всего постов
21
Тип
открытый
Язык
und
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
15 авг.
Подписчики
5 014
+22 за 2 дн.
Сутки
+20
+0,40%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
2 042
21 постов
Вовлечённость
40,7%
к подписчикам
Постов в день
1,0
всего 21
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
1 546
1/48двое суток
1 771
1/72трое суток
1 910

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • ነሐሴ 08 ቀን 2018 ዓ.ም የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት በተለያዩ ጊዜያት የጉምሩክ ሥነ-ሥርዓት ባለመፈጸሙ ምክንያት እና በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የተወረሱና የተተው የተለያዩ ኤሌክትሮኒክስና የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሞባይሎች ፣የተሽከርካሪ መለዋወጫዎችና ጌጣጌጥ እና አካላት፣ አልባሳት ፣ጫማዎች ፣ የብር ጌጣጌጥ እና ሌሎች ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ እና በሃራጅ ጨረታ ቁጥር 10/2019 በቀን 4/12/2018 ዓ.ም ጨረታ ቁጥር 11/2019 በቀን 7/12/2018 ዓ.ም ጨረታ ቁጥር 12/2019 በቀን 11/12/2018 ዓ.ም ጨረታ ቁጥር 13/2019 በቀን 14/12/2018 ዓ.ም ጨረታ ቁጥር 14/2019 በቀን 18/12/2018 ዓ.ም ጨረታ ቁጥር 15/2019 በቀን 21/12/2018 ዓ.ም ጨረታ ቁጥር 16/2019 በቀን 25/12/2018 ዓ.ም ጨረታ ቁጥር 17/2019 በቀን 28/12/2018 ዓ.ም መሸጥ ይፈልጋል፡፡ በጨረታው ለመሳተፍ 1.በቅ/ጽ/ ቤቱ ለሚካሄደው ጨረታ ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፍኬት እና የዘመኑ ግብር የተከፈለ ለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መስሪያ ቤት የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 2.ማንኛውም የግልጽ ጨረታ ተጫራች ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ የጨረታውን ሰነድ ዘወትር በስራ ስዓት ከሰኞ እስከ አርብ ከ2፡00-6፡00 ከሰዓት በኋላ ከ7፡00-11፡00 እንዲሁም ቅዳሜ ጠዋት ከ2፡00-6፡00 ሰዓት የማይመለስ ብር 100.00( አንድ መቶ) በመክፈል ከአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ገርጂ ጉምሩክ መጋዘን ቅጥር ግቢ የውርስ ዕቃዎች አወጋገድ ቡድን በመምጣት የጨረታ ሰነድ መግዛት ይችላል፡፡ 3.በግልጽ ጨረታ ለመሳተፍ ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች የሰጡትን ዋጋ አምስት በመቶ (5%) ዋስትና (CPO)CUSTOMS COMMISSION ADDIS ABABA AIRPORT CUSTOMS BRANCH OFFICE ስም ማሰራት ይኖርባቸዋል፡፡ 4.በጨረታው የሚወዳደሩ ተጫራቾች ለጨረታው የሚሰጡትን ዋጋ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዘው በቀረቡት ቅጸች መሠረት ለመረጡት የዕዋዎች ኮድ የተሰጠ ዋጋ፤ የተጫራቾች ስም ፣ አድራሻ፣ፊርማና የጨረታ ማስከበሪያ ሲ.ፒ.ኦ ( cpo ) እና ከላይ በተ.ቁ 1 የተገለጹትን ሰነዶች ኮፒ በታሸገ ኢንቨሎፕ ላይ በመፈረም አዲስ አበባ ኤርፖርት ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ገርጂ የውርስ ዕቃዎች አወጋገድ ቡድን ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 5.ማንኛውም ተጫራች ጨረታው ከተከፈተ በኋላ በጨረታ ሰነዱ የሰጠውን መግዣ ዋጋና መግለጫ መለወጥና መሻሸል አይችልም፡፡ 6.ማንኛውም ተጫራች የሰጠውን የመወዳደሪያ ዋጋ የጨረታው ግምገማ ተጠናቆ የጨረታው ውጤት እስከሚታወቅ ድረስ ፀንቶ ይቆያል ፡፡ 7.የጨረታ አሸናፊዎች ጨረታውን ስለማሸነፋቸው ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ በ05 (አምስት) ቀናት ውሰጥ ያሸነፉትን ዕቃ ዋጋ ገቢ በማድረግ ዕቃውን መረከብ አለባችው፡፡ 8.ከላይ በተ/ቁ 7 በተገለጸው ቀናት ውስጥ ክፍያውን ገቢ ያላደረገ እና ንብረቱን ተረክቦ ያልወሰደ ተጫራች ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ(cpo) ገቢ ሆኖ ዕቃው በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል፡፡ 9.በተራ ቁጥር 01-08 የተገለጸው እንደተጠበቀ ሆኖ በተጨማሪም በሃራጅ ጨረታ ቁጥር 10/2019 በቀን 4/12/2018 ዓ.ም ፣ ጨረታ ቁጥር 11/2019 በቀን 7/12/2018 ዓ.ም ፣ ጨረታ ቁጥር 12/2019 በቀን 11/12/2018 ዓ.ም ፣ ጨረታ ቁጥር 13/2019 በቀን 14/12/2018 ዓ.ም ፣ ጨረታ ቁጥር 14/2019 በቀን 18/12/2018 ዓ.ም ፣ ጨረታ ቁጥር 15/2019 በቀን 21/12/2018 ዓ.ም ፣ ጨረታ ቁጥር 16/2019 በቀን 25/12/2018 ዓ/ም ፣ ጨረታ ቁጥር 17/2019 በቀን 28/12/2018 ዓ/ም ከጥዋቱ በ4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የምናካሄድ መሆኑን በዚሁ አጋጣሚ አያሳወቅን፣ የዕቃዎችን ናሙና በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ገርጂ እና ካርጎ ውርስ መጋዘን በመገኘት መመልከት ይቻላል፡፡ 10.በሃራጅ ጨረታ የሚወዳደሩ ተጫራቾ ች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100‚000.00/መቶ ሺህ/ ለየዘርፉ CUSTOMS COMMISSION ADDIS ABABA AIRPORT CUSTOMS BRANCH OFFICE ስም ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ 11.ለጨረታ የቀረቡት የዕቃዎች ዋጋ ካቫት በፊት የተሰጠ መሆኑ እናሳውቃለን፡፡ 12.ለጨረታ የቀረቡት ዕቃዎች በተናጠል ሳይሆን ለጨረታው ሰነዱ በተሰጠ ኮድ ቁጥር ብቻ የሚሸጥ መሆኑን እናሳዉቃልን፡፡ 13.ቅ/ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ኤርፖርት ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት በስልክ ቁጥር 0116684537 እና 0116684193 ደዉለው ይጠይቁ፡፡

  • 13 авг.1 253123

    без подписи

  • 11 авг.1 7645

    без подписи

  • 11 авг.1 7615

    без подписи

  • 11 авг.1 7446

    без подписи

  • 11 авг.1 765613

    без подписи

  • 11 авг.1 73097

    የ2019 ዓመታዊ የእቅድ ትውውቅ እና የሀምሌ ወር ሪፖርት መድረክ ዉይይት ተካሄደ፤ በአዲስ አበባ ኤርፖርት ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ነሐሴ 05 ቀን 2018 ዓ.ም የ2019 ዓመታዊ የእቅድ ትውውቅ እና የሀምሌ ወር ሪፖርት ቀርቦ በየደረጃዉ ያሉ አመራሮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎበታል። የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ያሲን ሙሐመድ አብዱራህማን በመክፈቻ ንግግራቸዉ - የታቀደው ዕቅድ ለውጤት ሚያነሳሳ መሆኑንና ዕቅዱ ለእሴት ግንባታ ትኩረት በመስጠት የማስፈጸሚያ ስልቶችን ግልጽ እና ዝርዝር በማድረግ በየደረጃዉ ሊታቀድ እንደሚገባም ነው የተናገሩት። በመድረኩ በአዲሱ በጀት አመት ጅማሬ ሐምሌ ወር 4,200,872,451.23 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ ብር 3,569,677,666.92 በመሰብሰብ የዕቅዱን 84.97% ማሳካት ተችሏል፡፡ በተጣራ ገቢ ደግሞ 3,601,166,580.75 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ ብር 2,923,452,481.71 በመሰብሰብ የዕቅዱን 81.18% ማሳካት መቻሉም ተወሰቷል፡፡ በ2019 በጀት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ መሰረት በተለዩት የትኩረት መስኮች በመመስረት በየደረጃዉ ሊተገበሩ በሚችሉበት አግባቦች ላይ የጋራ ዉይይት ከተደረገ እና አቅጣጫ ከተሰጠ በኋላ የመድረኩ ፍጻሜ ሆኗል ፡፡ */////* ነሐሴ 05 ቀን 2018 ዓ•ም ደንበኞች ትምህርትቡድን

  • 3 авг.2 7902

    без подписи

  • 3 авг.2 6511

    без подписи

  • 3 авг.2 499

    без подписи

  • 3 авг.2 5281

    без подписи

  • 3 авг.2 576

    без подписи

  • 3 авг.2 446

    без подписи

  • 3 авг.2 424

    без подписи

  • 3 авг.2 395

    без подписи

  • 3 авг.2 5001

    без подписи

  • 3 авг.1 962

    без подписи

  • 3 авг.1 9741

    без подписи

  • 3 авг.1 711

    без подписи

  • 3 авг.1 588

    без подписи