tgindex
Ethiopian Police University Official Page

Ethiopian Police University Official Page

Статистика
@EpupageОбразованиеанглийский

Protect with courage ;Serve with Compassion! EPU Social Media link @https://www.facebook.com/ethiopianpolice

Последний пост
15 авг.
Последнее чтение
14 авг.
Постов за неделю
13
Всего постов
21
Тип
открытый
Язык
английский
Категория
Образование
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
17 764
+14 за 3 дн.
Сутки
+13
+0,07%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
7 076
21 постов
Вовлечённость
39,8%
к подписчикам
Постов в день
1,9
всего 21
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
5 382
1/48двое суток
6 167
1/72трое суток
6 652

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 15 авг.2 75434

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 авг.6 448763

    https://www.facebook.com/100077758515468/posts/pfbid0NAFFpJNk6yMs2so8mJtGAPGs8iKdbWknm2ky58YZtttqFJnqvEP5ZCAWRHuKKzvkl/

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • 10 авг.5 51783

    የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ አካሄደ *** ​ነሐሴ 04 ቀን 2018 ዓ.ም ኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ሰንዳፋ ​የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ ያዘጋጀውን የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት መርሃ-ግብር የውጭ ቫሊዴሽን (External Validation) ወርክሾፕ በዛሬው ዕለት አካሄደ። ​በወርክሾፑ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ክቡር ዶክተር ታምራት ሙሉጌታ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የሀገሪቱን የፍትሕ ስርዓት ለማዘመን የተቋማት ቅንጅትና የዕውቀት ሽግግር ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል። አክለውም ዩኒቨርሲቲው ለፖሊስ ትምህርትና ስልጠና የሰጠውን ከፍተኛ ትኩረት መሰረት በማድረግ መሰል ሙያዊ ትብብሮችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። ​በሌላ በኩል የፌደራል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀኔራል የኑስ ሙሉ በበኩላቸው "የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ለማረሚያ ኮሌጅ እያደረገ ያለው ድጋፍ የተቋማቱን የጋራ እድገት እቅድ የሚያጠናክር ነው" ብለዋል። በተጨማሪም ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን ያከበረ፣ በምርምርና ዕውቀት ላይ የተመሰረተ የማረም ስርዓት ለመገንባት ከአጋር ተቋማት ጋር በቅንጅት እንደሚሰሩ አስታውቀዋል።

  • 10 авг.6 068242

    https://www.facebook.com/100077758515468/posts/pfbid0288jqqQTPFDDKwne3z1xZkS6GhznDRrRUdg7kaQb2BuhRagHNtz2RBkRiDRLnWrXml/

  • 7 авг.7 983481

    https://www.facebook.com/100077758515468/posts/pfbid04Lu4YUsifv4xvMRteqg53b8sY1ZaGFv1fPosBGCRzNbe256MEraFqCiPt4qxSbqGl/

  • 7 авг.7 93240

    https://www.facebook.com/100077758515468/posts/1071533148781959/?app=fbl

  • 7 авг.7 48925

    https://www.facebook.com/100077758515468/posts/1070852058850068/?app=fbl

  • 3 авг.10,7 тыс556

    https://www.facebook.com/100077758515468/posts/pfbid0dpyoDamWWZuhQsHZLiLm14Fd4nKYXAJJ4QzEX8hWJz56LDKsuxJAtPzvR4Bdt6v4l/

  • 3 авг.9 551476

    https://www.facebook.com/100077758515468/posts/pfbid02EZ9Ar9hrbGJA61bKWY2pgbWXP7uhHm2so4aXeNgSjD8BvD3knG7jiuZr1taPnAR3l/

  • 2 авг.10 тыс6514

    видео или голосовое, без подписи

  • 1 авг.10,3 тыс8041

    የሥራ ቅጥር ማስታወቂያ ​የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በተለያዩ የትምህርት መስኮች እና በእንግሊዘኛ ቋንቋ ማስተማር (TEFL - Teaching English as a Foreign Language) ብቁ መምህራንን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። ​የመወዳደሪያ መስፈርቶች ​የትምህርት ደረጃ፡ የሁለተኛ ዲግሪ (Master's Degree) እና ከዚያ በላይ የትምህርት ማስረጃ ያለው/ላት። ​የሥራ ልምድ፡ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ2 ዓመት እና ከዚያ በላይ የማስተማር ልምድ ያለው/ላት። ​ማሳሰቢያ፡ ዝርዝር መስፈርቶችን ከዩኒቨርሲቲው የቴሌግራም ገጽ https://t.me/Epupage/6803 የPDF ፋይሉን በማውረድ መመልከት ይችላሉ። ​የምዝገባ ሁኔታ ​የምዝገባ ጊዜ፡ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት። ​በአካል ለመመዝገብ፡ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ሰንዳፋ በሚገኘው የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ዋና ካምፓስ፣ አስተዳደር ሕንፃ 1ኛ ፎቅ፣ ቢሮ ቁጥር 108 በመቅረብ። ​በኦንላይን ለመመዝገብ፡ https://forms.gle/GkFDihSdinety7Ea6 በሚለው ሊንክ በመጠቀም ማመልከት ይችላሉ። ​ለበለጠ መረጃ ​የቢሮ ስልክ፡ 011-673-5536 ​የሞባይል ስልክ፡ 0916-127381 / 0933-014705