ቁስቋም ጣይቱ ብጡል የመጀመሪያ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት
Статистика- Последний пост
- 6 июл.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
2ኛ B,C,D እና 4ኛ D ክፍል ስም ጠሪ መምህራን ሮስተር እስከ ዛሬ 29/10/2018 ዓ.ም ድረስ ሮስተር ያላስገባችሁ ስለሆነ እና ለመጠመር ስለተቸገርን ዛሬ 4:00 ድረስ አንድታስገቡ እናሳስባለን::
видео или голосовое, без подписи
ለስም ጠሪ መምህራን በሙሉ ሮስትር ተጠናቆ የሚገባ እስከ ነገ ማለትም 28/05/2018 ዓ.ም እስከ 9:00 ስለሆነ ሁሉም ስም ጠሪ መምህር ይህንን አውቆ በሰዓቱ እንዳስገባ በጥብቅ እያሳሰብን በሰዓቱ የማያስገባ ሰም ጠሪ ሀላፊነቱን የሚወስድ መሆኑን እናሳውቃለን
ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የትምህርት ዓይነቶች የምታስተምሩ መምህራን ውጤት ከ100% ያላስተላለፋችሁ ስለሆነና እና በእናንተ ምክንያት ስም ጠሪ መምህራን ሮስተር ለመስራት ስለተቸገሩ ባስቸኳይ ዛሬ እስከ 9:00 እንድታስገቡ እያሳሰብን በሰዓቱ የማያስገባ መምህር ለሚፈጠረው ችግር ሀላፊነቱን የሚወስድ መሆኑን እንገልፃለን:: 1, 4ኛ ክፍል A,B ጤሴማ 2, 4ኛ ክፍል C,D አ/ሳይንስ 3, 5ኛ ክፍል A,B,C English 4, 6ኛ ክፍል A,B,C ጤሴማ
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ዜና ፕረስ!!! ለ2 ሳምንት በትምህርት ቤቶች መካከል ሲካሄድ የቆየው የጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 የተማሪዎችና የመምህራን የስፖርት ውድድር ፍፃሜውን አገኘ። ** * በቀን 24/04/2018 የጉለሌ ክፍለ ከተማ ትምህርት ፅህፈት ቤት ወረዳ 1 የተማሪዎችና የመምህራን ውድድር ወረዳውን ለመወከል ማወዳደር መጀመሩ ይታወቃል ሆኖም የወረዳ 1 ትምህርት ቤቶች በመወከል የቁስቋም ጣይቱ ብጡል ትምህርት ቤት በተማሪዎች እና በመምህር Champion ሆነናል።።🏆🥇 # በተማሪዎች በተደረገ የእግር ኳስ ጨዋታ ⚽️⚽️ 1. በወንድ መምህራን በቼዝ ♟♟ ጨዋታ መምህር ዮሴፍ ማርቆስ በማሸነፍ 🥇🏆 2. በወንድ ተማሪዎች የእግርኳስ ⚽️ ዋንጫ በማግኘት 🥇🏆 3. በሴት ተማሪዎች የእግርኳስ ⚽️ ዋንጫ በማግኘት 🥇🏆 ለክፍለ-ከተማ ውድድር አልፈናል!!! በመምህራንም በደጋፊም በቡድን ጥሩ ነገረ በማሳየት በቁስቋም መምህራን ና ደስ በሚል ሞራል በቁስቋም ሰራተኞች ድጋፍ ታጀቦ ጨዋታው በማሸነፍ ቁስቋም ት/ቤትን ጭምር በማስጠራት እንዲሁም በአሰልጣኛቻችን ብርቱ ጥረት ዋንጫዎችን ማሳካት ችለናል። 🏆🏆🏆🏃🏃🏃🏁 ለቁስቋም ሰራተኞች በሙሉ እንኳን ደስ አለን አላችው!!!!
ማስታወቂያ ለቁ/ጣ/ብ/ቅ/አ/መ/ደ/ት/መም/ሠራተኞች ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው ለፐብለክ ዲጂታል መታወቂያ ለማሠራት ፎቶ ግራፍ ሰለአልሰጣችሁ ሰኞ ዕለት ብቻ እንድትሰጡን እያሳሰብን ከተላለፈ በኃላ ግን ጥያቄ የማንቀበል መሆኑን እንገልፃለን! 1- ተፈሪ መኮንን 7,ምህረት ተስፋዬ 2- አመዘነች ግሩም 8, ሙሉጌታ ከበደ 3-የማታዉ አበጀ 9, መብራት ሶርሳ 4-አሸናፊ ስዩም 10, ደበሌ በንቲ 5-ዝናሽ ጌቱ 6-ምስራቄ ኤፍሬም የት/ቤቱ ሰው ሀብት አስተዳደር
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
Long image 09-17-2025 16.22
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ቀን 23/12/2017 ማስታወቂያ ለመምህራንና የአስ/ሠራተኞች ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት ዲጂታል ስለሚሆን ቀደም ሲል በ2016 ዓ.ም ፎቶ የአልሰጣችሁና በተደጋጋሚ እንድትሰጡን በማስታወቂያ ብንጠይቅም የአልሰጣችሁ አሁንም አላችሁ:ስለዚህ በወቅቱ በአገልግሎቱ ከአልተጠቀማችሁ ችግሩን የምትወስዱ መሆኑን እያሳወቅን አሁንም ቀድሞ የአልሰጣችሁ እስከ ሰኞ26/12/2017ዓ.ም 3 ሠዓት ድረስ ብቻ ከለር ጉርድ ፎቶ በቴሌግራም እንድትልኩልን እናሳስባለን!! የሰዉ ሀብት አሰተዳደር
видео или голосовое, без подписи