tgindex
South Ethiopia Region Education Bureau

South Ethiopia Region Education Bureau

Статистика

Education for all

Последний пост
2 июл.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
0
Всего постов
21
Тип
открытый
Язык
ti
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
8 547
+20 за 3 дн.
Сутки
+10
+0,12%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
8 148
21 постов
Вовлечённость
95,3%
к подписчикам
Постов в день
0,0
всего 21
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
1/48двое суток
1/72трое суток

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 2 июл.8 41814

    без подписи

  • 2 июл.8 35813

    без подписи

  • 2 июл.8 35713

    без подписи

  • 2 июл.8 36013

    без подписи

  • 2 июл.8 36313

    без подписи

  • 2 июл.8 36113

    без подписи

  • 2 июл.8 37513

    без подписи

  • 2 июл.8 38013513

    без подписи

  • 2 июл.8 3271

    без подписи

  • 2 июл.8 3251

    без подписи

  • 2 июл.8 3441

    без подписи

  • 2 июл.8 2321

    без подписи

  • 2 июл.8 2611

    без подписи

  • 2 июл.8 3001

    без подписи

  • 2 июл.8 0951

    без подписи

  • 2 июл.7 7121

    без подписи

  • 2 июл.7 7511

    без подписи

  • 2 июл.8 1902

    без подписи

  • 2 июл.7 461435

    የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና ጠንካራ መሠረት ለመጣል የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ በETOL (Education Transformation for Learning) ፕሮግራም የሚገነቡ የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የቅድመ ዝግጅትና የአፈጻጸም ሂደትን የሚመለከት የግምገማ መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ መክፈቻ ላይ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የትምህርት ልማት ዕቅድና ሀብት ማፈላለግ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ዘሪሁን መሰለ እንደገለጹት፣ መድረኩ በፕሮግራሙ የሚገነቡ ትምህርት ቤቶች የቅድመ ዝግጅትና የአፈጻጸም ሂደትን በመገምገም ቀጣይ ሥራዎችን ለማቀላጠፍ ያለመ መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ዘሪሁን እንዳሉት፣ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና ለተማሪዎች ጠንካራ የመማር መሠረት ለመጣል የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ሚና እጅግ ከፍተኛ ነው። በክልሉ በተመረጡ 70 ወረዳዎች 140 የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንደሚገነቡ ጠቅሰው፣ ከእነዚህ መካከል 70ዎቹ በETOL ፕሮግራም እንደሚገነቡ አስታውቀዋል። ቀሪዎቹ 70 ትምህርት ቤቶች ደግሞ በመንግሥት የሚገነቡ ሲሆን፣ የግንባታ ወጪው 50 በመቶ በክልሉ፣ 30 በመቶ በዞኖች እና 20 በመቶ በየወረዳዎቹ እንደሚሸፈን ገልጸዋል። አቶ ዘሪሁን አክለውም፣ ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቁርጠኝነት በመሥራት የተገኘውን ዕድል በአግባቡ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ገልጸው፣ ግንባታውም በተያዘለት ጊዜ ተጠናቆ በ2019 የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ተቀብሎ አገልግሎት መስጠት እንዲጀምር መደረግ እንዳለበት አሳስበዋል። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ የትምህርት ቤት መሻሻል ፕሮግራም ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይ ወ/ሮ ወዳጄነሽ አሸንጎ በበኩላቸው፣ የሚገነቡት ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለሕፃናት ምቹና ደረጃቸውን የጠበቁ የመማሪያ አካባቢዎችን በመፍጠር የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖራቸው ገልጸዋል። እንዲሁም የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶቹ ግንባታ "ትምህርት ለትውልድ" ፓኬጅ አካል መሆኑን በማስታወስ፣ ጉዳዩ የሁሉም ባለድርሻ አካላት የጋራ ኃላፊነት በመሆኑ ከፍተኛ ትኩረትና ቀጣይነት ያለው ክትትል ሊደረግበት እንደሚገባ ጠይቀዋል። በETOL ፕሮግራም የአካባቢ ጥበቃና ደህንነት ከፍተኛ ባለሙያ ወ/ሪት ፍሬወይኒ አባይነህ በጉዳዩ ላይ የመወያያ ሰነድ ያቀረቡ ሲሆን፣ በተሳታፊዎች መካከል ሰፊና ገንቢ ውይይት ተካሂዷል። ተሳታፊዎቹም የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶቹ ግንባታ በወቅቱ ተጠናቆ አገልግሎት እንዲጀምሩና የታለመላቸውን ዓላማ እንዲያሳኩ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል። በመድረኩ ላይ ትምህርት ቤቶቹ ከሚገነቡባቸው ወረዳዎች የተውጣጡ የትምህርት ቤት መሻሻል ቡድን መሪዎች፣ የክልል ትምህርት ቢሮ ባለሙያዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተሳትፈዋል።

  • 1 июл.6 9903

    без подписи