tgindex
Ethio Stock info

Ethio Stock info

Статистика

የባንክ የኢንሹራንስና የሌሎች ንግድ ድርጅቶች የድርሻ/አክሲዮን/ መረጃ ! ሥልክ ፡ 0911248597/0940599595 Banks, Insurances and other corporations share information! Phone No.: 0911248597/0940599595

Последний пост
31 янв.
Последнее чтение
14:28
Постов за неделю
0
Всего постов
135
Тип
открытый
Язык
английский
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
3 093
+5 за 3 дн.
Сутки
+2
+0,06%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
1 633
40 постов
Вовлечённость
52,8%
к подписчикам
Постов в день
0,0
всего 135
Упоминаний
2
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
1/48двое суток
1/72трое суток

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 31 янв.1 3294из abaytechsolutions

    видео или голосовое, без подписи

  • 26 дек.1 7971из abaytechsolutions

    Special FX Auction Notice!

  • 25 дек.1 5413

    видео или голосовое, без подписи

  • 25 дек.1 5383

    видео или голосовое, без подписи

  • 25 дек.1 1173из abaytechsolutions

    የዳሽን ባንክ አክስዮን ማህበር የምዝገባ ማስታወቂያ ********* በሰነደ ሙአለ ንዋይን ለህዝብ የማቅረብ እና ግብይት መመሪያ ቁጥር 1031/2016 አንቀጽ 4 እና 29 ላይ በመመሪያው ወይም በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 ከምዝገባ ነጻ ከተደረጉ ውጪ ያሉ ለህዝብ የሚቀርቡ ወይም የሚሸጡ ሰነደ ሙአለ ንዋዮች በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን መመዝገብ ያለባቸው በመሆኑ እና መመሪያው ከመውጣቱ በፊት በህዝብ የተያዙ ሰነደ ሙአለ ንዋዮችም ባለስልጣኑ መመዝገብ ያለባቸው መሆኑ ተደንግጎ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት ባለስልጣኑ በታህሳስ 15 ቀን 2018 ዓ.ም. የዳሽን ባንክ አክስዮን ማህበርን የምዝገባ መግለጫ ያጸደቀ ሲሆን በዚህም መሰረት፡ ➡️ በነባር ባለአክስዮኖች ተይዘው ያሉ አስራ አራት ሚሊዮን ሶስት መቶ ሰላሳ ሰባት ሺህ (14,337,000) አክስዮኖችን፤ እንዲሁም ➡️ በያዙት አክስዮን ድርሻ ልክ ለነባር ባለአክስዮኖች እና/ወይም ነባር ባለአክስዮኖች ሳይገዙ ከቀሩ ለብቁ ኢንቨስተሮች/ ለህዝብ የሚቀርቡ ሁለት ሚሊየን ሁለት መቶ ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ስድስት (2,206,906) አክስዮኖችን የመዘገበ መሆኑን ለህብረተሰቡ ለማሳወቅ ይወዳል፡፡ ማሣሠቢያ: ማስታወቂያው ሰነደ ሙአለ ንዋይ ለመሸጥ ወይም እንዲሸጡ ለማድረግ የቀረበ ጥሪ አለመሆኑ፤ ይህ ማስታወቂያ የወጣው ሰነደ ሙአለ ንዋዮች በባለስልጣኑ መመዝገባቸውን ለሕዝብ ለማሳወቅ ብቻ ሲሆን፤ ማንኛውንም ሰነደ ሙአለ ንዋዮች ለመሸጥ የቀረበ ጥያቄ ወይም እንዲሸጡ ለማድረግ የቀረበ ጥሪ ወይም ማስታወቂያ አይደለም። #Dashenbank

  • 4 дек.1 4404из abaytechsolutions

    የሕብረት ኢንሹራንስ የ 2017 በጀት ዓመት ትርፍ 1 ቢሊዮን ብርን ተሻገረ! ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ 1.08 ቢሊዮን ብር አትርፏል። ባንኩ በአንድ አክሲዮን 68.56% ትርፍ አስመዝግቧል።

  • አማራ ባንክ ከታክስ በፊት 654 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር አተረፈ! ******* Via FBC አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 654 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ። የባንኩ አራተኛ ጠቅላላ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል። የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ ባንኩ በበጀት ዓመቱ ከታክስ በፊት 654 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ትርፍ ማስመዝገቡንና ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ85 በመቶ ዕድገት እንዳለው ተናግረዋል። በተጨማሪም የባንኩ አጠቃላይ ሀብት 43 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር መድረሱንና ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀርም የ23 ነጥብ 2 በመቶ ዓመታዊ ዕድገት እንዳሳየ አመላክተዋል። የባንኩ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ በ26 በመቶ በማደግ ወደ 31 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ከፍ ብሏል ያሉት ዋና ስራ አስፈፃሚው÷ በበጀት ዓመቱ 70 ነጥብ 8 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ማግኘቱን ጠቁመዋል። አጠቃላይ የባንኩ ካፒታል በ21 በመቶ በማደግ 8 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር እንዲሁም የተከፈለ ካፒታሉ በ14 በመቶ በማደግ 7 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ደርሷልም ነው ያሉት። በበጀት ዓመቱ አጠቃላይ የባንኩ ገቢ 5 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር እንደደረሰና ከዚህም 80 በመቶው የሚሆነው ወለድ ነክ ከሆኑ የብድር ሥራዎች የተገኘ መሆኑን አስረድተዋል። ይህም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር የ29 በመቶ ዕድገት ማሳየቱ ተገልጿል። #AmharaBank #አማራባንክ

  • 20 нояб.1 6652из abaytechsolutions

    ጋዜጣዊ መግለጫ | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሩብ ዓመት የውጭ ምንዛሪ ጨረታ መርሐ ግብር! #NBE

  • 20 нояб.1 45812из abaytechsolutions

    Bunna Bank የቡና ባንክ አክሲዮን ማህበር የዳይሬክተሮች ቦርድ የባንኩን የተከፈለ ካፒታል በ2022 ዓ.ም. መጨረሻ (እ.ኤ.አ 2030) ወደ 20 ቢሊዮን ብር ለማሳደግ የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ዕቅድ አዘጋጅቶ ለባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔ የውሳኔ ሃሳብ ሊያቀርብ መሆኑ ተገልጿል። ይህ ዕቅድ ባንኩን በቀጣይ 5 ዓመታት ውስጥ በኢትዮጵያ ከሚገኙ ሦስት ቀዳሚ የፋይናንስ ተቋማት ተርታ ለማሰለፍ የሚያስችል ነው። የቦርዱ የተከፈለ ካፒታል የማሳደጊያ ዕቅድ በመጪው ቅዳሜ ህዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም. በሚያደርገዉ 16ኛዉ የባለአክስዮኖች መደበኛና 7ኛዉ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ቀርቦ ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል። ባንኩ ካፒታልን ማሳደግ ያስፈለገበት ዋነኛው ምክንያት፣ ዛሬ ካፒታልን ማሳደግ የሕግ ግዴታን የመወጣት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን፣ የህልውና እና የላቀ ተወዳዳሪነት ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ ነዉ ሲል ቦርዱ አስታውቋል። በስትራቴጂክ እቅዱ ላይ ካፒታል ጋዜጣ ለመመልከት እንደቻለው ፤ ብሔራዊ ባንክ ከዚህ የሒሳብ ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን ያጸደቀውና ባንኮች ለሌሎች ስጋቶችም በቂ መተማመኛ የሚሆን ጠቅላላ ካፒታል እንዲይዙ የሚያስገድድ አዲስና ጥብቅ መመሪያ ባንኩ ካፒታሉን እንዲያሳድግ ያስፈለገበት ቀዳሚዉ ምክንያት እንደሆነ በዝርዝር አስቀምጧል። በተጨማሪም መንግሥት የባንክ ዘርፉን ለውጭ ባንኮች ክፍት ማድረጉን ተከትሎ የሚመጣውን ከፍተኛ ውድድር መቋቋም ለመቻይ ይህ ዉሳኔ በእጅጉ አስፈላጊ መሆኑን አፅንኦት በመስጠት አብራርቷል። ቦርዱ ፤ ባንኩ የረጅም ጊዜ ስትራቴጂካዊ ዕቅዱን ለማሳካት እና በተለይ የብድር አቅርቦት አቅሙን በዘላቂነት ለማስፋት የሚያስችል ጠንካራና አስተማማኝ የካፒታል መሰረት መገንባት ወሳኝ እንደሆነ ገልጿል። Via #capital #Bunnabank

  • 13 нояб.1 1502из abaytechsolutions

    ለዘመን ባንክ ባለአክሲዮኖች የተላለፈ መልዕክት፡ "ዉድ የዘመን ባንክ ባለአክሲዮኖች የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን የሰነደ ሙዓለ ንዋይን ለህዝብ የማቅረብ እና የግብይት መመሪያዉ በሚደነግገዉ መሰረት አክሲዮኖችን ለሽያጭ ያወጡ ድርጅቶች መመሪያዉ ከመዉጣቱ በፊት የሸጧቸዉን አክሲዮኖች ባለሰልጣን መ/ቤቱ እስከ ህዳር 16 ቀን 2018 ዓ.ም የማስመዝገብ ግዴታ እንዳለባቸዉ ማሳወቁ ይታወሳል፡፡ በዚህም መሰረት ጥቅምት 01 ቀን 2018 ዓ.ም. በተደረገው የባለአክሲዮኖች 12ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በተሰጠዉ ማሳሰብያ መሰረት ቀነገደቡ ከመጠናቀቁ በፊት ተፈርመዉ ክፍያ ያልተከፈለባቸዉን አክሲዮኖች እስከ ህዳር 11 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ቀሪ ክፍያ በመክፈል አክሲዮኖቹ መመዝገብ እንዲችሉ እንዲያደርጉ እናሳስባለን፡፡ ዘመን ባንክ አ.ማ" ያልተከፈሉ የዘመን ባንክ  አክሲዮኖችን እንገዛለን። ይደውሉልን: +251911248597 +251940599595 Greetings, We buy Subscribed Zemen bank shares, call us: +251911248597 +251940599595

  • 30 окт.1 3824из abaytechsolutions

    የብርሃን ባንክ የ 2017 በጀት ዓመት አፈፃፀም **** Gross Profit: 2.5 Billion EPS: 54.7% Total Asset: 58.9 Billion * ምንጭ፡'Berhan Bank S.C. 2024-25 Annual Report'

  • 25 окт.1 6174

    видео или голосовое, без подписи

  • 25 окт.1 9224из abaytechsolutions

    "የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ምዝገባ ሊጠናቀቅ 30 ቀን ቀረው *************** ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች (አክሲዮኖች) በሙሉ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን መመዝገብ እንዳለባቸው በካፒታል ገበያ አዋጅ እና የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ለህዝብ የማቅረብ እና ግብይት መመሪያ ተደንግጓል። የምዝገባ ህጉ ተፈጻሚነት የሚኖረው፤ 1ኛ. ከዚህ ቀደም አክሲዮኖቻቸሁን ለህዝብ የሸጣችሁ፣ 2ኛ. መመሪያው ከመውጣቱ በፊት የአክሲዮን ሽያጭ ጀምራችሁ ሽያጩ አሁንም በሂደት ላይ የሆነ ወይም፣ 3ኛ. አዲስ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች የሚያወጡ የአክሲዮን ማህበራት ላይ ተፈጻሚነት ያለው በመሆኑ በሚቀጥሉት ሰላሳ ቀናት መመዝገብ እንዳለባችሁ በድጋሚ ለማስታወስ እንወዳለን፡፡" የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን

  • የጠቅላላ ጉባዔ ጥሪ📣📣📣 *** መክሊት ማይክሮፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን አ.ማ. የባለአክሲዮኖች 17ኛ መደበኛ እና 12ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤውን ጥቅምት 29 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ አዲስ አበባ  በሚገኘው ግዮን ሆቴል  ሳባ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ያካሂዳል። በመሆኑም የተከበራችሁ የአክሲዮን ማህበሩ ባለአክሲዮኖች በዕለቱ በጉባኤው ላይ እንድትገኙልን የማህበሩ ዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን ያስተላልፋል። በጉባኤው ላይ በአካል መገኘት የማትችሉ ባለአክሲዮኖች በተቋሙ ዋና መ/ቤት ወይም በሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ፅ/ቤት በመገኘት ውክልና መስጠት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ተጨማሪ መረጃ እና ማብራሪያዎችን ረቡዕ ጥቅምት 5 ቀን 2018 ዓ/ም በወጣው ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ መመልከት የምትችሉ መሆኑንም በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን፡፡ *** መክሊት ማይክሮፋይናንስ ኢንስቲትዩሽን አ.ማ የዳይሬክተሮች ቦርድ! *** #MeklitMFI #GeneralAssembly2025 #GhionHotel #UnlockingYourPotential

  • видео или голосовое, без подписи

  • 21 окт.1 339из abaytechsolutions

    የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ለህብረት ኢንሹራንስ ባለ አክሲዮኖች ⨳⨳⨳⨳⨳⨳⨳⨳⨳⨳⨳⨳ ሐሙስ ህዳር 4 2018 ፒያሳ አደዋ ድል መታሰቢያ

  • 14 окт. 2025 г.1 7293из abaytechsolutions

    የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ለ Coop ባንክ ባለአክሲዮኖች *************** ቀን ____ለ ጥቅምት 22 2018 ቦታ____በአዳማ ከተማ አባ ገዳ አዳራሽ

  • 14 окт. 2025 г.1 4201из abaytechsolutions

    የጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ለአሐዱ ባንክ ባለአክሲዮኖች *************** ቀን ____ህዳር 13 2018 ቦታ____ሚኒሊየም አዳራሽ

  • 11 окт. 2025 г.1 33625из abaytechsolutions

    የዘመን ባንክ የ 2017 በጀት ዓመት አፈፃፀም ******** Gross Profit: 8.9 Billion EPS: 68.3% Total Asset: 88.6 Billion ***** ምንጭ፡'Zemen Bank S.C. 2024-25 Annual Report'

  • 7 окт. 2025 г.1 5702из abaytechsolutions

    የወጋገን ባንክ 2017 ዓ/ም አፈፃፀም

Ethio Stock info — tgindex