- Последний пост
- 12 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 5
- Всего постов
- 24
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- Категория
- Новости и СМИ
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 649
- 1/48двое суток
- 743
- 1/72трое суток
- 802
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
https://youtu.be/k0M_Nh5j5ns
https://youtu.be/nfwp9kgvGSk?is=YSr9siRkD9LPfcCf
https://youtu.be/reZ1mo1-DHs?is=OefKLi6KKZI2iqzC
በሳውዲ አረቢያ 8 ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ አንድ የሳውዲ ዜጋ በቁጥጥር ስር ዋሉ እንደ Saudi Gazette መረጃ መሰረት፣ የሳውዲ የፀጥታ አካላት ባካሄዱት ኦፕሬሽን ስምንት የድንበር ደንብ የጣሱ ኢትዮጵያውያንን እና አንድ የሳውዲ ዜጋ በቁጥጥር ስር አውለዋል። በእነዚሁ ኦፕሬሽኖች በአጠቃላይ 293 ኪሎ ግራም ጫት፣ 16 ኪሎ ግራም ሀሺሽ እና 37,290 አደንዛዥ ኪኒኖች ተይዘዋል። 1. 160 ኪሎ ግራም ጫት በህገ-ወጥ መንገድ ለማስገባት ሲሞክሩ የነበሩ 8 የኢትዮጵያ ዜጎችን በቁጥጥር ስር አውሏል። 2.በሌላ ኦፕሬሽን፦ 133 ኪሎ ግራም ጫት በተሽከርካሪው ውስጥ ደብቆ የተገኘ አንድ የሳውዲ ዜጋ በቁጥጥር ስር ውሏል።
https://youtu.be/sJ6fN-8LfCQ
https://youtu.be/7yqqRAJipno
https://youtu.be/1R4wklZeKDU
https://youtu.be/URilk7Fcesg?is=EpnBZihDcXnkJYEz
https://youtu.be/zGLqbZvwEzU?is=VyfRUDiKRepbYTJp
https://youtu.be/0BG8YRM3i8U?is=dwoKsRIDXT9MVg7d
ሰበር ሚዲያዎችን ማዋከብ ቀጥሏል
https://youtu.be/IDAnAC3vFoU
የቀድሞ የሲዳማ ክልል የፀጥታ አመራሮች በጽኑ እስራት ተቀጡ via#FastMereja I የቀድሞው የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከአምስት ወር ጽኑ እስራት፣ የቀድሞው የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ ደግሞ በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጡ የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ ውሳኔ አስተላለፈ። የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዛሬው ዕለት ባዋለው ችሎት በሰጠው ውሳኔ፣ በክልሉ ፍትህ ቢሮ ከሳሽነት የተመሰረተባቸውን ክስ መነሻ በማድረግ የቀረቡ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን መመዘኑን ገልጻል። ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹ ስልጣናቸውን አላግባብ በመገልገል "የሲዳማ ነፃነት ሠራዊት (ሲነሠ)" የተባለ ታጣቂ ቡድን በማደራጀትና ተደራራቢ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን በመፈጸም ጥፋተኛ ሆነው አግኝቷቸዋል። በዚህም መሰረት አንደኛ ተከሳሽ አቶ አለማየሁ ጢሞቴዎስ በ10 ዓመት ከአምስት ወር ጽኑ እስራት እና በ4,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ተወስኗል። ሁለተኛ ተከሳሽ የቀድሞው የፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ በበኩላቸው በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ጽኑ እስራት እና በ1,000 ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ብይን ሰጥቷል።
https://youtu.be/xMmqlf3fSKM
https://youtu.be/1wC1vRUj3bU?is=LvQaOMCdu946T9cT
https://youtu.be/5BzGGiXsKQE
https://youtu.be/X8bOVqPJ57c
https://youtu.be/PP3rETNWNAI
https://youtu.be/i0sGlCi1-JY
በሳውዲ እስር ላይ ለነበሩ 1,971 ኢትዮጵያውያን ምሕረት ተደረገላቸው‼ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ በሳዑዲ አረቢያ በሕግ ሂደትና አስገዳጅ እርምጃዎች ውስጥ የነበሩ 1,971 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ባለሥልጣናት የንጉሣዊ ምሕረት አዋጅ (Royal Amnesties) ተጠቃሚ መሆናቸውን አስታወቀ። በሪያድ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲና በጅዳ ከሚገኘው ቆንስላ ጄኔራል ጋር በመተባበር የተደረጉት ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች አዎንታዊ ውጤት ማምጣታቸውን የገለጸው ሚኒስቴሩ፣ በምሕረቱ የተካተቱ ዜጎችን ወደ ሀገር ለመመለስ የሚያስችሉ ሥራዎች መጀመራቸውን ጠቁሟል። የኢትዮጵያ መንግሥት በውጭ ሀገራት የሚገኙ ዜጎቹን ደኅንነትና መብት ለማስጠበቅ ከሳዑዲ ባለሥልጣናት ጋር የሚያደርገውን ከፍተኛ የዲፕሎማሲ ንግግር አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አረጋግጧል።