"" فوائد ودروس مشايخ ودعاة السلفيين في الحبشة ""
Статистикаقناة تعتني بنقل فتاوى مختارة وفوائد وأقوال ودرر منتخبة من كتب........... ومحاضرات ودروس علماء السلفيين في العالم و خاصة من علماء اليمن وعلماء الحبشة ........................... فتفضلوا إلى قناتنا حياكم الله: ⇩⇩⇩
- Последний пост
- 25 июн.
- Последнее чтение
- 14 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 23
- Тип
- открытый
- Язык
- арабский
- Категория
- Книги
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
🎙 [ كلمة الشيخ محمد بن صالح الصوملي ] = የቴሌግራም ቻናል t.me/AbulbukhariSeid
без подписи
⚠️ልቦችን ያደማ፣ ዓይኖችን ያነባ የመሰናበቻ ነሲሓ 🎙ታላቁ ሸይኻችን✔️ሸይኽ አሊዩ ራዚሒ 🌐በኮ/ቻ ከተማ አንሷር መስጅድ t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
(هبوا لأخذ العلم عند الرازحي) #قصيدة بمناسبة نزول الشيخ المحدث أبي الحسن #علي_بن_أحمد_الرازحي حفظه الله دعوة إلى بلاد #إثيوبيا حرسها الله. يَا طَالِبًا لِلْعِلْمِ غَيْرَ مُمَازِحِ مِنْ عَالِمٍ صَافِي الْعَقِيدَةِ وَاضِحِ اِنْزِلْ إِلَى إِثْيُوبِيَا كُومْبُولْتْشَا فِي مَسْجِدِ الْأَنْصَارِ عِنْدَ الرَّازِحِي اِنْزِلْ إِلَى إِثْيُوبِيَا مسترشدا لتنال علماً من علوم الرَّازِحِي قَدْ هبَّ مِثْلَ الصَّقْرِ مِنْ يَمَنِ الْهُدَى مِنْ مَعْبَرِ دَارِ الْإِمَامِ الصَّالِحِ وَأَتَى إِلَى إِثْيُوبِيَا يَدْعُو إِلَى رَبِّ الْعُلَى، أَكْرِمْ بِهِ مِنْ نَاصِحِ هُبُّوا لِأَخْذِ عُلُومِهِ وَاسْتَنْفِرُوا إِخْوَانَكُمْ مِنْ كُلِّ فَجٍّ سَانِحِ عِلْمَ الْعَقِيدَةِ وَالْحَدِيثِ وَمَنْهَجٍ كَيْمَا تَسِيرُوا فِي طَرِيقٍ وَاضِحِ وَسَلُوهُ فِي الْفِقْهِ الصَّحِيحِ فَإِنَّهُ يُفْتِي بِعِلْمٍ ثُمَّ قَوْلٍ رَاجِحِ فَالشَّيْخُ يُفْتِي النَّاسَ عِنْدَ شُيُوخِنَا يُفْتِي بِمَعْبَرِ كُلِّ غَادٍ رَائِحِ فَخُذُوا الْهُدَى يَا إِخْوَتِي لَا تَعْبَأُوا بِمُشَوِّشٍ أَوْ مُرْجِفٍ أَوْ قَادِحِ فَالشَّيْخُ مِثْلُ الشَّمْسِ لَيْسَ يَضُرُّهُ طَعْنٌ وَلَا يُثْنِيهِ جُرْحُ الْجَارِحِ أَكْرِمْ بِإِثْيُوبِيَا الْكِرَامِ فَإِنَّهُمْ مَددٌ وَأَحْفَادُ النَّجَاشِيْ الصَّالِحِ أَنْعِمْ بِهِمْ مِنْ مَعْشَرٍ نَصَرُوا الْهُدَى وَالتَفُّوا كَالْأَنْصَارِ حَوْلَ الرَّازِحِي *أَبُو عَقِيلٍ* #عبدالله_بن_علي_القاضي 1447/12/25 https://t.me/AliAlrazihi/12421 ـــــــ
☞ ልዩ የደውራና (ኮርስ) ፕሮግራም በቡታጅራ ከተማ! = ⏱ እነሆ የፊታችን ጁሙዓ ቀን 12/09/2018 ከዐስር ሰላት በኋላ በይፋ የሚጀምርና ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቀጥል የኮርስ ፕሮግራም ተሰናድቶ ይጠብቀዎታል። 🎤 ኮርሱን የሚሰጡት ታላቁ ሸይኽ፦ #ሸይኽ_ዐሊይ_ቢን_አሕመድ_አርራዚሒይ መሆናቸው ፕሮግራሙን ለየት ያደርገዋል። እንዲሁም በእለቱ ከተለያየ የሀገሪቱ ክፍል ጥሪ የተደረገላቸው መሻይኾችና ጠለበተል ዒልም ኮርሱን ለመታደም ይገኛሉ። በመሆኑም ከተለያዩ አካባቢ ከሚመጡ የሱና ወንድሞች ጋር ትውውቅ የምናደርግበት ትልቅ አጋጣሚ ይሆናል ብለን እንጠብቃለን!! 📚 ለኮርሱ የተመረጡ ኪታቦች በቦታው ተዘጋጅተው የሚታደሉ ይሆናል። ታዲያ ይህንን ታሪካዊ ፕሮግም እንዳያመልጣችሁ ከወዲሁ ፕሮግራማችሁን ቡታጅራ እንድታደርጉ ስንል በአክብሮት እንገልፃለን። ለበለጠ መረጃ፦ ስልክ፦ 0939003858 0916270905 https://t.me/butajira_Qirat_daewa_group
🎙 [ كلمة الشيخ عبدالعزيز بن يحيى البرعي ] = የቴሌግራም ቻናል t.me/AbulbukhariSeid
فما هي إلا مدة منذ أن تبتدئ وتتوجه وتقبل على التفقه في الدين وعلى العلوم الشرعية، فإذا بك قد صار عندك خير عظيم، وصرت ولله الحمد والمنة من حفظة كتاب الله الكريم، وبعدها صرت إماماً تصلي بالناس، انظر ما أحسن هذا! وبعدها خطيباً تعتلي المنابر. أنت المقدم، وأنت الذي يشار إليك، وأنت الذي يرجع إليك، وأنت الذي يقتدى بك. يا عباد الله، لا نرضى بالضياع، ولا نرضى بالغفلة، ولا نرضى بالاقتداء بالهالكين، والاقتداء بالسادرين واللاهين والضائعين. اقتدِ بمن تراه مشمراً في الإقبال على العلم الشرعي. فندعو إخواننا حفظهم الله جميعاً إلى التواصي بهذا، والتعاون على هذا العمل العظيم الجليل، والبذل في هذا المجال، وأن كلاً يبذل ما عنده: الذي يبذل ماله، والذي يبذل وقته، ويوطن نفسه على البقاء ليعلم، يبقى في المسجد من أجل أن يعلم. نحن نقرأ أنَّ أبا عبد الرحمن السلمي، وهو عبد الله بن حبيب الكوفي، لما سمع حديث عثمان بن عفان في البخاري وغيره أنَّ الرسول عليه الصلاة والسلام قال: «خيركم من تعلم القرآن وعلمه»، وقد جاء خارج البخاري بلفظ: «أفضلكم من تعلم القرآن وعلمه»، ما إن سمع هذا الحديث إلا وتوطن مسجد الكوفة، يعني صح أنَّه بقي فيه ستاً وثلاثين سنة، وبعضهم يذكر أربعين سنة، وبعضهم يزيد على ذلك. بل وزيادة على هذا أنَّه كان حريصاً على أن يموت في المسجد، فأعطاه الله هذه الكرامة، فمات في المسجد. فكانوا يقولون له: يا أبا عبد الرحمن، خذ لك راحة، اذهب إلى البيت. ويقول: لا، الرسول عليه الصلاة والسلام يقول: الملائكة تصلي على أحدكم ما دام في مصلاه، أي: ما دام في المسجد. فبقي على هذا يعلم القرآن الكريم، والحمد لله. فالأمة تحتاج إلى رجال أقوياء، ولا أعني أقوياء في الأبدان، ولكن أقوياء في العزائم، أقوياء في الهمم العالية التي تناطح الجبال، أقوياء في حب الخير، أقوياء في الغيرة على الدين، أقوياء في الصدق مع الله، أقوياء في الإخلاص للدين، أقوياء في الرحمة بالأمة، والسعي بها إلى الأمام، إلى القدم، إلى العزة والكرامة، إلى الخلاص والإنقاذ من براثن الشرك والخرافة والبدعة والحزبية وأنواع الفتن والأمراض. نسأل الله عز وجل أن يوفقنا وإياكم إلى كل خير، وأن يدفع عنا وعنكم كل ضير. 📅 في الثامن والعشرين من ذي الحجة لعام 1447 للهجرة النبوية. https://t.me/AliAlrazihi/12411 ــــــــــ
без подписи
📣 ታላቅ ብስራት የደውራ ፕሮግራም ጥሪ! ✅ በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኘው የአንሷር መስጂድ ለ 4 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ እጅግ ደማቅ እና ታላቅ የኮርስ ፕሮግራም አዘጋጅቶ ለመላው ሙስሊም ወንድሞች እና እህቶች ጥሪውን ያቀርባል። 📚 የፕሮግራሙ ልዩ እንግዳ፦ ታላቁ የ-የመን ሙሓዲስ ፈደይለቱ ሸይኽ ዐሊ አል-ራዚሒ (ሀፊዘሁላህ) —(በየመን የሚገኘውና በርካታ ተማሪዎችን ያፈራው የታዋቂው የመዕበር መርከዝ አስተማሪ) ◈እንድሁም ትልቁ አባታችን ፈደይለቱ ሸይኽ ሙሳ አል-ቀጧን (ሀፊዘሁላህ) ይገኛሉ። 🎙️ በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙ መሻይኾች እና ኡስታዞች፦ ▪️ ሸይኽ ሙሐመድ መኪን ከደሴ ▪️ ሸይኽ ጀማል ዘሀቢ ከደሴ ▪️ ሸይኽ ሙሐመድ ሰዒድ ከደሴ ▪️ ሸይኽ ይማም ሰዒድ ከደሴ ▪️ ሸይኽ አሕመድ አወቀ ከደሴ ▪️ ሸይኽ በድሩ ዩሱፍ ከደሴ ▪️ ሸይኽ ሙሐመድ ሁሴን ከቢስቲማ ▪️ ሸይኽ ዐብዱል ዐዚዝ ከደሴ ▪️ ሸይኽ ሙሐመድ አሚን ከደሴ ▪️ ሸይኽ ሐሰን አሊ ቃዲ ከደሴ ▪️ ሸይኽ ሁሰይን አቡ ሶላሑዲን ከደሴ ▪️ ሸይኽ አወል አሕመድ መነዮ ከመረሳ ▪️ ሸይኽ አወል አህመድ ከከሚሴ ▪️ሸይኽ ዒሳ አደም ከደሴ 🔸 ዶክተር /ኡ ሁሴን አሊ ከከላላ 🔸 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ከአ.አበባ 🔸 ዶክተር/ኡ ሰዒድ ሙሳ ከአ.አበባ 🔸 ኡስታዝ ኸድር አሕመድ ከከሚሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሒዛም ከአዳማ 🔸 ኡስታዝ ዐብደሽኩር ከአሶሳ 🔸ኡስታዝ ዐብዱሰላም ሐሰን ከአዳማ 🔸 ኡስታዝ አቡ ዒምራን ከሀርቡ 🔸 ኡስታዝ አቡ አዩብ ከኮቦልቻ 🔸 ኡስታዝ ሙርሰል ከደሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሻኪር ከኮንቦልቻ 🔸 ኡስታዝ አቡ ረያን ከመርሳ 🔸ኡስታዝ መሀመድ አያሌው ከወልዲያ 🔸ኡስታዝ አቡ ዓብዱ ረዛቅ ጅረሳ ከመርሳ 🔸 ኡስታዝ አቡ ዑበይዳ ከኬሚሴ 🔸 ኡስታዝ ዐብዱልመሊክ ከኬሚሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሐሳን ከኮቦልቻ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሃኒፋ ከኬሚሴ 🔸 ኡስታዝ መ/ሲራጁ ከኬሚሴ 🔸 ኡስታዝ ዐሊይ ሰይድ ከደሴ 🔸 ኡስታዝ አንሷር መሀመድ ከደሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሐፍሷ ከደሴ 🔸ኡስታዝ ጀውሀር ክፍሌ ከደሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ዐብዲረሕማን ከመርሳ 🔸 ኡስታዝ አቡል መዓሊ ከመርሳ 🔸 ኡስታዝ አቡ ሹራ ከደሴ 🔸 ኡስታዝ አቡ ማሂ ከኮንቦልቻ 🔸 ወንድም አቡ ሂበቲላህ ከደሴ 👥 የአንሷር መስጅድ ኢማምና ጀመዓዎቹ ባጠቃላይ... 👤እንዲሁም ሌሎች ከተለያየ ሀገር በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው መሻይኾችና ኡስታዞችም በቦታው ይገኛሉ! 📆 የፕሮግራሙ ቀናት፦ የመጀመሪያ ቀን፦ ሰኔ 6/2018 (ከፊታችን ቅዳሜ ጧት 3:00) ጀምሮ ለ 4 ተከታታይ ቀናት ይቆያል። 🏘 ማሳሰቢያ፦ ለታዳሚዎች በቂ የምግብ እና የመኝታ ቦታ ተዘጋጅቷል።—የሌሊት ብርድ ልብስ ይዛችሁ ብትመጡ መልካም ነው።— 🤩በእነዚህ የቴሌ ግራም አድራሻ ሙሉ ስም እና ስልክ ቁጥር በመላክ ይመዝገቡ፦ 📝ኡስታዝ አቡ ሻኪራ አህመድኑር @Abuhureirehonline 0923467646 📝 ኡስታዝ አቡ ዐዩብ 092 588 7118 @Attewhid11 📝 ወንድም አቡ ሂበቲላህ ሁሰይን @Abu_Hibetillah_Al_aseriy 0942819970 💙የቦታው አቅጣጫ ካስቸገራችሁ በነዚህ የእንግዳ ተቀባይ ወንድሞች ስልክ ቁጥሮች ላይ ይደውሉ፡ 📞 ወንድም አንዋር 0916582567 📞 ወንድም አቡ አማር 0913803997 📞 ወንድም ሰኢድ 0935568513
አንዳንዶች ለነገርና በአቋራጭ ለመክበር ብላችሁ እየተንቀለቀላችሁ የሚላኩላችሁን ሊንኮች ተስገብግባችሁ እየነካችሁ ሐክ እየተደረጋችሁ ነው። ሐክ መደረጋችሁ ብቻ ሳይሆን ፈሳድ በየግሩፓችሁና ቻታችሁ በስማችሁ ይላካል። ስንት ጊዜ ተነግሯችሁ እንደሚገባችሁ አላውቅም። Copy
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
🧩 #ከመርካቶ ሐገርኛ የፕላስቲክ ውጤቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እናስረክባለን። - የተለያዩ ገንዳዎችን - ጆግ - ባልዲ - ዝርጎች እንዲሁም የተለያዩ ዕቃዎች ይኖሩናል። 🛒 በጥራት 💵 በተመጣጣኝ የጅምላ ዋጋ 🚚 በፍጥነት እና ያለ ምንም ውጣ ውረድ ያሉበት ሀገር እንልካለን የቴሌግራም ሊንኩን በመጫን ቻናላችንን ይቀላቀሉ ➴➘➷ https://t.me/Noor_Market24 https://t.me/Noor_Market24 🛑 በብዛት ለምትረከቡ ብቻ ( ከ 50 ፍሬ በላይ ) 📞 ይደውሉ 0981816555 አድራሻ 📍 መርካቶ , አዲስ አበባ