AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ)
Статистикаﻣَﺎ ﻛُﻞُّ ﻣَﺎ ﻳَﺘَﻤَﻨَّﻰ ﺍﻟﻤَﺮْﺀُ ﻳُﺪْﺭِﻛُﻪ تجري ﺍﻟﺮِﻳَﺎﺡُ ﺑِﻤَﺎ ﻟَﺎ ﺗَﺸْﺘَﻬِﻲْ ﺍﻟﺴُﻔُﻦ ُ
- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 4
- Всего постов
- 22
- Тип
- открытый
- Язык
- арабский
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 232
- 1/48двое суток
- 265
- 1/72трое суток
- 286
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
السلام عليكم ورحمة الله وبركاتة ታላቅ የሙሀደራና የኒያ (የገቢ ማሰባሰቢያ) ፕሮግራም! እነሆ የፊታችን ጁመዓ ምሽት 3:00 በወለኔ ወረዳ ቤደር ከተማ ለሚገነባው የአል-ሂዳያ መርከዝ ደማቅ የሙሀደራ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። እርሶም ባሉበት ሆነው በኦንላይን በመከታተል የዚህ ታላቅ ኸይር ሥራ ተሳታፊ እንዲሆኑ በታላቅ አክብሮት ተጋብዘዋል። 🎤 የእለቱ ተጋባዥ ኡስታዞች፦ 🎙 ኡስታዝ አቡ ሱፍያን 🎙 ኡስታዝ አብድረዛቅ ባጂ 🎙 ኡስታዝ አብዱል መሊክ 🎤 የፕሮግራሙ መሪዎች፦ 🎙 አቡ ሂበቲላህ እና አቡ ሁዘይፋ 📌 ማሳሰቢያ፦ ፕሮግራሙ በቀጥታ በመርከዙ የቴሌግራም ቻናል የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ከወዲሁ ቻናሉን በመቀላቀል ሰዓቱን አክብረው ይጠብቁን። 📲 የቀጥታ ስርጭቱን ለመከታተል የቴሌግራም ሊንክ፦ https://t.me/+h5YVkNAk55hkYWI8 💳 የበኩሎን አስተዋፅኦ ለማድረግ (የባንክ ሒሳብ)፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000675591664 የሒሳብ ስም፦ ሱፉያን ሱልጣን እና ቀድሪያ ኸድር መልዕክቱን ላልሰሙ ወንድምና እህቶች በማጋራት (Share) የኸይሩ ተካፋይ እንሁን!
የሸይኽ ሙሐመድዘይን አደም ደርሶች፦ 01- ከሽፉ ሹቡሃት 02- ከሽፉ ኒቃብ 03- ቡሉጉል መራም 04- ሶሒሕ ሙስሊም 05- ሶሒሑል ቡኻሪ 06- ሱነኑ አቢ ዳውድ 07- ሠላሠቱል ኡሱል 08- መሳኢሉል ጃሂሊያ 09- አዱሩሱል ሙሂማ 10- ዐቂደቱ ጦሓዊያ 11- ኡሱሉን ፊ ተፍሲር 12- አረሒቁል መኽቱም 13- ሙልሐቱል ኢዕራብ 14- ሪሳለቱል ዑቡዲያ 15- አልፈዋኪሁል ጀንያ (1) 16- አልፈዋኪሁል ጀንያ (2) 17- ኹላሶቱ ኑሪል የቂን 18- አልአርበዑነ ነወዊያህ 19- አልቀዋዒዱል ሒሳን 20- አሉእሉእ ወልመርጃን 21- አሠባት ዐለል ኢስላም 22- አልፊየቱ ኢብኒ ማሊክ 23- ደዓኢሙ ሚንሃጂ ኑቡዋ 24- ሸርሑ ሱንና ሊል በርበሃሪ 25- አልወጂዝ ፊ ዐቂደቲ ሰለፍ 26- ኡሱሉ ሱንና የኢማም አሕመድ (1) 27- ኡሱሉ ሱንና የኢማም አሕመድ (2) 28- ሙዘኪረቱን ፊ አሕካሚ ሲያም 29- ሪያዱ ሷሊሒን 30- ሙስጦለሑል ሐዲሥ 31- ሙቀዲመቱ ተፍሲር 32- መትኑል አጁሩሚያ 33- ሱነኑ ቲርሚዚ 34- ፈትሑል መጂድ
ዛሬ ረቡዕ ነሀሴ 6/2018 የሪያዱስሷሊሂን ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ (ሮም ሰፈር ) * ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና ረቡዕ ከመግሪብ እስከ ዒሻ https://t.me/merkezabumussa1 pdf https://t.me/merkezabumussa1/51454
📌 #خطبة_مكتوبة -١٧ (٠١-٣-١٤٤٨هـ) بعنوان: ” الْمَحَبَّةُ الصَّادِقَةُ لِلنَّبِيِّ ﷺ بَيْنَ الِاتِّبَاعِ وَالِابْتِدَاعِ “ ✏️ كتبها: أبو مسلم عمر بن حسن العروسي 📥📥📥 https://t.me/AbumuslimArabicDuroos/9250 #العقيدة_خطبة_الجمعة #السنة__والبدعة_الخطبة #سنة_النبي_الخطبة
ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 29/2018 የሪያዱስሷሊሂን ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ (ሮም ሰፈር ) * ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜና ረቡዕ ከመግሪብ እስከ ዒሻ https://t.me/merkezabumussa1 pdf https://t.me/merkezabumussa1/51454
🔴መርከዝ አቡ ሙሳ የክረምትና የበጋ ኮርስ ላይ ቦታ ሞልቶ እንደነበረ ይታወቃል። አሁን ላይ ለውስን ተማሪዎች ክፍት ቦታ ስላለ በዚህ ቁጥር ፈጥነው ይመዝገቡ ። 0928844757
⬇️አዲስ የደርስ ማስታወቂያ💎 🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥 ሪያዱ ሷሊሒን * የሚሰጥበት ቀን፦ ረቡዕና ቅዳሜ * ሰዓት፦ ከመግሪብ እስከ ዒሻ * ቦታ:- ሮም ሰፈር ዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ *የትምህርቱ አቅራቢ :- አቡል ዓባስ ናስር * በቴሌግራም ላይቭ መከታተል ለምትፈልጉ በዚህ የቴሌግራም ቻናል ማግኘት ትችላላችሁ:- https://t.me/merkezabumussa1 * የኪታቡን ሶፍት ኮፒ ከታች በ pdf ታገኙታላቹህ። https://t.me/merkezabumussa1/51454
⬇️#⃣የዛሬው ኹጥባ#⃣ ٣ صفر ١٤٤٨ July 17/2026 ርዕስ : أنفاس لا تعود ( الوقت ) የማይመለሱ ትንፋሾች(ጊዜ) መስጂድ : በዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ አድራሻ : ሮም ሰፈር ቤተል ቪሌጅ ሪልስቴት ጊቢ አቅራቢ: أبو العباس https://t.me/Abulabas
የዛሬው ኹጥባ ٢٥ محرم-١٤٤٨ / July 10/2026 ርዕስ : (غض البصر عن محارم الله) ( ዓይንን መስበር ) መስጂድ : በዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ አድራሻ : ሮም ሰፈር ቤተል ቪሌጅ ሪልስቴት ጊቢ አቅራቢ: أبو العباس https://t.me/Abulabas
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته መርከዝ አቡ ሙሳ በሴቶችም በወንዶችም በኩል ምዝገባ አጠናቀናል። ምንም አይነት ክፍት ቦታ ስለሌለን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ሌላ አማራጭ እንደትፈልጉ ለማሳወቅ እንዳለን ። Merkez Abu Mussa
🔴 አስቸኳይ ማስታወቂያ ለ አዳሪ መርከዝ ኡስታዝ እንፈልጋለን#⃣ ⬇️መረከዝ አቡ ሙሳ አል አሽዓሪ የቁርአን ሄፍዝ ማዕከል ኡስታዝ አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ። #⃣ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች 1, ቁርአንን በጥሩ ተጅዊድና ሙራጅዓ የሀፈዘ :: 2, የቁርአን ሽሀዳ ያለውና የማስተማር ልምድ ያለው :: 3, መሰረታዊ የተጅዊድ ህግጋቶች ላይ በቂ ግንዛቤ ኖሮት ማስተማር የሚችል ። 4, የሰለፊያን ዳዕዋ የተረዳ, ኪታቦችን የቀራና የ ማስቀራት ልምድ ያለው ። 5, ለተማሪዎች በሁለንተናው ጥሩ አርአያ መሆን የሚችል ። 7, የምንፈልገው የአስተማሪ ብዛት 1 ➡️እነዚህን ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ከታች ባለው ስልክና ዩዘር ኔም ያናግረን ።⤵️⤵️⤵️ 🗂 0930547776 @AbulAbasNasirMuhammed ولله الموفق!
የዛሬው ኹጥባ ١٨ محرم / July 3/2026 ርዕስ : إتباع منهج السلف الصالح ( የ መልካም ቀደምቶችን ጎዳና መከተል ) መስጂድ : በዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ አድራሻ : ሮም ሰፈር ቤተል ቪሌጅ ሪልስቴት ጊቢ አቅራቢ: أبو العباس https://t.me/Abulabas
ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 የ አል አርበዑን ፊ ሂቁቂ ረቢል ዓለሚን ደርስ ይኖራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ዘይድ ኢብኑ ሳቢት መስጂድ ( ሮም ሰፈር ቤተል ቪሌጅ ሪልስቴት ጊቢ ውስጥ ) * ጊዜ፦ ዘወትር ረቡዕና ቅዳሜ ከመግሪብ እስከ ዒሻ * ኪታቡን በዚህ ሊንክ pdf ፋይል ታገኛላችሁ:- https://t.me/merkezabumussa1
☞ ልዩ የኮርስ ፕሮግራም (በኦሮሚያ ክልል በጂማ ዞን) በሊሞእና በአንብዬ ከተማ! = ⏱ ዛሬ ሐሙስ ሰኔ 17 ቀን ከዝሁር ሶላት ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የኮርስ ፕሮግራም ተሰናድቶ ይጠብቀዎታል። 🎤 ኮርሱን የሚሰጡት ታላቁ የሐዲሥ ፈርጥ : ሸይኽ ዐሊይ ቢን አሕመድ አርራዚሒይ መሆናቸው ፕሮግራሙን ለየት ያደርገዋል። ጥሪ የተደረገላቸው መሻይኾችና ጠለበተል ዒልሞች ኮርሱን ለመታደም ይገኛሉ። በመሆኑም ከተለያዩ አካባቢ ከሚመጡ የሱና ወንድሞች ጋር ትውውቅ የምናደርግበት ትልቅ አጋጣሚ ይሆናል ብለን እንጠብቃለን!! 📚 ለኮርሱ የተመረጡ ኪታቦች- 1- رسالة متى يكون الرجل من أهل السنة 2- كشف الشبهات 3- لمعة الإعتقاد 4- متن البيقونية = የቴሌግራም ቻናል t.me/AbulbukhariSeid
☞ ልዩ የኮርስ ፕሮግራም (በኦሮሚያ ክልል በጂማ ዞን) በሊሞእና በአንብዬ ከተማ! = ⏱ ዛሬ ሐሙስ ሰኔ 17 ቀን ከዝሁር ሶላት ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የኮርስ ፕሮግራም ተሰናድቶ ይጠብቀዎታል። 🎤 ኮርሱን የሚሰጡት ታላቁ የሐዲሥ ፈርጥ : ሸይኽ ዐሊይ ቢን አሕመድ አርራዚሒይ መሆናቸው ፕሮግራሙን ለየት ያደርገዋል። ጥሪ የተደረገላቸው መሻይኾችና ጠለበተል ዒልሞች ኮርሱን ለመታደም ይገኛሉ። በመሆኑም ከተለያዩ አካባቢ ከሚመጡ የሱና ወንድሞች ጋር ትውውቅ የምናደርግበት ትልቅ አጋጣሚ ይሆናል ብለን እንጠብቃለን!! 📚 ለኮርሱ የተመረጡ ኪታቦች- 1- رسالة متى يكون الرجل من أهل السنة 2- كشف الشبهات 3- لمعة الإعتقاد 4- متن البيقونية = የቴሌግራም ቻናል t.me/AbulbukhariSeid
📢 አስደሳች ዜና ለጠቅላላው የሙስሊሙ ማህበረሰብ! ኢኽላስ የቁርአን እና የተርቢያ ማእከል የዘንድሮውን የክረምት ወቅት አስመልክቶ ለልጆች፣ ለወጣቶች እና ለወላጆች በሙሉ የሚሆን "ልዩ የክረምት ኮርስ" ማዘጋጀቱን በታላቅ ደስታ ይገልጻል። የቁርአን ትምህርት እና ተርቢያን በአዲስ መልክ! በኡስታዝ አብዱረዛቅ (አል-ባጂ) ልዩ ክትትል እና አስተምህሮ፣ ልጆቻችሁን በቁርአን እና በስነ-ምግባር ለማነጽ ዝግጅታችንን አጠናቀን መዝገባ ላይ እንገኛለን። የምንሰጣቸው ትምህርቶች፦ ↪️ቁርአን 1⃣ሂፍዝ (አዲስ እና ሙራጃዕ) 2⃣ቁርአን ነዟር (በተጅዊድ) 3⃣ቃዒደቱ ኑራኒያ (ለጀማሪዎች) ↪️የኪታብ ትምህርቶች 1⃣ ዓቂዳ (የእምነት መሰረቶች) 2⃣አዳብ (ኢስላማዊ ስነ-ምግባር) 3⃣ፊቅህ (የኢባዳ ህግጋት) 4⃣ሲራ (የነብዩ ﷺ የህይወት ታሪክ) 5⃣ተጅዊድ (የቁርአን አነባበብ ህግጋት) የሚተሀፈዙ መትኖች ይኖራሉ የመርከዙ ፕሮግራሞች: ለትልልቆች (ሁለቱም ጾታ) 1⃣ ሙሉ ቀን በተመላላሽ 2⃣ከፈጅር በኃላ እስከ ጠዋት ሁለት ሰዐት 3⃣.ከ 2 ሰዐት ጠዋት እስከ ዙሁር 4⃣ ከዐሶር - መግሪብ ለልጆች 1⃣ ቀኑን ሙሉ በተመላላሽ የሚኖረን ቦታ የተገደበ ስለሆነ ቦታው ሳይሞላቦት ፈጥነው በመምጣት ተመዝግበው ቦታዎን ያስይዙ። 📍አድራሻ:[ ቦሌ ሚካኤል ከ እግረኛ ድልድይ ወደ ውስጥ 50 ሜትር ትንሽ ገባ ብሎ ። 📞 ስልክ፡ [ 0911119260 ] [ 0973849898 ] [ 0919829850 ] ሌላው ልዩ ጥሪ ለሀይስኩል እና ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የዘንድሮውን የክረምት ወቅት አስመልክተን፣ ለኤለመንታሪ፣ ለሀይስኩል እና ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በአይነቱ ልዩ የሆነ "የክረምት ኮርስ" አዘጋጅተንላችኋል መድረሳችን በመምጣት ይታደሙ
AbulAbasNasir (አቡል ዓባስ) pinned a photo
አድስ ሙሐደራ ደሴ አረብ ገንዳ መስጅድ 💉ስለ ተውሒድና ሽርክ ምረጥ ምክር 🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (ሀፊዘሁሏህ) t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
🗂 አስደሳች ዜና 🗂 ⬇️ የክረምትና የበጋ ኮርስ ማስታወቂያ ከመርከዝ አቡ ሙሳ አል-አሽዐሪ 💎 መርከዝ አቡ ሙሳ አል-አሽዐሪ ለወንዶች እና ለሴቶች በአዳሪ መርኋ ግብር ተማሪዎችን ተቀብለን ለማስተማር ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል ። ⛔️ማሳሰቢያ: የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከተለቀቀበት ቀን ጀምሮ እስከ ሰኔ 20 ድረስ የሚቆይ ሲሆን ቦታ ሳይሞላበዎት ፈጥነው ይመዝገቡ ። 🗂መመዝገቢያ አድራሻ: +251913939993 +251928844757 +251930547776 +251911119260 ✈️ የቴሌግራም አድራሻ: https://t.me/merkezabumussa1 https://t.me/merkezabumussa1
خطبة الجمعة من أديس أبابا لفضيلة شيخنا المحدث / علي بن أحمد الرازحي - حفظه الله -. بعنوان: التوحيد صمام أمان الأفراد والمجتمعات بتاريخ 26 ذي الحجة 1447هـ