tgindex
Jimma University Agaro Campus Official

Jimma University Agaro Campus Official

Статистика
@juagaroОбразованиеанглийский

Academic Only🤝

Последний пост
10 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
1
Всего постов
22
Тип
открытый
Язык
английский
Категория
Образование
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
2 439
−1 за 3 дн.
Сутки
+2
+0,08%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
2 294
22 постов
Вовлечённость
94,1%
к подписчикам
Постов в день
0,1
всего 22
Упоминаний
2
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
764
1/48двое суток
875
1/72трое суток
944

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 10 авг.8621719

    видео или голосовое, без подписи

  • 4 авг.1 6251110

    видео или голосовое, без подписи

  • 4 авг.1 597310

    видео или голосовое, без подписи

  • 31 июл.1 73272из JimmaUniversityOfficial

    видео или голосовое, без подписи

  • 31 июл.1 39514из JimmaUniversityOfficial

    видео или голосовое, без подписи

  • 25 июл.1 84779из JimmaUniversityOfficial

    ማስታወቂያ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT Exam) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን መደበኛ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና /National Graduate Admission Test/ ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ለመውሰድ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ ምዝገባ የሚካሄደው ከሀምሌ 15 – 25/2018 ዓ.ም ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ከታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ ገብታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለፈተናውም አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ፡- https://ngat.ethernet.edu.et ማሳሰቢያ:- ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ። የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር (ሰባት መቶ ሀምሳ ብር) መሆኑን አውቃችሁ በቴሌ ብር በኩል በምዝገባው ወቅት የሚፈጸም ይሆናል። ምዝገባው የሚከናወነው በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆን የፈተና ጣቢያውን በሚመለከት ግን ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ በስታንዳርዱ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት።

  • 25 июл.1 47111

    Afan Oromo

  • 25 июл.1 8433

    видео или голосовое, без подписи

  • 25 июл.2 77217

    видео или голосовое, без подписи

  • 1 июл.3 4864441

    ማስታወቂያ ቀን 24/10/2018 ጅማ ዩኒቨርሲቲ አጋሮ ካምፓስ በ2018 ዓ.ም. ካስመረቃቸው የመጀመሪያ ዙር ተመራቂዎች መካከል የብሔራዊ የመውጫ (Exit) ፈተናን በተሳካ ሁኔታ ያለፉ እና ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ረዳት የመምህርነት (Graduate Assistant) ቅጥር የተቀመጡ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተመራቂዎች ለውድድር እንዲያመለክቱ ይጋብዛል። የሚወዳደሩባቸው የትምህርት ክፍሎች፡ 1.የኮምፒውተር ሳይንስ (Computer Science) 2. የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ (Accounting and Finance) 3.የአግሪቢዝነስ እና ቫልዩ ቼይን ማኔጅመንት (Agribusiness and Value Chain Management) 4.የማኔጅመንት (Management) የማመልከቻ መስፈርቶች 1.የብሔራዊ የመውጫ (Exit) ፈተናን በተሳካ ሁኔታ ማለፍ። 2. በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ረዳት መምህር (Graduate Assistant) ቅጥር የተቀመጡ መስፈርቶችን ማሟላት። 3. ሌሎች በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተቀመጡ የቅጥር መስፈርቶችን ማሟላት። የምልመላ ሂደት፡ ·       አመልካቾች በአጋሮ ካምፓስ በሚዘጋጅ የጽሑፍ ፈተና እና የቃለ መጠይቅ (Interview) በመሳተፍ ይወዳደራሉ። ·       የጽሑፍ ፈተና እና የቃለ መጠይቅ ቀን እና ቦታ በቀጣይ በውስጥ ማስታውቂያ ይገለጻል። የማመልከቻ ጊዜ፤ ከሰኔ 29/2018 እስከ ሀምሌ 17/2018 የማመልከቻ ቦታ: ጅማ ዩኒቨርሲቲ አጋሮ ካምፓስ ማሳሰቢያ፤ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቸውን እና ሌሎች አስፈላጊ ሰነዶችን በተወሰነው ጊዜ እና ቦታ በመቅረብ እንዲያመለክቱ ይጠየቃሉ።   ጅማ ዩኒቨርሲቲ አጋሮ ካምፓስ

  • 28 июн.2 586111

    Dear Graduate Students, I hope you are all completing your clearance process and returning your graduation gown and entrance ticket. In addition, please try to collect your temporary certificate from the Registrar Office at 10:00 LT. Thank you.

  • 27 июн.2 831173

    Dear Agaro Campus Graduating Students, Congratulations once again! Please return your graduation gown and family entrance ticket, and complete your clearance and cost-sharing requirements by June 28, 2026,(Sunday)before 6:00 LT. Thank you.

  • 27 июн.2 65312

    Dear graduate student of Agaro campus, the bus service from Jimma to Agaro is at 8:30 LT. After this specified time, there are no more buses available. Please wait in front of main campus

  • 26 июн.2 330285

    🔔 Dear Graduates, First and foremost, congratulations to all of our graduates! 🎓🎉 To attend tomorrow's graduation ceremony at the Jimma University Main Campus, please note the following departure details: • Departure Time: Tomorrow morning at exactly 12:00 Local Time (LT). • Departure Location: Agaro Campus. • Coordinator: Mr. Dejen Teka (Campus Registrar) — 📞 +251 91 044 0955. Please arrive on time so we can depart as scheduled. We wish you all a safe journey and a highly memorable graduation day! Best regards, Agaro Campus Administration

  • 24 июн.2 255843

    CONGRATULATIONS🎉🎉 🎉 We have officially confirmed that 96.75% of our graduating class has passed this year’s 2018 E.C. National Exit Examination! To our amazing students: Your dedication, late nights, and hard work have yielded this brilliant success. You have made Agaro Campus incredibly proud! To our tireless campus community at every level: Thank you for the dedication that made this landmark achievement possible. This victory truly belongs to all of us! Dear our beloved students, we wish you all a wonderful graduation and a bright, highly successful career ahead as future professionals! 🎓

  • 18 июн.2 928103

    ለሁሉም የ2018 ዓ.ም. ተመራቂ (Regular GC) ተማሪዎች ​በሚከተሉት የትምህርት ክፍሎች (Departments) የምትገኙ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፦ ​Agribusiness ​Computer Science Management ​Accounting and Finance ​የትምህርት ወጪ መጋራት (Cost Sharing Form) በሬጅስትራር ቢሮ በአካል በመገኘት መሙላት የሚጠበቅባችሁ መሆኑን እናሳስባለን። 📷ሲመጡ ሶስት ፎቶ መያዛችሁን አትርሱ ​ይህ ፎርም በሕግ የተደነገገ በመሆኑ ፎርሙን ሳያጠናቅቅ የሚቀር ተማሪ ማናቸውንም የማስረጃ ማረጋገጫ (Temporary Certificate) ሆነ ኦፊሴላዊ ትራንስክሪፕት ማግኘት የማይችል መሆኑን እንገልጻለን። ​ፎርም መሙያ ቦታ፦ ሬጅስትራር ጽሕፈት ቤት

  • 12 июн.2 83842из JimmaUniversityOfficial

    Dear graduating students taking the National Exit Examination, please review the attached Excel file to find your placement and schedule. Wishing you the best of luck!

  • 12 июн.3 1511

    видео или голосовое, без подписи

  • 12 июн.3 1211

    видео или голосовое, без подписи

  • 12 июн.2 5541

    видео или голосовое, без подписи

Jimma University Agaro Campus Official — tgindex