- Последний пост
- 10 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 1
- Всего постов
- 22
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- Категория
- Образование
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 764
- 1/48двое суток
- 875
- 1/72трое суток
- 944
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ማስታወቂያ የድህረ ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT Exam) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በ2018 ዓ.ም የሚሰጠውን መደበኛ የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና /National Graduate Admission Test/ ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም ፈተናውን ለመውሰድ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ የድህረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ ምዝገባ የሚካሄደው ከሀምሌ 15 – 25/2018 ዓ.ም ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ከታች በተቀመጠው የመመዝገቢያ ሊንክ ገብታችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ለፈተናውም አስፈላጊውን ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። የፈተና መስጫ ጊዜው ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንክ፡- https://ngat.ethernet.edu.et ማሳሰቢያ:- ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ እንደ ቅድመ ሁኔታ መቀመጡን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድትዘጋጁ። የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር (ሰባት መቶ ሀምሳ ብር) መሆኑን አውቃችሁ በቴሌ ብር በኩል በምዝገባው ወቅት የሚፈጸም ይሆናል። ምዝገባው የሚከናወነው በሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆን የፈተና ጣቢያውን በሚመለከት ግን ከምዝገባ በኋላ የተመዝጋቢ ቁጥሩ ታይቶ በስታንዳርዱ መሰረት የሚወሰን ይሆናል፡፡ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት።
Afan Oromo
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ማስታወቂያ ቀን 24/10/2018 ጅማ ዩኒቨርሲቲ አጋሮ ካምፓስ በ2018 ዓ.ም. ካስመረቃቸው የመጀመሪያ ዙር ተመራቂዎች መካከል የብሔራዊ የመውጫ (Exit) ፈተናን በተሳካ ሁኔታ ያለፉ እና ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ረዳት የመምህርነት (Graduate Assistant) ቅጥር የተቀመጡ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተመራቂዎች ለውድድር እንዲያመለክቱ ይጋብዛል። የሚወዳደሩባቸው የትምህርት ክፍሎች፡ 1.የኮምፒውተር ሳይንስ (Computer Science) 2. የአካውንቲንግ እና ፋይናንስ (Accounting and Finance) 3.የአግሪቢዝነስ እና ቫልዩ ቼይን ማኔጅመንት (Agribusiness and Value Chain Management) 4.የማኔጅመንት (Management) የማመልከቻ መስፈርቶች 1.የብሔራዊ የመውጫ (Exit) ፈተናን በተሳካ ሁኔታ ማለፍ። 2. በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ረዳት መምህር (Graduate Assistant) ቅጥር የተቀመጡ መስፈርቶችን ማሟላት። 3. ሌሎች በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተቀመጡ የቅጥር መስፈርቶችን ማሟላት። የምልመላ ሂደት፡ · አመልካቾች በአጋሮ ካምፓስ በሚዘጋጅ የጽሑፍ ፈተና እና የቃለ መጠይቅ (Interview) በመሳተፍ ይወዳደራሉ። · የጽሑፍ ፈተና እና የቃለ መጠይቅ ቀን እና ቦታ በቀጣይ በውስጥ ማስታውቂያ ይገለጻል። የማመልከቻ ጊዜ፤ ከሰኔ 29/2018 እስከ ሀምሌ 17/2018 የማመልከቻ ቦታ: ጅማ ዩኒቨርሲቲ አጋሮ ካምፓስ ማሳሰቢያ፤ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃቸውን እና ሌሎች አስፈላጊ ሰነዶችን በተወሰነው ጊዜ እና ቦታ በመቅረብ እንዲያመለክቱ ይጠየቃሉ። ጅማ ዩኒቨርሲቲ አጋሮ ካምፓስ
Dear Graduate Students, I hope you are all completing your clearance process and returning your graduation gown and entrance ticket. In addition, please try to collect your temporary certificate from the Registrar Office at 10:00 LT. Thank you.
Dear Agaro Campus Graduating Students, Congratulations once again! Please return your graduation gown and family entrance ticket, and complete your clearance and cost-sharing requirements by June 28, 2026,(Sunday)before 6:00 LT. Thank you.
Dear graduate student of Agaro campus, the bus service from Jimma to Agaro is at 8:30 LT. After this specified time, there are no more buses available. Please wait in front of main campus
🔔 Dear Graduates, First and foremost, congratulations to all of our graduates! 🎓🎉 To attend tomorrow's graduation ceremony at the Jimma University Main Campus, please note the following departure details: • Departure Time: Tomorrow morning at exactly 12:00 Local Time (LT). • Departure Location: Agaro Campus. • Coordinator: Mr. Dejen Teka (Campus Registrar) — 📞 +251 91 044 0955. Please arrive on time so we can depart as scheduled. We wish you all a safe journey and a highly memorable graduation day! Best regards, Agaro Campus Administration
CONGRATULATIONS🎉🎉 🎉 We have officially confirmed that 96.75% of our graduating class has passed this year’s 2018 E.C. National Exit Examination! To our amazing students: Your dedication, late nights, and hard work have yielded this brilliant success. You have made Agaro Campus incredibly proud! To our tireless campus community at every level: Thank you for the dedication that made this landmark achievement possible. This victory truly belongs to all of us! Dear our beloved students, we wish you all a wonderful graduation and a bright, highly successful career ahead as future professionals! 🎓
ለሁሉም የ2018 ዓ.ም. ተመራቂ (Regular GC) ተማሪዎች በሚከተሉት የትምህርት ክፍሎች (Departments) የምትገኙ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ፦ Agribusiness Computer Science Management Accounting and Finance የትምህርት ወጪ መጋራት (Cost Sharing Form) በሬጅስትራር ቢሮ በአካል በመገኘት መሙላት የሚጠበቅባችሁ መሆኑን እናሳስባለን። 📷ሲመጡ ሶስት ፎቶ መያዛችሁን አትርሱ ይህ ፎርም በሕግ የተደነገገ በመሆኑ ፎርሙን ሳያጠናቅቅ የሚቀር ተማሪ ማናቸውንም የማስረጃ ማረጋገጫ (Temporary Certificate) ሆነ ኦፊሴላዊ ትራንስክሪፕት ማግኘት የማይችል መሆኑን እንገልጻለን። ፎርም መሙያ ቦታ፦ ሬጅስትራር ጽሕፈት ቤት
Dear graduating students taking the National Exit Examination, please review the attached Excel file to find your placement and schedule. Wishing you the best of luck!
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи