- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 2
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 265
- 1/48двое суток
- 303
- 1/72трое суток
- 327
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
видео или голосовое, без подписи
ከቀሲስ ኅብረት የሺጥላ እንደምን ሰነበታችሁ? ስለ “መንፈሳዊ አገልግሎት“ የሰጠኹትን ክፍል 6 እነሆ ብያለሁ። ጊዜ ሰጥቶ ማዳመጥ እና ቢሰሙት ያተርፉበታል፤ ይጠቀሙበታል ለምትሏቸው ሰዎች ማጋራት የእናንተ ኃላፊነት ነው። 👇👇👇 https://t.me/official_kesishibret
የተወደዳችኹ የልዑል እግዚአብሔር ቤተሰቦች ቻነሉን ተቀላቅላችሁ በሚተላለፉት መልእክቶች እንድትጠቀሙበት እኔ አናንተን በፍቅር ጋብዣለሁ! እናንተ ደግሞ ሌሎችም እንደ እናንተ ተከታትለው ይጠቀሙበት ዘንድ በመጋበዝ ክርስቲያናዊ ኃላፊነታችሁን ትወጡ ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ፡፡ https://t.me/official_kesishibret
ወቅታዊና ፈጣን መረጃ ማግኘት ይፈልጋሉ? እንግዲያውስ የእውነትና የበረከት ምንጭ የሆነውን፣ ትክክለኛና ታማኝ መረጃዎችን በፍጥነት የሚያደርሰውን የማኅበረ ቅዱሳን ሚዲያ የቴሌግራም ቻናል አሁኑኑ ይቀላቀሉ! “የምናውቀውን እንናገራለን፤ ያየነውንም እንመሰክራለን!” የቤተክርስቲያናችንን እውነተኛ ድምፅ ይስሙ፤ በዕውቀትና በሃይማኖት ይናኙ። የማኅበረ ቅዱሳን ዲጂታል ሚዲያ ሁልጊዜም ለነፍስዎ ስንቅ፣ ለዕውቀትዎ መብራት ነው! ለመቀላቀልና ቤተሰብ ለመሆን ሊንኩን ይጫኑ፦ https://t.me/Eotcmktv1
видео или голосовое, без подписи
ስለቤተክርስቲያን ህልውና የምንመካከርበት Join👇👇👇 https://t.me/se2324
መምህር ።ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ። የትምህርቱ ርዕስ። ክርስቶስ በምድረ በዳ ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ ! ሌሎች እንዲሰሙት የቴሌግራሙን አድራሻ join & Share ያድርጉ 👇👇👇👇👇 @sebeketwongel @sebeketwongel @sebeketwonge
እግዚአብሔር ቢፈቅድ የፊታችን አርብ (የካቲት 13) “የዕብራውያን መልእክት ሐተታ” ትምህርታችንን እንጀምራለን። ከዚህ በፊት ምዕራፍ አንድን ብቻ እስከ ቁጥር ሦስት ያሉትን ምንባባት በስምንት ክፍሎች መማራችን አይረሳም።(ስምንቱም ክፍሎች በAudio YouTube ላይ ስለ ተለቀቀ ለመስማት ከcomment section ላይ ሊንኩን ያገኙታል) አሁን ግን በአንድ ክፍል አንድ ምዕራፍ እያደረግን እንደ አምላክ ፈቃድ አሥራ ሦስቱን ምዕራፎች በአሥራ ሦስት ክፍሎች እንዘልቀዋለን። ጾሙን ይህን የቅዱስ ጳውሎስን ድንቅ መልእክት እያጠናን በተመስጦ ብናሳልፍ ምን ይመስላችኋል? ትምህርቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ማታ 4:00 ሰዓት በቴሌግራም live የሚሰጥ ይሆናል። የzoom meeting አማራጭም ይኖረዋል። እስከዚያው ቻናሉን ከዚህ በታች ባለው ሊንክ እየተቀላቀሉ ይጠብቁን። በቸር ያገናኘን!!! https://t.me/Dnabel
በኢትዮጲያዊው ጃንደረባ ትውልድ የተዘጋጀውን የዕጣ ቲኬት ይሄን የኦንላይን ሊንክ በመጫን ያግኙ። https://chapa.events/to/janderebawtickets ዕጣው የካቲት 7 ይወጣል። መልካም ዕድል!
ከቀሲስ ኤፍሬም አሜሪካ ካለው ወገናችን ለወንድማችን መምህር ዮሴፍ ድጋፍ ለማሰባባሰብ ካስተዋወቅን ዛሬ ስምንተኛ ቀናችን ነው፡፡ እስከአሁን የተሳተፉ ሰዎች 29 ብቻ ናቸው፡፡ ልናሳካ ካሰብነው ግብ እስከአሁን ያሳካነው 51% ብቻ ነው፡፡ በጣም ካስገረመኝ ነገር በዚህ ተሳትፎ የካህናትና የዲያቆናቱ ተሳትፎ በጣም አነስተኛ መሆኑን ነው፡፡ እስከአሁን ድጋፍ ያደረጉልን ሦስት ቀሳውስት ብቻ ናቸው፡፡ እስከማውቀው ድረስ ሁለቱ ቀሳውስት ሀገር ቤትም ወዳለው ልከዋል፣ በዜልም አስገብተዋል፡፡ በርካታ ሕዝብ ያላቸው፣ ትላልቅ አድባራት ያላቸው አንዳቸውም አልተሳተፉም፡፡ እኔ እስከ ነገ እየጠበኳቸው ነው፡፡ በርካታ የማውቃችሁ ካህናት ይኸንን ማስታወቂያ የምታዩ አላችሁ፡፡ አንዳንዶቻችሁ በልመናም ጭምር አጥቢያዎቻችሁን ያጠናከራችሁ ናቸው፡፡ እናንተ መስጠት አታውቁ ሌላውን ስጡ ስትሉ አለማፈራችሁ ያስገርማል፡፡ በጣም የምቀርባችሁንም ጭምር እየታዘብኳችሁ ነው፡፡ ሀገር ቤት ያለው አካውንት ከቅዳሜ ወዲህ 20 ሺህ ብር ብቻ ነው የተጨመረበት፡፡ በዜል ደግሞ ለምሳሌ ከትናንቱ ቁጣ በኋላ ያገኘነው 300 ዶላር ብቻ ነው፡፡ ይኸንን እያዩ የሚታዘቡ የቤተ ክርስቲያን ሰዎች አሉ፡፡ 🥹 ይኸንን ዘመቻ ነገ ማታ እንዘጋዋለን፡፡ ስለ እናንተ ግን እንነጋገራለን፡፡ መስጠት የምትፈልጉና የምትችሉ አሁንም አድርጉ፡፡ የዜል አካውንቱ ፖስተሩ ላይ ከታች አለላችሁ፡፡ 240 750 7487
Share አድርጉ ፊርማው ለዓለም አቀፍ ተቋማት Submit ሊደረግ የቀረው ትንሽ ቀን ነው። እስካሁን 32097 ሰው ፈርሟል ፣ አሁንም አልረፈደም ሁላችንም እንፈርም። https://c.org/Rv4wS4tz2L
✍️"የሙሴ እጅ እንዳይዝል አሮንና ሖርም አንዱ በዚህ አንዱ በዚያ ሆነው እጆቹን ይደግፉ ነበር" 👉የሚሠሩት ሙሴዎቻችን (ወንድም እኅቶቻችን) እንዳይደክሙ በፊርማ(ፒቲሽን)ማገዝ አንዱ አሮንነትና ሖርነት ነው። 👉ይህችን ትንሿን ጉዳይ አለመፈጸም ግን ስንፍናም፣ግድ የለሽነትም፣ኅብረት አለባነትም ነው። 👉የምር የቤተ ክርስቲያን ልጅ ከሆንህ? ከሆንሽ? የምእመናንን ሕማም የሚሰማህ? የሚሰማሽ?ከሆነ በዚህች በትንሿ ሥራ አጋርነታችንን እናሳይ። 👉"የሙሴ እጆች ግን ከብደው ነበር ድንጋይም ወሰዱ በበታቹም አኖሩ እርሱም ተቀመጠበት፤ አሮንና ሖርም አንዱ በዚህ አንዱ በዚያ ሆነው እጆቹን ይደግፉ ነበር።"ዘጸ.፲፯፥፲፪ እንዲል። ከየንታ ገብረ መድህን https://www.change.org/p/stop-the-systematic-persecution-of-ethiopian-orthodox-christians-6323e66e-718b-4d0f-9ea8-0ef554c2f165?recruiter=1257894932&recruited_by_id=e7048370-a6ef-11ec-ac82-732a40a03288&utm_source=share_petition&utm_campaign=psf_combo_share_initial&utm_term=petition_dashboard_share_modal&utm_medium=facebook&utm_content=fht-490933844-en-us%3A8
Photo from መሸ በከንቱስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል፥ እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል Thursday Dec 4 @ 7:00 pm Central Join Zoom Meeting https://us06web.zoom.us/j/84616913746?pwd=ZDnbTjcca1fEpz6aJaxL9nGK850Yaq.1
ሰኞ ጾም ይገባል ከሰባቱ የአዋጅ አጽዋማት መካከል አንዱ የሆነውን ጾመ ነቢያት በየዓመቱ ከኅዳር ፲፭ ጀምሮ እስከ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ድረስ በአምላካችን ቅዱስ ፈቃዱ እንጾማለን! ህዳር 15 (NOV 24)
እንደ ልጅነታችን በተግባር ያሉትን እንቀበላለን በሞታችን ዝምታን በመባችን ደስታን የሚመርጡትን ግን አለመቀበል የህልውና ግዴታችን ነው። የንታ ገብረመድህን
ደሞዝ የሚከፍላቹህ ምእመን እየሞተ ነው ። በየንግሱ ገንዘቡን የምትሰበስቡበት ምእመን እየሞተ ነው ።
видео или голосовое, без подписи
ይህንን ሁላችንም በየፊስቡክ በቲክቶክ በቴሌግራም ሼር እናድርገው
👉የኃዘን ቀን ያስፈልገናል። በሁሉም ቦታ በተመሳሳይ ዕለት 👉ምህላ እያደረግነ፤እየጾምነ፣እየጸለይነ፤ 👉በቤታችን፤ 👉በቤተ ክርስቲያናችን፤ 👉በሰንበት ት/ቤታችን 👉በማኅበራዊ ሚድያ፤ 👉በቲክቶክ፣በዩቱብ.. ✍️የሀዘን ምልክት የሆኑ አልባሶቻችንን በመልበስ አንድነታችንን አጽንተን እያዘንን እርማችንን ማውጣት ይኖርብናል። ✍️ብሔራዊ የሐዘን ቀን ለማድረግ የሚድያ አካላት መረባረብ እና ለሁም ክርስቲያን የኃዘን መልእክት በማድረስ መረባረብ ይኖርብናል። ✍️መችም ሲኖዶሳችን ይሄንን ያደርግልናል ብለን ተስፋ ስለማናደርግ በዚህ መልኩ አንድነታችንን ብንገልጽ ጥሩ ይመስለኛል። ✍️ከምህላችን ጎን ለጎን እና በኋላ ዘላቂነት ያለው የመፍትሄ መንገድ ብናበጅለት። ✍️በዚያውም የእመቤታችንን ስደቷን እያሰብን ከጥቅምት ፳፬(24) እስከ፳፯(27) ለተከታታይ ሦስት ቀናት የሚቆይ ቢሆን። ✍️ኦርቶዶክሳውያን፦ 👉ቲክቶከሮች 👉ዩቱበሮች 👉ፌስቡከሮች 👉ቴሌግራሞች 👉ኢንስታግራሞች 👉ትዊተሮች 👉ሳተላይት ቴሌብዥኖች 👉ባጠቃላይ የሚኅበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች በሙሉ ባለን አቅም ሁሉ መጮህ ብንችል። 👉በዚህ ሰባት ዓመታት፦በዝቋላ፣በበደኖ፣በአርባጉጉ፣በአሩሲ፣በጅጅጋ፣..ወዘተ በሰማዕትነት ያለፉን ፎቶ በመለጠፍ የሰማዕታቱ ግፍዕ በሁሉም ቤት እንዲታወቅ ማድረግ። 👉ለሁሉም ለምናውቃቸው ሁሉ እያዳረስነ።ለሀገር ወዳድ የእስልምና ተከታዮችም ጭምር ኃዘናችንን እያዳረስነ የሚቀጥል ቢሆን። 👉የተሻለ ሀሳብ ካለ እንመካከር። ✍️ካህናት፣መምህራን፣ሰንበት ት/ቤት፣ማኅበራት፣..ሁሉም በየዘርፉ ድርሻውን የሚወጣበት እንዲሆን አድርገን ብናዝን። ከመምህኅር ገብረመድህን
ካሉበት ሆነው ይዘዙ እኛ እንዘክራለን ።ማስረጃውን በቪዲዮ እንልካለን።