tgindex
መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች

መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች

Статистика

ኣርቶዶክሳዊ ትረካና ፅሁፎች

Последний пост
14 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
5
Всего постов
22
Тип
открытый
Язык
und
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
1 573
0 за 2 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
535
22 постов
Вовлечённость
34,0%
к подписчикам
Постов в день
0,7
всего 22
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
147
1/48двое суток
168
1/72трое суток
181

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • «እግዚአብሔር ከአባት፣ ከእናት፣ ወይም ከጓደኛ በላይ ይወደናል፤ ማንም ሊወደን ከሚችለው በላይ እንዲያውም እኛ ራሳችንን ልንወደው ከምንችለው በላይ ይወደናል።» (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ) @recordingYT

  • «የሰውን ዘር ከሚያስጨንቁት መከራዎች ሁሉ፣ መንፈሳዊም ሆነ ሥጋዊ፣ በቅዱሳት መጻሕፍት ሊፈወስ የማይችል አንድም የለም።» ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ @recordingYT

  • "ስለ ዓለማዊ ነገሮች ከመጠን በላይ ስንጨነቅ፣ የእግዚአብሔርን ፍቅር መገንዘብ ይሳነናል። እግዚአብሔርማ ሁልጊዜ ይሰጠናል፤ እኛ ግን አናስተውለውም። በመሆኑም፣ አንድ ቀን ፈርሰው አፈርና አመድ ለሚሆኑ ከንቱ ጭንቀቶች ውድ የሆነውን መንፈሳዊ ኃይልህን እንዳታባክን ተጠንቀቅ።" @recordingYT

  • 3 авг.385103

    መንፈሳዊ ሰላምህን ለመጠበቅ ከፈለግህ ከማንኛውም ተስፋ መቁረጥ (ትካዜ) መላቀቅ አለብህ። የደስታ መንፈስ እንዲኖርህ ጣር፤ ሌሎችን ከመንቀፍ ተቆጠብ፤ እንዲሁም የወንድሞችህና የእህቶችህን ድክመት ተረዳ። @recordingYT

  • እግዚአብሔር ዓሦችን መፍጠር ሲፈልግ፥ ባሕሩን ተናገረ።እግዚአብሔር ዛፎችን መፍጠር ሲፈልግ፥ ምድርን ተናገረ።እግዚአብሔር ሰውን መፍጠር ሲፈልግ ግን፥ ወደ ራሱ ዘወር አለ።“ሰውን በመልካችንና በምሳሌአችን እንፍጠር” አለ።ዓሥን ከውኃ ውስጥ ካወጣኸው ይሞታል፤ዛፍንም ከምድር ስትንቅለው ይሞታል።ልክ እንዲሁ፥ ሰውም ከእግዚአብሔር ሲለይ (ሲርቅ) ይሞታል። @recordingYT

  • “አልችልም’ አትበል። ይህ ቃል የክርስቲያን አይደለም። የክርስቲያን ቃል ይህ ነው፦ ‘ሁሉን ነገር ማድረግ እችላለሁ።’ ነገር ግን በራሴ አይደለም፤ ነገር ግን እኔን የሚያበረታኝ ጌታ በኩል ነው። @recordingYT

  • በልብህ ውስጥ ፍርሃት ከተሰማህ ፣ እምነትህ መናወጥ እንደጀመረ እወቅ. ማለቴ በእግዚአብሔር ፍቅር፣ ጥበቃ፣ እና ኃይል፣ እንዲሁም ሁሉን ማድረግ በሚችለው ችሎታው ላይ ያለህ እምነት ነው። በእነዚህ ሁሉ ብታምን ኖሮ፣ ፍርሃት ወደ ልብህ ባልገባ ነበር። አቡነ ሺኖዳ lll @recordingYT

  • አንድ ሰው ስለ አንተ ክፉ ቢናገር ወይም ቢያስቀይምህ፣ ጸልይለት። ‘ጌታ ሆይ፣ ሁላችንም ያንተ ፍጥረቶች ነን..... አገልጋዮችህን ማር፣ ልባቸውንም ወደ ንስሐ መልስ በል። ጌታም በነፍስህ ውስጥ ጸጋና በሰላምን በመስጠት ይከፍልሃል።" @recordingYT

  • ከኃጢአት ጋር የሚታገሉ ሰዎች በእግዚአብሔር መጽሐፍ ውስጥ በጣም ውብ የሆኑ ገጾችን ይጽፋሉ። @recordingYT

  • ንስሐ ማለት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ይቅርታን ታገኝ ዘንድ ካህኑ ባለበት በእግዚአብሔር ፊት በራስ ላይ መፍረድ ነው. ቄሱ ስርየትን( ፍትሃትን) በሚሰጥህ ጊዜ, ኃጢአትህን ከአንተ ራስ ወደ በጉ ራስ የዓለሙን ኃጢአት ወደ ተሽከመው ያስተላልፈዋል. እናም ክርስቶስ ኃጢአትህን በደሙ ይደምስስልሃል. @recordingYT

  • ዓለም ወደ ታላቅ ምስቅልቅል (ውዥንብር) እያመራች ነው። በልባቸው ክርስቶስ ያላቸው ብቻ ጸንተው ይቆማሉ። @recordingYT

  • እግዚአብሔርን ፈጽሞ ታመን። እርሱ የሚያስፈልግህን ብቻ ሳይሆን፣ መቼ እንደሚያስፈልግህም ያውቃል። @recordingYT

  • 8 июл.6341из MerhaTewahedoAnimation

    የቅዱስ ማቴዎስ ወንጌል ማብራሪያ ምዕራፍ 6 ክፍል 1 (ከቁጥር 1-4) አንቀጸ ምጽዋት https://youtu.be/LMZg4R--cxY?si=W61soHNOPjM95LtP

  • 22 июн.85311из MerhaTewahedoAnimation

    https://youtu.be/nmHht0BSmTg?si=BJf0AHQBTebWYbuh

  • 14 июн.8602из MerhaTewahedoAnimation

    https://youtu.be/s9QgW8yl30Q?si=yLSaLRXsiYY93s-s

  • 5 июн.899из MerhaTewahedoAnimation

    https://youtu.be/h6jFiCyufu0?si=dsfbSTtlKtOvPNN2

  • 27 мая1 008

    видео или голосовое, без подписи

  • ማጋራት ለምትችሉበበት ግሩፕ አጋሩት!!!

መንፈሳዊ ትረካና አጫጭር ፅሁፎች — tgindex