Setaweet (ሴታዊት)
СтатистикаSetaweet Movement aims to articulate Ethiopian feminism. The movement creates a space for dialogue, research and activism by Ethiopian women and men!🇪🇹 More info call +251118225451
- Последний пост
- 30 июл. 2025 г.
- Последнее чтение
- 15:29
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 41
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 14 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
Volunteers Needed! 🌟 We're looking for enthusiastic individuals to join our "Quality Education for Deaf Girls" project. Check out the attached Call for Volunteers (TOR) for details on how to apply and make a difference! #VolunteerOpportunity #QualityEducation #DeafInclusion #AddisAbaba
ተገድዳ ወይስ "ተስማምታ"? - በጋምቤላ የ13 ዓመት ልጅ ላይ ለተፈጸመው ጥቃት የተሰጠው ፍርድ በጋምቤላ ክልል ቀጥሮ ሲያሠራት በነበረች የ13 ዓመት ልጅ ላይ "የግብረ ሥጋ ድፍረት በደል" የፈጸመ ግለሰብ የሦስት ዓመት ከ11 ወር እስር ተፈረደበት። ተበዳይ፤ "እንደተደፈረች" ለፖሊስ እና ለፍርድ ቤት የገለጸች ሲሆን፣ ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ መረጃዎች የሚያመለክቱት "ዕድሜዋ ካልደረሰ ልጅ ጋር"፤ "በፍላጎት" ግንኙነት እንደተፈጸመ መሆኑን ተናግሯል። በጋምቤላ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲታይ የነበረው ይህ የክስ መዝገብ ውሳኔ የተሰጠበት ባለፈው ሳምንት ማክሰኞ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም. ነው። የ13 ዓመቷ ተበዳይ ወደ ፖሊስ ጣቢያ በሄደችበት ወቅት ሁለት ጊዜ "አስገድዶ መድፈር" እንደተፈጸመባት እንደገለጸች የጋምቤላ ክልል ፖሊስ የሴቶች እና ሕፃናት ጥቃት ምርመራ ኦፊሰር የሆኑት ምክትል ሳጅን ሳሙኤል አስፋው ለቢቢሲ ተናግረዋል። ፍርድ ቤት ቀርባ ምስክርነቷን ስትሰጥም ይህንኑ እንደተናገረች ቢቢሲ ያነጋገራቸው ሁለት የጋምቤላ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኞች አስረድተዋል። https://www.bbc.com/amharic/articles/c3w4g2p7114o
Ethiopia’s 2019 Civil Society Organizations (CSO) law was once seen as a major step toward opening civic space. Today, a new draft revision introduced by the Ministry of Justice raises serious concerns about a return to restrictive legal frameworks. In his latest blog, “The Return to Rule by Law,” Befekadu Hailu outlines the regression from reform to control, compares the current, past, and draft laws, and invites us to reflect on what’s at stake for civil society. Originally written in Amharic, this timely piece urges renewed attention to legal reforms. Read the full blog here: https://befeqe.blogspot.com/2025/07/rule-by-law-cso-en.html?m=1
Listen to Wazema Radio’s interview with Dr. Sehin Teferra, Director of Setaweet Movement. https://youtu.be/JEuWiLA6X5I?si=_WlnUko3QwqIoMq_
🎙 Now Streaming: The Meqenet Show – Episode 11 "Digital Feminism & Bold Conversations with Jordi Bezabeh" In this week’s episode, we sit down with Jordi Bezabeh a powerful digital gender activist, feminist, and gender advocate for a raw and insightful conversation alongside Dr. Sehin Teferra, Founder and Director of the Setaweet Movement. We unpack what it means to be a feminist in today’s digital world, reflect on the impact of Jordi’s recent high-profile interviews, and explore the resistance and pushback that often comes with speaking out about gender justice in Ethiopia. Jordi shares her personal journey into activism, the importance of using online platforms for advocacy, and the courage it takes to challenge social norms both on and offline. https://www.youtube.com/watch?v=kY8rTcn1g9I&list=PLcQdyX6A49TI5DT_7K2hTmjkJGIj8WS1r&index=2 #TheMeqenetShow #JordiBezabeh #DigitalActivism #GenderJustice #FeministVoices #Setaweet #Ethiopia #FeminismOnline #BoldConversations #MeqenetPodcast
Applications are now open for the 12th edition of the Disability, Sexuality, and Rights Online Institute (DSROI)! We invite applications from a diverse range of professionals, including human rights defenders, disability rights activists, journalists, donors, legal experts, practitioners, and community organizers. We also welcome individuals from social movements and community organizations to apply. Click here to know more: https://lnkd.in/e22qJ28 If you need any accessibility accommodations to complete your application, please reach out to us at dsroi@creaworld.org. Applications sent via video or through Zoom in Sign Language are also accepted.
без подписи
The Meqenet Show Feminist and digital gender advocate Jordin Bezabih joins Dr. Sehin Teferra for a bold conversation on digital feminism, speaking out against injustice, and navigating backlash in Ethiopia's online spaces. ✨ Full episode drops tonight on EthioTube! #TheMeqenetShow #JordinBezabih #DigitalFeminism #Setaweet #FeministVoices #GenderJustice #MeqenetPodcast
📢 We're Hiring! Setaweet is looking for a Junior Admin & Finance Intern to join our team! This is a paid internship for 4 months, working 4 days a week. 📌 Who we’re looking for: ✨ A fresh graduate who has taken a course in accounting (required) ✨ Someone eager to learn and excited to join the Setaweet team 💼 If you're looking to grow your skills in admin and finance while contributing to meaningful feminist work, we’d love to hear from you! 📨 Apply by sending your CV and cover letter to: info@setaweet.com #Setaweet #InternshipOpportunity #FinanceIntern #AdminIntern #FreshGraduate #AccountingInternship #FeministWorkplace #JoinUs
#Update የእድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተፈርዶባቸዋል ! በእንስት ዘውዱ ሃፍቱ የጭካኔ የግድያ የተከሰሱት ተጠርጣሪዎች ጥፋተኞች ተብለው የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው። ተከሳሾቹ ለፍርድ ውሳኔ ማቅለያ ይሆነናል በማለት " የቆየ ህመም አለብን " ቢሉም የመቐለ ዓይደር ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል ሃኪሞች የምርመራ ማስረጃ " የቆየ ህመም የለባቸውም " ሲል ምላሽ ሰጥቷል። የመቐለ ማእላዊ ፍርድ ቤት በእንስት ዘውዱ ሃፍቱ አሰቃቂ ግድያ የመጨረሻ የፍርድ ውሳኔ ውሎ ምን ይመስል ነበር ? የተጠርጣሪ ጠበቆች ትናንት ሀምሌ 3 " ደምበኞቻችን የቆየ ህመም አለባቸው ይህንን ለማረጋገጥ የህክምና ማስረጃ ለአርብ ሀምሌ 4 እናቀርባለን " ብለው ነበር። ፍርድ ቤቱ ይህን ተቀብሎ ለዛሬ የመጨረሻ ውሳኔ ለመስጠት ቀነ ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር። ዛሬ አርብ ሀምሌ 4/2017 ዓ.ም ከመንግስት ሰራተኞች የስራ ሰዓት በፊት ቤተሰብ የሚገኙባቸው የሚድያና የሴቶች መብት ተቆርቋሪዎች በፍርድ ቤቱ በራፍ ደርሰው ተሰባስበዋል። ተከሳሾች ለውሳኔ ማቅለያ ይሆነናል ብለው የጠየቁት የህክምና ማስረጃ የቆየ ህመም እንደሌለባቸው አረጋግጧል። ዳኞችም ይህን ካረጋገጡ በኋላ በተከሳሾች ላይ ውሳኔ ሰጥተዋል። አንደኛና ሁለተኛ ተከሳሾች ያሬድ ገብረስላሰ በላይ እና ኣንገሶም ሃይለማርያም በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወስኗል። በፍርድ ቤቱ ውሳኔ አለመርካታቸው የገለፁት አስተያየት ሰጪዎች የወንጀል ደርጊቱን ከማጠራት እስከ ምርመራና ውሳኔ ድረስ በችግሮች የተተበተበ እንደነበር በመግለፅ ማረሚያ ቤት የፍርድ ውሳኔውን በጥብቅ እንዲተገብረው ጠይቀዋል። " የጭካኔ ግድያው የሞት ፍርድ ያሰጥ ነበር " ያሉ ሌሎች አስተያየት ሰጪዎች ደግሞ " የተበዳይ ቤተሰቦች ወደ ቀጣዩ የፍርድ ቤት ይግባኝ ይጠይቁ " ብለዋል። ከነሀሴ 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሀምሌ 4/2017 ዓ.ም የተጓዘው የእንስት ዘውዱ ሃፍቱ ግድያ በዚሁ ተቋጭቷል ሲል የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መረጃውን ልኳል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ የእንስቷን ግድያ ከመነሻው እስከ ፍርድ ሂደቱ ሲከታተል ቆይቷል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ #TikvahEthiopiaFamilyMekelle @tikvahethiopia
без подписи
без подписи
#Update የእድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተፈርዶባቸዋል ! በእንስት ዘውዱ ሃፍቱ የጭካኔ የግድያ የተከሰሱት ተጠርጣሪዎች ጥፋተኞች ተብለው የፍርድ ውሳኔ ተላለፈባቸው። ተከሳሾቹ ለፍርድ ውሳኔ ማቅለያ ይሆነናል በማለት " የቆየ ህመም አለብን " ቢሉም የመቐለ ዓይደር ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል ሃኪሞች የምርመራ ማስረጃ " የቆየ ህመም የለባቸውም " ሲል ምላሽ ሰጥቷል። የመቐለ ማእላዊ ፍርድ ቤት በእንስት ዘውዱ ሃፍቱ አሰቃቂ ግድያ የመጨረሻ የፍርድ ውሳኔ ውሎ ምን ይመስል ነበር ? የተጠርጣሪ ጠበቆች ትናንት ሀምሌ 3 " ደምበኞቻችን የቆየ ህመም አለባቸው ይህንን ለማረጋገጥ የህክምና ማስረጃ ለአርብ ሀምሌ 4 እናቀርባለን " ብለው ነበር። ፍርድ ቤቱ ይህን ተቀብሎ ለዛሬ የመጨረሻ ውሳኔ ለመስጠት ቀነ ቀጠሮ ሰጥቶ ነበር። ዛሬ አርብ ሀምሌ 4/2017 ዓ.ም ከመንግስት ሰራተኞች የስራ ሰዓት በፊት ቤተሰብ የሚገኙባቸው የሚድያና የሴቶች መብት ተቆርቋሪዎች በፍርድ ቤቱ በራፍ ደርሰው ተሰባስበዋል። ተከሳሾች ለውሳኔ ማቅለያ ይሆነናል ብለው የጠየቁት የህክምና ማስረጃ የቆየ ህመም እንደሌለባቸው አረጋግጧል። ዳኞችም ይህን ካረጋገጡ በኋላ በተከሳሾች ላይ ውሳኔ ሰጥተዋል። አንደኛና ሁለተኛ ተከሳሾች ያሬድ ገብረስላሰ በላይ እና ኣንገሶም ሃይለማርያም በእድሜ ልክ ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወስኗል። በፍርድ ቤቱ ውሳኔ አለመርካታቸው የገለፁት አስተያየት ሰጪዎች የወንጀል ደርጊቱን ከማጠራት እስከ ምርመራና ውሳኔ ድረስ በችግሮች የተተበተበ እንደነበር በመግለፅ ማረሚያ ቤት የፍርድ ውሳኔውን በጥብቅ እንዲተገብረው ጠይቀዋል። " የጭካኔ ግድያው የሞት ፍርድ ያሰጥ ነበር " ያሉ ሌሎች አስተያየት ሰጪዎች ደግሞ " የተበዳይ ቤተሰቦች ወደ ቀጣዩ የፍርድ ቤት ይግባኝ ይጠይቁ " ብለዋል። ከነሀሴ 2015 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሀምሌ 4/2017 ዓ.ም የተጓዘው የእንስት ዘውዱ ሃፍቱ ግድያ በዚሁ ተቋጭቷል ሲል የቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መረጃውን ልኳል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ የእንስቷን ግድያ ከመነሻው እስከ ፍርድ ሂደቱ ሲከታተል ቆይቷል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ #TikvahEthiopiaFamilyMekelle @tikvahethiopia
без подписи
#Update የመቐለ ማእከላዊ ፍርድ ቤት በእንስት ዘውዱ ሃፍቱ የግድያ ወንጀል ጉዳይ ላይ የመጨረሻ ያለውን ቀነ ቀጠሮ ሰጠ። ሰኔ 30 ቀን 2017 ዓ.ም በእስር የሚገኙ ተከሳሽ ተጠርጣሪዎች ለውሳኔ ማቅለያ የሚሆን የህክምና ማስረጃ እናቀርባለን ባሉት መሰረት ለዛሬ ሀምሌ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱ ይታወሳል። ይሁን እንጂ ዛሬ ችሎት ላይ የቀረቡት የተከሳሽ ጠበቆች " የመቐለ ዓይደር ሰፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነገ አርብ ሀምሌ 4 ቀን 2017 ዓ.ም የህክምና ማስረጃ ለመስጠት ቀጠሮ ሰጥቶናል " ብለዋል። ፍርድ ቤቱም ይህን አድምጦና ተቀብሎ የመጨረሻ ቀነ ቀጠሮ ለነገ ሰጥቷል። በእንስት ዘውዱ ሃፍቱ የግድያ ወንጀል ላይ የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጣል በሚል ዛሬ በመቐለ ማእከላይ ፍርድ ቤት የተበዳይና ተከሳሽ ቤተሰቦች ፣ በርካታ ሚድያዎች ፣ በሴት ጥቃት መከላከል ዙሪያ የሚሰሩ ስቪክ ማህበራት አመራሮችና አባላት ተገኝተው ነበር ። ሁለት አመት ያስቆጠረው የእንስት ዘውዱ ሃፍቱ አሰቃቂ የግድያ ወንጀል ነገ ሀምሌ 4 ቀን 2017 ዓ.ም የመጨረሻ መቋጫ የፍርድ ውሳኔ ያገኝ ይሆን ? ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ የችሎቱን ውሳኔ ተከታትሎ ያቀርባል። ቲክቫህ ኢትጵዮጵያ መቐለ #TikvahEthiopiaFamilyMekelle @tikvahethiopia
የገዛ የ12 ዓመት እህቱን የደፈረው ተከሳሽ በ15 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ! በጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ የ12 ዓመት ታናሽ እህቱን የደፈረው ተከሳሽ በዛሬው ዕለት በችሎት ቀርቦ ጥፋተኛ ተብሏል። ተከሳሹ ድርጊቱን ግንቦት 23 ቀን 2017 ዓ.ም እህቱን በማታለል ወደ ጫካ ከወሰደ በኋላ መፈጸሙን የክስ መዝገቡ ያስረዳል። ተከሳሹ በዐቃቤ ህግ ድርጊቱን ስለመፈጸሙ የቀረበበትን ክስ ሙሉ በሙሉ መፈጸሙን በሰጠው የእምነት ክህደት ቃል በዝርዝር አምኗል። ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የቁጫ ወረዳ ፍ/ቤት በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት ተከሳሽ በ 15 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል። መረጃው የቁጫ ወረዳ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ነው። @TikvahethMagazine
✨ Opportunities for Young Changemakers ✨ Here are two powerful programs that could be a great fit for young leaders and activists in your network. Feel free to share! 🌍 Sister-to-Sister Program 2025 – Nobel Women’s Initiative For young feminist leaders from East Africa and Afghanistan. This virtual program builds sisterhood, solidarity, and essential skills to strengthen your activism. Deadline: July 18 🔗 Learn more & apply: https://www.nobelwomensinitiative.org/sister-to-sister-applications-2025 🌱 Social Shifters Global Innovation Challenge Calling all 100% youth-led social startups with a clear impact mission. Receive grant funding ($3,000–$15,000 USD), free founder support, and connect to a global network. Deadline: August 29 🔗 More info & apply: https://www.socialshifters.co/global-innovation-challenge/ #Opportunities #YoungLeaders #FeministLeadership #SocialInnovation #EastAfrica #YouthLed
This week’s edition of Sifter is a little different. For over two and a half years, Maya Misikir has curated Sifter — a weekly newsletter highlighting the top 5 stories on human rights and key news from Ethiopia. This week, she shares a personal note and a heartfelt call for support to the Sifter community. If Sifter has informed, inspired, or helped you stay connected to Ethiopia, this is a meaningful moment to show your support. 📰 Read this week’s edition and subscribe to Sifter here: 👉 https://sifter.substack.com/p/a-call-to-the-sifter-community #SifterNewsletter #EthiopiaNews #SupportIndependentMedia #HumanRights #MayaMisikir
🎙️ Episode 10 is here! This week on The Meqenet Show, we’re joined by two amazing guests Hanna Lemma and Tequam Amare for a real and heartfelt convo on feminism, sisterhood, and their journey into gender advocacy. We talk about how they started doing the work, what keeps them going, and the power of community and showing up for one another. It’s honest, fun, and full of gems from their experiences in the gender space. You’ll definitely want to tune in it’s one of those episodes that stays with you. 💥 🎥 Watch it here: https://youtu.be/2XwhvJy8jVE?si=DOwyw_4PvX0Tzfq_ #TheMeqenetShow #Episode10 #Feminism #Sisterhood #GenderWork #HannaLemma #TequamAmare
#JusticeForKeneni #RevokeTheAward