tgindex
Последний пост
14 авг.
Последнее чтение
15 авг.
Постов за неделю
10
Всего постов
29
Тип
открытый
Язык
und
Категория
Новости и СМИ
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
5 713
+17 за 2 дн.
Сутки
+2
+0,04%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
3 624
28 постов
Вовлечённость
63,4%
к подписчикам
Постов в день
1,4
всего 29
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
1 350
1/48двое суток
1 547
1/72трое суток
1 668

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • ምርት አና አገልግሎት ለማስተዋወቅ Direct message አስቀምጡልን አሁን የምናስተናግደው በዛ መንገድ ብቻ ይሆናል፡፡ ለተማሪዎች ቅናሽ ለሚያደርጉ ድርጅቶች በታላቅ ቅናሽ ፡፡ @uogzena

  • 14 авг.1 235161

    በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከአፈር የተሠራ ነዳጅ ከ30 እስከ 40 ሊትር ማምረት ተቻለ! 📌 ከአፈር ነዳጅ ለማዘጋጀት የተወጠነው ፈጠራ የት ደረሰ? ከአስር ዓመታት በፊት በነዳጅ እና በሊቲየም ፈጠራ ሥራቸው የብዙዎችን ትኩረት ስበው የነበሩት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የኬሚስትሪ መምህር እና ተመራማሪው አቡሃይ ውብሸት አሁን ፈጠራው ስላለበት ወቅታዊ ሁኔታ ከአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ጋር ቆይታ አድርገዋል። እርሳቸው እና ሌሎች ጓደኞቻቸው የጀመሩት ከአፈር ነዳጅ የመፍጠር የምርምር ፕሮጀክት ትንንሽ የላቦራቶሪ ሙከራዎችን (በሚሊ ሊትር ደረጃ የነበሩትን) አልፎ በሊትር ደረጃ (ከ30 እስከ 40 ሊትር) ማምረት የሚያስችል ደረጃ ላይ መድረሱን ነግረውናል። ለፈጠራው የባለቤትነት (የፓተንት) መብት ማግኘቱንም ገልጸዋል። የኢትዮጵያ የጥራት ኤጀንሲ ምርቱ ለተሽከርካሪዎች መዋል እንደሚችል የጥራት ማረጋገጫ እንደሰጣቸውም አንስተዋል። በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አማካኝነት ነዳጁ ተመርቶ የተወሰኑ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ ተችሎ እንደነበረም አስታውሰዋል። በዚያው በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እያገለገሉ ከሚገኙት ፕሮፌሰር ብርሃኑ አንዷለም ጋር በመኾን ለቀረበው ለዚህ የምርምር ውጤት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እውቅና እና ሽልማት እንደተበረከተላቸውም ተናግረዋል። ለዚሁ ምርት ግብዓት የሚኾነውን ዶቤ የተባለ የአፈር አይነት መኾኑን ጠቅሰዋል። ባለፉት ሁለት እና ሦስት ዓመታት ግን በተለያዩ አካባቢዎች ተንቀሳቅሶ ለጥሬ ዕቃት የሚያገለግለውን የዶቤ አፈር ናሙናዎችን በማጥናት ሥራው ሙሉ በሙሉ ወደ ፋብሪካ እና ሰፊ ምርት እንዳይሸጋገር የጸጥታ ሁኔታው አስቸጋሪ እንደኾነባቸው ነው የተናገሩት። @uogzena ።

  • 14 авг.1 2407

    በሳመር ወቅት ሪጉላር ተማሪዎች ይንቨርስቲ ውስጥ ገብተው ማንበብ እንዳይችሉ በር ላይ ዘቨኞች አይዲ ካልሰጣችሁን አናስገባም በማለትና ተማሪወችም አይዲ ሰተው ሲገቡ ቤተ መፃሀፍት ደግሞ አይዲ ሳትይዙ አናስገባም ይላሉ እሂን ችግር ብትፈቱልንና እየገባን ብናነብ የተማሪዎች ጥያቄ መፍትሔ ይሰጥበት መደበኛ ተማሪዎች id የማሳየት ግዴታ ብቻ ነው ያለባቸው። በቅርቡ ይስተካከላል @uogzena

  • Uog zena pinned a photo

  • 13 авг.1 5211312

    ይነበብ ይነበብ!!! ሰላም ለሁላችሁ ይሁን ውድ እህቶቻችን እንዴት ከረማችሁ pathfinder የተባለ ግብረ ስናይ ድርጅት በዩኒቨርስቲያችን 30(ሰላሳ) ሴት ተማሪዎችን ማገዝ ይፈልጋል።በመሆኑ ሙሉ መረጃውን በፎቶው ላይ ተመልከቱ።@uogzena

  • 13 авг.1 522из kelematadshub

    .                       የቻናል ጥቆማ የህይወት እይታዎን ማሻሻል ከፈለጉ ይህ ቦታ ለእርስዎ ነዉ፤ ይቀላቀሉ ! @Seidendre ስኬት ከፈለግክ ድምፅህን አጥፍተህ ስራ፤ በጥንቃቄ ተጓዝ። ቀጣይ እርምጃህን እንዲያዉቁ በፍፁም አትፍቀድላቸዉ፤ ትጠለፋለህ። አላማህን ልክ እንደ ተኩላ ሆነህ እደን ወዳጀ ! Rise Daily — Where great minds are built through daily discipline ! 📌 Join: @SeidEndre 🚀Share: @SeidEndre

  • 12 авг.1 742185

    "ከብረታ ብረት እስከ ፀጉር ሥራ፦ ትምህርት" ሚኒስቴር ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ የሚተገበሩ 11 አዳዲስ የሙያ ዓይነቶችን ይፋ አደረገ ******** የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ከ2019 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በሁለተኛው ዙር ተግባራዊ የሚደረጉ 11 የሥራና ተግባር ትምህርት የሙያ ዓይነቶችን ለመተግበር ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና ለክልል ትምህርት ቢሮዎች መመሪያ አስተላልፏል። በአዲሱ የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲ መሠረት የሙያና ቴክኖሎጂ ትምህርት ከቅድመ አንደኛ ደረጃ ጀምሮ ከዕድሜ ጋር በተመጣጠነ መልኩ እንዲሰጥ አቅጣጫ የተቀመጠ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በ7ኛ እና 8ኛ ክፍል ራሱን ችሎ፣ እንዲሁም በ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ከቀለም ትምህርት ጎን ለጎን በ12 የሙያ ዓይነቶች እየተሰጠ ይገኛል። አሁን ይፋ የተደረጉትና ከ2019 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በ11ኛ ክፍል ተጨማሪ ሆነው የሚተገበሩት 11ዱ የሙያ ዓይነቶች፦ ብረታ ብረት ሥራ ቴክኖሎጂ፣ አውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ፣ አልባሳት ቴክኖሎጂ፣ ህንፃ ኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋት፣ ቧንቧ ስራ፣ ሶፍትዌር ማበልጸግ፣ ሰብል አመራረት፣ ጤና ክብካቤ አገልግሎት፣ ሆቴል አገልግሎት፣ ፀጉር ሥራና ውበት አገልግሎት እንዲሁም ምግብ ዝግጅት ናቸው። ትምህርት ሚኒስቴር ለእነዚህ ትምህርቶች የመርሐ ትምህርት፣ የተማሪ ሞጁል እና የመምህር መመሪያ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገልጿል።ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ትምህርቱን በ2019 ዓ.ም ለማስጀመር ዝርዝር ዕቅድና በጀት ማዘጋጀት፣ መምህራንን መቅጠር፣ ግብዓቶችን ማሟላት፣ ለአመራሮችና ለመምህራን ሥልጠና መስጠት እንዲሁም የሕዝብ ንቅናቄ ሥራዎችን በማከናወን ከወዲሁ ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ሚኒስቴሩ አሳስቧል። @uogzena

  • 11 авг.2 3265320

    ተማሪዎች ወደ ሰላም አምባሳደሩ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለመመለስ ከ 4 ሳምንታት ያልዘለለ ጊዜ ብቻ ቀርቶታል ፡፡ አዳዲስ መረጃወችን በታማኝነት እናደርሳለን፡፡ @uogzena

  • 11 авг.2 1653из yimaru

    ለ IELTS ወይም Duolingo ውጤት መጨነቅ ድሮ ቀረ 🎯 Achieve the IELTS or Duolingo Score You’re Aiming For with Yimaru Academy! Prepare with Yimaru Academy! Your target score doesn’t happen by chance. Practice. Get feedback. Take mock exams. Improve. Repeat. With Yimaru Academy, you get: 📚 Free Video Lessons — learn at your own pace 📱 Free App Practice — practice wherever you are 📝 Free Mock Exams — know where you stand before the real test 👨‍🏫 Expert Guidance & Materials — prepare with the right strategy 🚀 Stop guessing your score. Start preparing for it. 📞 Register Now: 0946 396 655 💬 Telegram: @yimarusup 📲 Download the Yimaru App: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.yimaru.lms.app 📢 Join Yimaru on Telegram: https://t.me/yimaru

  • 10 авг.2 3254

    🤑 በInside Ad በቴሌግራም ቻናልዎ ያስገኙ! ቀላል የገንዘብ ማግኘትና ፈጣን እድገት። በጣም ይመክራል! 👍 https://t.me/InsideAds_bot/open?startapp=r_5152551218

  • 7 авг.3 5651432

    በጎንደር ዩኒቨርስቲ በሚቀጥለው አመት መሻሻል ያሉባቸው አንገብጋቢ ነገሮች 1 ተማሪዎች የሚገለገሉባቸው ላዉንጆች ቁጥር መበራከት ይኖርበታል በሁሉም ካምፓሶች የምግብ ዋጋም በትክክል መተመን ይኖርበታል። ከዚህ በፊት በነበረው መልኩ መቀጠል የለበትም። 2 የዉሃ ጉዳይ አንገብጋቢ ስለሆነ ከወዲሁ ይታሰብበት። 3 የካፌ ምግብ ጥራት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየወረደ መጥቷል ለተማሪው ለመመገብ አስቸጋሪ ሆኗል ይታሰብበት። ከተማሪዎች በተደጋጋሚ የሚደርሱን ቅሬታዎች። ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። @uogzena

  • 5 авг.3 6648154

    ወደ ጊቢ ለመመለስ ከ 5 ሳምንት ያልዘለለ ጊዜ ይቀረዋል ፡፡ አዳዲስ መረጃዎችን በፍጥነት ፡፡ @uogzena የተማሪው ድምፅ

  • 29 июл.5 2764923

    New president of uog Dr yechale kebede. Good luck our new president

  • 29 июл.5 03110

    видео или голосовое, без подписи

  • 29 июл.4 540811

    የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ሆነው የተመደቡት አስራት አፀደወይን (ዶ/ር) በዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት እና መማክርት አባላት አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የትውውቅ መርሐግብር የተካሔደ ሲሆን፣ ከቀድሞው ፕሬዝዳንት ደረጀ እንግዳ (ዶ/ር) ጋር የሥራ ርክክብ ፈፅመዋል። ተሰናባቹ ፕሬዝዳንት ባለፉት ሰባት ዓመታት በዩኒቨርሲቲው የተከናወኑ ዋና ዋና ስኬቶችን እና በቀጣይ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። አዲሱ ፕሬዝዳንት ተቋሙ የጀመራቸውን አዎንታዊ ሥራዎች እና አዳዲስ ዕቅዶችን በማቀናጀት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ እንደሚሠሩ ተናግረዋል። መልካም የሰራ ዘመን 🙏 @uogzena

  • 1 июл.5 38879

    ከዚህ ቀደም በሚቀጥለው ዓመት መሻሻል አለበት የምትሉትን ነገር አጋሩን ብለን መጠየቃችን የሚታወስ ሲሆን ተማሪዎች መሻሻል አለበት ያሉትን ነገር አሳውቀውናል 1 ውኃ 2 የጊቢ ውስጥ ደህንነት በጣም ብዙ ተማሪዎች እየተሰረቁ ነው : 3 የገቢ ምግብ ለምን ከሌሎች ዩኒቨርስቲ ልምድ አይወስድም በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እጥረት እና መጉላትት በዝቷል:: 4 ዘንድሮ የነበረው የምርቃት ስነ- ስርዓት የተማሪውን ልፋት እና የቤተሰብ ጉጉት ገደል የከተተ ሆኗል :: ከዚህ በኃላ ለሚኖሩ የምርቃት ስነ -ስርዓቶች የመመረቂያ ቦታ አስፈላጊ ነው :: በዝናብ ሁኔታ የሚበላሽ ፕሮግራም ሊኖር አይገባም :: 5 የ launch ቁጥር ሊጨመር ይገባል :: ግቢ ዉስጥ ያለው የ launch ቁጥር በጣም አነስተኛ በመሆኑ ተማሪዎች የተሻለ ቦታ ለመጠቀም ዕድል እያገኙ አይደለም :: 6 ዶርም እድሳት ዶርሞች በጣም ተበላሽተዋል ቀለም ሊቀየር ይገባል በሮችም መታደስ አለባቸው :: የተሰበሩ መስታዎቶች ይገጠሙ :: @uogzena

  • 30 июн.4 733272

    ተማሪዎች በቀጣይ ዓመት ሊሻሻሉ ይገባሉ የምትሏቸውን ሃሳቦች በመልእክት ማስቀመጫ አስቀምጡልን እኛም ለሚመለከተው አካል እናደርሳለን ::

  • 29 июн.5 48981

    በዛሬው እለት የ 12 ተኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ ጎንደር ዩንቨርስቲ መግባት ይጀምራሉ ::

  • 25 июн.7 0521075

    የማስመረቂያ ቦታ ሁኔታ ሊታሰብበት ይገባል በዛሬው እለት የተመረቁ ተመራቂ ተማሪዎች በዝናብ ምክንያት የምርቃት ቀናችን ተብላሽቶብናል :: ትልቅ ዩንቨርስቲ እንደመሆኑ ትልቅ የምርቃት ቦታ ያስፈልገዋል :: እስከመቼ በፀሐይ እና በዝናብ እንፈተናለን? ግቢው በትኩረት ሊመለከተው የሚገባ ጉዳይ ነው :: ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች መልዕክት :: @uogzena

  • 25 июн.6 7773

    видео или голосовое, без подписи

Uog zena — tgindex