tgindex
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የቴ/ኢ/ተማሪዎች ህብረት

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የቴ/ኢ/ተማሪዎች ህብረት

Статистика
@fasilstudentunionанглийский

This channel can be called "UOG Institute of Technology Student Union Official telegram channel". For messages and comments leave at http://t.me/UoG_IOT_student_union_bot

Последний пост
16 авг.
Последнее чтение
14 авг.
Постов за неделю
3
Всего постов
30
Тип
открытый
Язык
английский
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
3 110
+17 за 4 дн.
Сутки
−3
−0,10%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
2 419
30 постов
Вовлечённость
77,8%
к подписчикам
Постов в день
0,4
всего 30
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
486
1/48двое суток
556
1/72трое суток
600

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • አገር አቀፍ የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ነሐሴ 20 እና 21/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡     ተመዝጋቢዎች Username፣ Password እና Entrance Ticket ለማግኘት የኢሜይል አድራሻችሁን መጎብኘት አትዘንጉ።

  • ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ የ2018ዓም የተማሪዎች ውጤት(grade report )

  • 13 авг.5496из UoGStudentUnionOffice

    ይነበብ ይነበብ!!! ሰላም ለሁላችሁ ይሁን ውድ እህቶቻችን እንዴት ከረማችሁ pathfinder የተባለ ግብረ ስናይ ድርጅት በዩኒቨርስቲያችን 30(ሰላሳ) ሴት ተማሪዎችን ማገዝ ይፈልጋል።በመሆኑ ሙሉ መረጃውን ከተያያዘው ፋይል(file) ላይ ተመልከቱ☝️☝️☝️☝️☝️

  • 22 июл.2 3991018

    без подписи

  • 10 июл.2 8655

    без подписи

  • 10 июл.2 8595

    без подписи

  • 10 июл.2 270845

    የሀዘን መግለጫ ሕይወት በተስፋ፣ በሕልምና በውጥን የተሞላች ብትመስልም፣ አንዳንዴ ሰው በሕይወቱ ፈጽሞ ሊረሳቸው የማይችላቸውን ጥልቅ ሀዘኖች ታመጣለች። ዛሬም እጅግ የማይታመንና ቃላት ሊገልጸው የማይችል መራራ ዜና ሰምተናል። ውድ ወንድማችን ፍስሀ አስማማው፣ በኤሌክትሪካል ምህንድስና ትምህርት ክፍል በ2018 ዓ.ም ተመርቆ፣ ብሩህ የወደፊት ሕይወትን ለመገንባት በተስፋ የተሞላ ጉዞ ላይ ሳለ፣ በ02/11/2018 ዓ.ም በድንገት ከዚህ ዓለም መለየቱ ቅስማችንን ሰብሯል። አንድ እናትና አባት የልጃቸውን ስኬት ለማየት በጉጉት ይኖራሉ። ጓደኞች ደግሞ አብረው የጀመሩትን ጉዞ አብረው ለመጨረስ ያልማሉ። ነገር ግን የሞት ዜና እነዚህን ሁሉ ሕልሞች በአንድ ቅጽበት አቋርጦ ይሄዳል። ዛሬ የምናለቅሰው ለአንድ ወጣት ብቻ አይደለም፤ ለተቋረጠ ሕልም፣ ላልተኖረ የወደፊት ተስፋ፣ ለቤተሰብ ያልተሟላ ደስታና ለሀገር ሊያበረክተው የነበረው አስተዋጽኦ ጭምርም ነው። አንድ ወጣት ሲሄድ አንድ ሕይወት ብቻ አይጠፋም፤ ከእርሱ ጋር ብዙ ሕልሞች፣ ብዙ ተስፋዎች እና ብዙ የወደፊት ታሪኮችም አብረው ይጠፋሉ። የፍስሀ ፈገግታ፣ ትህትናው፣ ከሰዎች ጋር የነበረው መልካም ግንኙነትና ወደፊት የነበረው ትልቅ ተስፋ ከሚያውቁት ሰዎች ልብ ፈጽሞ አይጠፋም። የሰው ሕይወት አጭር ቢሆንም፣ መልካም ስሙ ግን ለዘላለም ይኖራል። በዚህ ከባድ የሀዘን ወቅት ለውድ ወንድማችን ፍስሀ አስማማው ቤተሰቦች፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለምህንድስና ተማሪዎች ለሚያውቁት ሁሉ ከልብ መጽናናትን እንመኛለን። "ሞት ሰውን ከእኛ ሊለየው ይችላል፤ ነገር ግን በፍቅር የተሞላ ትዝታውን ከልባችን አይጠፋም።" እግዚአብሔር ነፍሱን በገነት ያኑር!! "መልካሞች ቀድመው ይጠራሉ እንዲል መጽሐፍ" ነፍስህ በሰላም ትረፍ፣ ውድ ወንድማችን ፍስሀ አስማማው።" 🕊️😭😭

  • 2 июл.2 96441

    Dr.ሰላም ዋልክ? ይህ የወጭ መጋራት ፎርም ላይ ተጠቃሚው የገባበት ቀን የሚለው 18/01/2014 ዓ.ም.ነገር ግን የገባንበት ቀን ግንቦት1/9/2014 ነው:: የሚል ጥያቄ ጠይቀን ነበር! መልስ:እሱ ችግር የለውም መግቢያ መስከረም ስለሚታሰብ ነው። ሲስተሙ በዚህ ስላለ። ነገር ግን ወጪ መጋራት የተሰላው ከግንቦት 1 ጀምሮ ነው።

  • 24 июн.3 025131

    በቅድሚያ ውድ ተመራቂዎች በዚህ ታላቅ የስኬት ቀን እንኳን ደስ አላችሁ! ለዚህ ደረጃ ለመድረስ ያደረጋችሁት ጥረትና ትጋት የሚያስመሰግን ነው። ከዚህ በመቀጠል፣ ነገ ጠዋት በሰዓታችን ተዘጋጅተን ወደ መመረቂያ ቦታችን እንድንሄድ በአክብሮት አሳስባለሁ። ለፕሮግራሙ ስኬታማነት በሰዓት መገኘት በጣም አስፈላጊ ስለሆነ፣ እባካችሁ ከመዘግየት እንቆጠብ። መልካም የምረቃ ቀን ይሁንላችሁ፤ የወደፊት ሕይወታችሁም በስኬት፣ በጤና እና በበረከት እንዲሞላ መልካም ምኞታችን ነው። 🔑 @fasilstudentunion  🔑 ‎  #ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ‎👉 @dawit121221  ‎👉 @Asre_21

  • 23 июн.2 92731

    እንዴት አደራችሁ? በባለፈው ስልጠና መጨረሻ ላይ ዛሬ እንደምንገናኝ መስማማታችንን በማስታወስ፣ ዛሬ ከጠዋቱ 2፡30 ላይ በፕሬዚዳንት ህንፃ 6ኛ ፎቅ እንድትገኙ በአክብሮት እንጋብዛችኋለን።

  • 22 июн.2 62541

    Dr.ሰላም ነህ? የተመራቂ ተማሪዎች የመጨረሻ ገግቢ መውጫ ቀን ልታሳውቀኝ ትችላለህ ተማሪዎቹ ትኬት ሊቆርጡ ፈልገው በጣም ስለተቸገሩ ነው? የሚል ጥያቄ ጠይቀን የተሰጠን መልስ=ሰኔ 21 ነው!!!

  • 20 июн.2 6884

    ለሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች ዛሬ የተጀመረው የስራ-ፈጠራ እና የህይወት ክህሎት ሰልጠና  ከሰዓትም ይቀጥላል ስለሆነም ሁሉም ተመራቂ ተማሪዎች ጠዋት ያልተግኛቸሁትንም ጨምሮ ከሰአት 8:00 ሰዓት ላይ በተመደባቸሁብት የመሰልጠኛ ክፍሎች አንድትገኙ:: 🔑 @fasilstudentunion  🔑 ‎  #ለወዳጅዎ_ያጋሩ! ‎ሀሳብዎን በነጻነት ይግለጹ ‎👉 @dawit121221  ‎👉 @Asre_21

  • 18 июн.2 2965

    በቅድሚያ ለሁላችሁም መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ከልብ እየተመኘን፣ አሁን በደረሰን መረጃ መሠረት ከግቢ መውጫ ጊዜ ሰኔ 21 መሆኑን እናሳውቃለን። በመሆኑም ትኬታችሁን ከወዲሁ በአግባቡ እንድታመቻቹ በአክብሮት እንጠይቃለን።

  • 18 июн.2 73553

    ስልጠናው ከቅዳሜ ጀምሮ እስከ ሰኞ ድረስ የሚካሄድ ሲሆን፣ በስልጠናው ላይ ሁሉም እጩ ተመራማሪዎች መገኘት እንዳለባችሁ እናሳስባለን። ስልጠናውን በተሳካ ሁኔታ ለሚያጠናቅቁ ሰልጣኞች በሙሉ ሰርተፍኬት እንደሚሰጥ በአክብሮት እንገልጻለን። 📍 ቦታ: አጼ ፋሲል ግቢ መማሪያ ክፍሎች

  • 11 июн.2 8505

    ለሬሜዲያል ተማሪዎች ሰኔ 02/2018 ዓ.ም ጠዋት 2:00 ላይ በነበረው የሒሳብ (Mathematics) ፈተና በሲስተም መቋረጥ ምክንያት ፈተና የተቋረጠባችሁ ተማሪዎች ፈተናው ቅዳሜ ሰኔ 5/2018 ዓ. ም የሚሰጥ ስለሆነ በነበራችሁበት መፈተኛ ክፍል ጠዋት 1:30 ላይ በመፈተኛ ክፍሎች እንድትገኙ እያሳሰብን። በሰዓቱ ባለመገኘት ለሚፈጠረው የሰዓት መሸራረፍ ኃላፊነቱ የተማሪው መሆኑን እናሳውቃለን።

  • 11 июн.3 41466

    በሲስተም ችግር ምክንያት የ mathematics ፈተና ችግር ለገጠማችሁ የሪሚዲያል ተማሪዎች በሙሉ ቀደም ሲል mathematics ፈተና ድጋሜ እንደሚሰጥ በማስታወቂያ መገለጹ ይታወቃል። ሆኖም የትምህርት ሚኒስቴር የፈተናውን ትክክለኛ ቀን ባለማሳወቁ ምክንያት ፈተናው እስካሁን ድረስ ሳይወሰን ቆይቷል። አሁን ግን ከትምህርት ሚኒስቴር በደረሰን መረጃ መሠረት ፈተናው ቅዳሜ ጠዋት 1፡30 ጀምሮ እንደሚሰጥ ተወስኗል። ስለሆነም ድጋሜ የምትፈተኑ ተፈታኞች በተጠቀሰው ሰዓት በመገኘት ፈተናቸውን እንዲፈተኑ በአክብሮት እናሳስባለን።

  • 11 июн.2 7116

    ለመውጫ ፈተና ተፈታኞች በሙሉ የመውጫ ፈተና መግቢያ ትኬትን (Entrance Ticket) ለማግኘት የሚከተሉትን ቅደም ተከተሎች በመከተል የመግቢያ ትኬታችሁን አውርዳችሁ ፕሪንት በማድረግ በፈተናው ቀን ይዛችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን። ➫ https://verify.ethernet.edu.et ላይ ይግቡ ➫ 'Get your entrance ticket here' የሚለውን ይጫኑ ➫ የመለያ ስምዎን (Username) እና የይለፍ ኮድዎን (Password) ያስገቡ ➫ 'Download Entrance Ticket' የሚለውን ይጫኑ

  • 11 июн.2 2388

    ፆመኛ ላልሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ ሰላም እንደምን አደራችሁ? ዛሬ ይቀርብ የነበረዉ ዜርፎር (የስጋ) ሜኖ በስጋ አቅራቢዉ ችግር ምክንያት ሰኞ የሚቀርብ መሆኑን እንገልፃለን።ያለዉ የተማሪ ቁጥር ትንሽ ከመሆኑ የተነሳ ከዚህ በኋላ እሁድና ሰኞ የሚቀርብ መሆኑንም ለመግለፅ እንወዳለን።መልካም ጊዜ !!

  • 10 июн.2 6055

    ነገ የexit exam orintation ስላለ በሰዓቱ እንድትገኙ።

  • 10 июн.2 98434

    02/10/2018 ለተፈጥሮ ሳይንስ ሬሜዲያል ተማሪዎች በሙሉ ነገ ሰኔ 03/2018 የኬሚስትሪ ፈተና ጠዋት 5:00 ሰዓት ላይ የሚሰጠው ፈተና ወደ 2:00 ከሰዓት 9:00 ሰዓት የሚሰጠው ወደ 5:00 ሰዓት የተቀየረ መሆኑን እያሳወቅን ተፈታኞች 1:30 ላይና 4:30 በመፈተኛ ክፍሎች እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።