tgindex
Zehohitebirhan_official ዘኆኅተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ገጽ

Zehohitebirhan_official ዘኆኅተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ገጽ

Статистика

የቦሌ ኆኅተ ብርሃን ቅድስት ማርያም ሰንበት ት/ቤት ይፋዊ የቴሌግራም ገጽ ነው :: በዚህም ገጽ ላይ መንፈሳዊ ጹሁፎች ፣ የቤተ ክርስቲያን ወቅታዊ መረጃዎች ፣ መልእክቶች እና ሌሎችም ይቀርቡበታል።

Последний пост
13 авг.
Последнее чтение
14 авг.
Постов за неделю
2
Всего постов
21
Тип
открытый
Язык
ti
Категория
Книги (по похожим)
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
2 358
+10 за 5 дн.
Сутки
+5
+0,21%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
1 338
21 постов
Вовлечённость
56,7%
к подписчикам
Постов в день
0,3
всего 21
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
573
1/48двое суток
656
1/72трое суток
708

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • без подписи

  • 12 авг.431удалён 13 авг.

    без подписи

  • ኆኅተ ገበያ በኆኅተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ የሚገኝ የገቢ ክፍል ቻናል ሲሆን ወደዚህ ቻናል ሲመጡ ሥርዐተ ቤተክርሲቲያንን የጠበቁ መገልገያዎችን እንደ ምርጫዎ አቅርበንሎታል ይቀላቀሉ:: https://t.me/hohtegebeya

  • без подписи

  • Zehohitebirhan_official ዘኆኅተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ገጽ pinned Deleted message

  • 8 авг.1 24513

    የአገልግሎት ጥሪ!!!

  • 7 авг.1 2344

    без подписи

  • 7 авг.1 202

    “መልእክተ ቅዱስ ፓትርያርክ" በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሓዱ አምላክ፣ አሜን ! በሀገር ውስጥና በመላው ዓለም የምትገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ተከታዮች በሙሉ! የሰውን ወገን ለማዳን የልጁ ማደሪያ ትሆን ዘንድ ድንግል ማርያምን የመረጠ መፍቀሬ ሰብእ እግዚአብሔር ኣምላካችን እንኳን ለሁለት ሺሕ ዓሥራ ስምንት ዓመተ ምሕረት ጾመ ማርያም ኣደረሰን ኣደረሳችሁ! “ወእመሰ ታፈቅሩኒ ዕቀቡ ትእዛዝየ፡- ከወደዳችሁኝስ ትእዛዜን ጠብቁ" (ዮሐ.14፥15)፤ ፍቅር የሕያዋን ኣካላት ረቂቅ መገናኛ ነው፣ ሕያዋን ኣካላት በውጫዊው ግዙፍ ኣካላቸው በተወሰኑ ጊዜያትና ቦታ ይገናኛሉ ፤ ስለ ጋራ ጉዳያቸውም በጋራ ይመክራሉ፤ ይበልጥም ይቀራረባሉ፡፡ ይሁንና የሕያዋን ኣካላት ግንኙነት በኣካል በጊዜና በቦታ ብቻ የተወሰነ ኣይደለም፣ በፍቅረ መንፈስ ተገናኝተውም ይግባባሉ፣ ከኣካላዊ ግንኙነት በላይ የበለጠም ይኸው ፍቅረ መንፈስ ነው፤ ከዚህ ኣንጻር እግዚአብሔርንም ማግኘት የምንችለው በዚሁ ፍቅረ መንፈስ ሆነን በእምነት ዓይን ነው! ይህም በመሆኑ ሓዋርያው ቅዱስ ዮሓንስ በመልእክቱ “በፍቅር የሚኖር በእግዚአብሔርይኖራል፣ እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል" በማለት ያስተምረናል፣ (1ዮሐ. 4፥16) ይህም ማለት ከሱ ጋር በፍቅር ስንገናኝ፤ እሱም በኛ፣ እኛም በእሱ የመኖሩ ኩነት ይፈጠራል ማለት ነው፡፡ የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት! ጌታችን “አፍቅሮ ለእግዚአብሔር ኣምላክከ፤- አምላክህን እግዚአብሔርን ውደደው" በማለት በፍጹም ልባችን እንድንወደው፣ እንደዚሁም ራሳችንን በምንወድበት መጠን እርስ በእርሳችን እንድንዋደድ ማዘዙን እናውቃለን፤ የመውደዳችን መለኪያ ሚዛንና መገለጫ ምልክትም ትእዛዙን ማክበርና መጠበቅ እንደሆነ “ብትወዱኝስ ትእዛዜን ጠብቁ” በማለት ኣስተምሮናል ከዚህ ኣኳያ ጌታን መውደድ ማለት ትእዛዙን በመጠበቅ የሚገለጽ ግዙፍ ነገር እንጂ ምናባዊና የማይታይ ድብብቆሽ ነገር ኣይደለም ማለት ነው፣ ጌታችንን የመውደድ ነገር ትእዛዙን በመጠበቅ የሚገለጽ ከሆነ ትእዛዙ ምንድን ነው? የሚለውን ማየት ኣስፈላጊ ይሆናል፤ ትእዛዙን በጥቅል ስናይ እግዚአብሔርንና ባልንጀራን በመውደድ እንደሚጠቃለል ራሱ ጌታችን ኣስገንዝቦናል፣ በተለይም በባልንጀራችን ላይ የምንከተለው መውደድ ከላይ እንደተገለጸው “እንደራስህ ኣድርገህ ውደድ" ተብለ በግልጽ ተቀምጦኣል፤ የሰው ባልንጀራ እነማን ናቸው? በሕይወት ያሉት ናቸው? ወይስ የሞቱት? ወገን ዘመድ? ወይስ የሰው ወገን በሙሉ የሚለውንም ማወቅ ኣስፈላጊ ነው፡፡ ጌታችን ነገሩን በዚህ ደረጃ ለያይቶ ኣላስቀመጠም፣ ለምን? ቢባል ባልንጀራ ማለት የተወሰነን የማኅበረ ሰብ ወገን የሚያሳይ ሳይሆን መላውን የሰው ወገን የሚገልጽ በመሆኑ፤ እንደዚሁም የሞቱም ሆኑ ያለነው ሁላችን በእሱ ፊት ሕያዋንና እርስ በእርሳችን ባልንጀሮች በመሆናችን ነው፤ በመሆኑም መዋደዳችንም ሆነ መከባበራችን በሕይወተ ሥጋ ሳለን ብቻ ሳይሆን ከዚያም በኋላ እስከ በሌለው ዕድሜ በመሆኑ ጌታችን በጊዜ በቦታና በከፊል ለይቶ ኣላስቀመጠም፡፡ የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን ምእመናንና ምእመናት ! ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምሮ ለ፲፭ ቀናት የምንጾመው የጾመ ማርያም መነሻ ምክንያቱ የእግዚአብሔርትእዛዝና ፍቅር ነው፣ እግዚአብሔር ሰውን በኣጠቃላይ በተለይም ደግሞ እንደፈቃዱ የኖሩ ቅዱሳንን እንድናከብርኣዞናል ክቅዱሳን ፍጥረታት መካክል ደግሞ ቅድስት ድንግል ማርያም የመጀመሪያውን ደረጃ ትይዛለች፤ ይህም በመሆኑ ከፍጥረት ወገን ከሏ ክብር የሚደርስ ባለመኖሩ ከሁሉም ኣብልጠን እናክብራታለን፤ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ደረጃ የድንግል ማርያምን ክብር ስትገልጽ ክእግዚአብሔርና ለባስያነ እግዚአብሔር ክሆኑ ቀደምት ኣበው ተምራ ነው! በአራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን የነበረው ዕውቁ ቅዱስና ዓለም ዓቀፋዊው አባት ቅዱስ ኤፍሬም የድንግል ማርያምን ክብር! ቅድስና እና ልዕልና ሲናገር “ይእቲ ተዓቢ እምኪሩቤል፡ ወትፈደፍድ እምሱራፌል፣ እስመ ኮነት ታቦተ ለአሓዱ ዘእምቅድስት ሥላሴ- እሷ ከኪሩቤል ትበልጣለች! ከሱራፌልም ትልቃለች፣ ከቅድስት ሥላሴ ኣንዱ ለሆነው ታቦት ወይም ማደሪያ ሆናለችና" በማለት አስተምሮናል፡፡ በመሆኑም ለስሟ መታሰቢያ በሆነው በዚህ ጾም ድንግል ማርያምን በዚህ ደረጃ ስናክብርትእዛዙን እንጠብቃለን፤ ትእዛዙን በመጠበቃችን ደግሞ እሱን መውደዳችንን እናረጋግጣለን ! እኛ ድንግል ማርያምን እንድንወዳት "እናታችሁ'' ብሎ እንዳዘዘ፣ እሷም ልትወደን “ልጆችዅ ተብላ ታዛለችና ስለኛ ትጸልያለች፡፡ በጸሎቷም ከመከራ ትታደገናለች፤ በኣጠቃላይ በእግዚአብሔር' በቅዱሳንና በእኛ መካከል ያለው ግንኙነት በዚህ ትእዛዝና ፍቅር በትዕይንተ ዓለም ባለች ቤተ ክርስቲያን ዘንድ የተሳሰረ ነው፡፡ ስለሆነም በዚህ የጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሱባዔ የተራቡትን በመመገብ፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የተጣሎትን በማስታረቅ፤ የታመሙትንና የታስሩትን በመጠየቅ፤ ቅዱስ ቍርባንን በመቀበልና ለኃጢኣታችን የንሥሐ ሥርየትን በመለመን ሱባዔውን ልናሳልፍ ይገባል፡፡ በመጨረሻም በሀገራችንም ሆነ በዓለም ዙሪያ ከባድ ስጋት የሆነው የፍጥረት ኣውዳሚ ጦርነትን በመለኮታዊ ጥበቡና ሥልጣኑ እንዲያስቆምልን በቅን ልቡና፤ በትሑት ሰብእና ሆነን እግዚአብሔርን በዚህ ሱባዔ እንድንጠይቀው ኣደራ ጭምር ኣባታዊ መልክታችንን በእግዚአብሔር ስም እናስተላልፋለን፤ የተባረከና የተቀደስ ጾም ያድርግልን፤ እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቦችዋን ይባርክ! ወስብሐት ለእግዚአብሔር፣ አሜን! አባ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘኣኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ

  • 7 авг.1 044

    без подписи

  • 3 авг.1 9636

    እንኳን ለጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ ከሐምሌ 28 ጀምሮ እስከ  30 የሚቆይ ጥቅል አዘጋጅተንሎታል     መጪውን ጾም ምክንያት በማድረግ ኆኅተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ለእርሶ  እና ለወዳጆ የሚሆን በተመጣጣኝ ዋጋ አቅርበንሎታል  ከስር በምናሰቀምጠዉ ስልክ ይደዉሉ በአሉበት እናደርሳለን ለበለጠ መረጃ :- 0958721519                         :- 0926728138                         :- 0944367753

  • Zehohitebirhan_official ዘኆኅተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት ገጽ pinned a photo

  • 31 июл.1 6971

    ዓይናማ ሊቅ ፣ ዐቃቤ እምነት፣ ደግ ትሑት፣ ድንቅ ባለቅኔ ✍ የእርሳቸው መጻሕፍት ምሥጢርን የተሞሉ ናቸው። ኰኵሐ ሃይማኖት፣ መድሎተ አሚን፣ መጽሐፈ ቅኔ (ዝክረ ሊቃውንት)። ዛሬ ሐምሌ 24 ዕረፍታቸው ነው!! ሐምሌ 26 11:00 ሰዓት ደግሞ በሰንበት ት/ቤታችን እንዘክራቸዋለን። 👉 እንዲሁም የንባብ ባህልን እንዴት እናዳብር በሚል ሀሳብ የተዘጋጀ ጉባዔ ስለሆነ ሁላችንም እንገኝ!!!   በረከታቸው ይደርብን🙏

  • 30 июл.1 6033

    без подписи

  • 29 июл.1 7175

    без подписи

  • 24 июл.2 0133

    без подписи

  • 24 июл.1 91517

    ✨ የተዋንያን ጥሪ ✨ የቦሌ ኆኅተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት ለምናዘጋጀው ቲያትር ችሎታ፣ ፍላጎት እና ተሰጥኦ ያላችሁን በሙሉ በደስታ ይጋብዛል። በመድረክ ላይ ለማገልገል ፍላጎት ካላችሁ፣ ይህ መልካም እድል ነው! 📝 ለመመዝገብ ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ። 🔗 https://forms.gle/tvWqUXHYLuepwrnK9 ✨ እንጠብቃችኋለን! ✨

  • 22 июл.1 6751

    без подписи

  • 22 июл.2 1151

    без подписи

  • 22 июл.1 9951

    без подписи

  • 22 июл.1 5561

    без подписи