Amhara Health Bureau
Статистикаይህ ትክክለኛና ወቅታዊ የጤና መረጃ የሚያገኙበት የአማራ ክልል ጤና ቢሮ የቴሌግራም ቻናል ነው፡
- Последний пост
- 21 июл.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 162
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- Категория
- Криптовалюты (по похожим)
- В каталоге с
- 15 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 2 651
- 1/48двое суток
- 3 038
- 1/72трое суток
- 3 276
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
የአንድ ቀን ታላቅ አገር አቀፍ የደም ልገሳ ንቅናቄ! 🩸 «በጎነት መገለጫችን፣ ደማችን ለወገናችን!» በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የሴቶች፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስተባባሪነት በ«በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ 5» መሪ ሀሳብ እየተከናወነ ባለው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት— በሰው ልጅ ህይወት ላይ ትልቅ ለውጥ የሚያመጣው የደም ልገሳ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል። ጥቂት ደቂቃዎችን ሰጥተው የሚያፈሱት አንድ ጠብታ ደም፣ ለአንድ ወገናችን የህይወት ቀጣይነት ዋስትና ነው! 🎯 የዕለቱ ግብ፦ በአንድ ቀን 10,000 ዩኒት ደም ማሰባሰብ! 🗓 ቀን፦ ረቡዕ፣ ሐምሌ 15/2018 ዓ.ም 📍 ቦታ፦ በየደረጃው በተዘጋጁ የደም ልገሳ ማዕከላት የበጎነት ድርሻዎን ይወጡ፤ ደም በመለገስ የሰዎችን ህይወት ይታደጉ! #አብክመጤናቢሮ #amharahealthbereau #HealthForAll ሐምሌ 14/2018 ዓ.ም
በምረቃ መርሃግብሩ ላይም የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የኮሌጁ አመራሮች፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች እንዲሁም የሃይማኖት አባቶች፣ ተመራቂ ተማሪዎችና የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተዋል:: #አብክመጤናቢሮ #amharahealthbereau #HealthForAll ሐምሌ 11/2018 ዓ.ም
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
የባህር ዳር ከፍተኛ ትምህርት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በጤናው የትምህርት ዘርፍ በዲፕሎማ ፕሮግራም ያሰለጥናቸው 5 መቶ 56 ተማሪዎችን አስመረቀ በመርሀግብሩ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አበበ ተምትሜ በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ በመገኘት እንደተናገሩት መንግስት በአካል የጠነከረ በአእምሮ የበለጸገ ብቁና ክህሎት ያለው የሰው ሃይል በማፍራት እየሰራ ነው ብለዋል። በእውቀት ላይ የተመሰረተ ሚዛናዊ አስተሳሰብ ለሀገርና ለዜጎች ሁለንተናዊ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታልም ብለዋል። ጤና ሳይንስ ኮሌጁ በክልሉ በጤናው ዘርፍ ብቁ የሆኑ የጤና ባለሞያዎችን እያፈራ ይገኛል ያሉት አቶ አበበ ተምትሜ ናቸው። የባህርዳር ከፍተኛ ትምህርት ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዲን የሆኑት አቶ ሙሉቀን አሰፋ በበኩላቸው ኮሌጁ ለ49 አመታት የጀመረውን የጤና ባለሞያዎች ስልጠና በተለያዩ ደረጃዎች በማሳደግ በ2018 ዓ.ም ሙሉ እውቅና በማግኘት ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን ገልጸዋል። አቶ ሙሉቀን አክለውም በእለቱ በነርሲግ፣ ፓርማሲ፣ ድገተኛ ህክምና እና በጤና ኤክስቴንሽን ማሻሻያ ከ5መቶ 56 ተማሪዎች መካከል 4መቶ 93 ሴቶች መሆናቸውን ጠቅሰው ተመራቂ ተማሪዎች የሚጠበቅባቸውን የሞያ ግዴታ በስነ-ምግባርና በሃላፊነት እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል። በዕለቱም በቆይታቸው የላቀና የተሻለ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች ልዩ የዋንጫና የሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶ ተመራቂ ተማሪዎች እንደተናገሩት በቀጣይም በተማሩበት የትምህርት መስክ በራሳቸው አቅም ስራ በመፍጠር ራሳቸውን እና ማህበረሰቡን ለማገልገል ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል።
በክረምት የዜጎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ፅዱ የጤና ተቋም መፍጠርን ጨምሮ የጤና ልማት ኢኒሼቲቮች ላይ በልዩ ትኩረት ይሰራል፤ የአብክመ ጤና ቢሮ #amharahealthbureau #አብክመጤናቢሮ #HealthForAll