Amhara forensic media
Статистикаሰብስክራይብ subscribe አማራ ፎረንሲክ ሚዲያ ለእውነታዎች፣ ለእውነት እና ለፍትህ የቆመ https://www.youtube.com/@Amharaforensicmedia
- Последний пост
- 14 авг.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 2
- Всего постов
- 23
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- Категория
- Видео
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 95
- 1/48двое суток
- 108
- 1/72трое суток
- 117
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
https://youtu.be/_s9gnKcWfas?si=SQpg7JYsBKeZaSC6
#የአማራ ሕዝብ ዝምታውን ሰበረ ሰለ ፅምዶ !#"ጥላታችን ማን ነው"# ቀጥታ በቪዲዮ! https://youtu.be/5UdnIXmJdT4?si=QAtUdDROIkf0cGgK 🚨 ወቅታዊ እና አስቸኳይ ጥሪ ለአማራ ህዝብና የፋኖ ደጋፊዎች በሙሉ! 🚨 የቀድሞው ቻናላችን ቢዘጋም፣ እውነትን ከመናገር ወደኋላ አንልም! አዲሱን የዩቲዩብ ቻናላችንን በይፋ ከፍተናል። ዓላማችን፡ በተባበረ ክንዳችን የአማራ ፋኖን ትግል ዳር ማድረስ! ስራችን፡ ቀጥታ ከቦታው (ከግንባር) ተገኝቶ እውነተኛ መረጃን ለናንተ ማድረስ! ይህ የእናንተው "የአማራ ድምፅ" ቻናል ነው! ይህንን አዲስ ቻናላችንን አሁኑኑ ሰብስክራይብ (Subscribe)፣ ላይክ (Like) እና ሼር (Share) በማድረግ አጋርነታችሁን አሳዩ፤ ! 💪ለሁሉም ያድርሱት። በትብብራችን ትግላችን ያሸንፋል!አብረን እንቁም 🔗 ሊንኩን ተጭነው ቤተሰብ ይሁኑ፡ https://youtu.be/5UdnIXmJdT4?si=QAtUdDROIkf0cGgK
ሚዲያችን በተደጋጋሚ በአገዛዙ እየተዛጋ ነው።ውድ አማራውያን ትብብራችሁን እንፈልጋለን ነፃ ሚዲያ (Netsa Media) በኢትዮጵያ ወቅታዊ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና መረጃ ነክ ጉዳዮች ዙሪያ ትኩረት አድርጎ የሚሰራ የዲጂታል ሚዲያ መድረክ (በዋነኛነት የዩቲዩብ ቻናል) ነው። ይህ ሚዲያ፡- ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ትንታኔዎችን፣ ሰበር ዜናዎችን እና መረጃዎችን፣ እንዲሁም የተለያዩ ወቅታዊ አበይት ጉዳዮችን ይዘው የሚወጡ ቪዲዮዎችን ለተከታዮቹ ያቀርባል። https://www.youtube.com/@NetsaMedia-n8y https://www.youtube.com/channel/UCcaqR-REyGhn_gypFutquHg
አፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ 303ኛ አሳምነዉ ኮር በአገዛዙ ወታደር ላይ የማያዳግም እርምጃ በመዉሰድ ድልን ተቀዳጁ! የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ አፋብን ወሎ ቤተ -አማራ ምኒልክ ዕዝ 303ኛ አሳምነው ኮር አካል የሆነው 14ኛ (ጀኔራል ሃይሉ ከበደ) ክፍለ ጦር በዋግህምራ ዞን ጋዝጊብላ ወረዳ 09 ቀበሌ ላልኪው የ አፓርታይዱ አብይ አህመድ ወንበር አስጠባቂ ወታደር ላይ በተሰላና በታቀደ የተጠናከረ ሽምቅ ውጊያ እና ተስቦ በመግባት ከተኛበት ምሽግ ላይ የማያዳግም እርምጃ በመውሰድ ከፍተኛ ድል ተቀዳጅተዋል። የሽምቅ ውጊው ሐምሌ 23ለ24 ሃሙስ ለአርብ ከሌሊቱ 6:00 ሰዓት እስከ ንጋት 11:00 ሰዓት የተጠናከረ ሲሆን ልዩ ቦታው ገበያው ሰፈር ወይም በተለምዶ ጊወርጊስ ትኩ ተብሎ ከሚጠራው ተራራ ላይ መሽጎ የነበረውን የጥላት ሃይል በሽምቅ ከማጥቃት ሙሉ በሙሉ ምሽጉን በማስለቀቅ በአገዛዙ ላይ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራ አድርሰውበታል ። በተጠናከረው የሽምቅ ውጊያ ከ17በላይ የጥላት ሃይል ሲደመሰስ 4 ምርኮኛ፣9ጥቁር ክላሽ ፣1500 የብሬን ተተኳሽ፣725 የክላሽ ተተኴሽ ፣2 ኤፍዋን የእጅ ቦንብ ፣አንድ የወገብና አንድ የደረት ትጥቅ ተማርኳል ሲል የ303ኛ አሳምነው ኮር ህዝብ ግንኙነት መረጃውን አድርሷል። መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል። ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን !! አፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን መምሪያ! ሐምሌ 24/11/2018 ዓ'ም
https://youtu.be/huogz0etGFQ?si=1v5J3SuDITkwLe7H
በጦር ጠበብት የሚመራው የጽናት ተምሳሌት ጀብደኛው ምኒልክ ዕዝ የድል ጉዞ! የማይነቀነቀው የሠራዊታችን ቆራጥነትና ድንቅ ገድል በዚህ ልዩ ቪዲዮ ይመልከቱ። 👇👇👇👇👇👇👇👇 https://youtu.be/xkAowqB_RWw?si=5pv8Iaw-4uKVT5j7
ከላሊበላ ከተማና ሹምሽሃ (ላሊበላ አየር ማረፊያ) በሁለት አቅጣጫ የተንቀሳቀሰው የብልፅግና ጦር በደፈጣ ተመታ! ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ/ም መነሻውን ከላሊበላ ከተማና ሹምሽሃ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ አድርጎ ወደ ብልባላ ከተማና ቡግና ወረዳ አይና ከተማ ሲንቀሳቀስ የነበረው የብልፅግና ወንበር አስጠባቂ ጦር በተለምዶ 06 ቀበሌ ሶርባ ተብሎ ከሚጠራው ቦታ ላይ በአፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ 303ኛ አሳምነው ኮር አካል በሆነው 30ኛ (ማረጉ ተማረ) ክፍለ ጦር በተውጣጡ ፋኖዎች በደፈጣ ጥቃት ተመታ። በዚህ የታቀደና የተናበበ የደፈጣ ጥቃት 17ቱ እስከ ወዲያኛው ሲሸኙ ከ20 በላይ ቁስለኛውን በማንጠባጠብ በሞርታርና አየር መቃወሚያ (ዙ-23) ሽፋን ተሰጥቶት ተራፊው እግሬ አውጭኝ ብሎ ወደ መጣበት ፈርጥጧል ሲል የ303ኛ አሳምነው ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ መረጃውን አድርሷል። መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል!! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! አፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን መምሪያ! ሐምሌ:- 21/ 2018 ዓ/ም
https://youtu.be/Wjob6xDzwgo?si=kBp8H4TUEjwU_C4S
https://youtu.be/OKOu9jyBZuE?si=1LUkGBv3tPG7sirT
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
без подписи
አማራ የህልውና አደጋ የተጋረጠበት ህዝብ ብቻ ሳይሆን እየጠፋ ያለ ህዝብ ነው። እኛ ደግሞ የዚህ እየጠፋ ያለ ህዝብ ልጆች ነን ስለዚህ ይህን ህዝብ ማሰልጠን፣ማደራጀት፣ማስታጠቅ እና ማንቃት መብት ሳይሆን አማራዊ ግዴታችን ስለሆነ ይህንን የማይፈልግ /በራሱ መንገድ ባርነትን እና ውርደትን የመረጠን ህዝብ ደግሞ የመጨረሻ እጣፈንታው ምን ሊሆን እንደሚችል እርግጠኛ ሆኖ መናገር አይከብድም። በየቦታው የሚደርሱበትን ጥቃት ቋቋም የተሳነው የኦህደድ ብልፅግና አገዛዝ በደቡብ ወሎ ዞን መካነሰላም ከተማ አባይ በርሃ ላይ የሚገኘውን የአርሴማ አንድነት ገዳም ላይ ዛሬ 15/11/2018 ዓ.ም ባደረሰው የድሮን ድብደባ በገዳሟ እና በመነኮሳቶቹ ላይ ከባድ ጉዳትን አድርሷል:: ቅርስን ማውድም እና የአማራን ስነ-ልቦና ይሰብራሉ ያላቸውን ሁሉ የሚያደርገው አገዛዝ በርካታ ገዳማትን ማውደም እና የንፁኃን መነኮሳትን ደም ማፍሰስ ስራው አድርጎታል:: በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የদক্ষ ወሎ ሀገ ስብከት የգረደ ቀድስት አርሴማ ገዳም 7(ሰባት) መነኮሳት በድሮን ሕይወታቸውን አጡ:: በገዳሙ በላዩ ያሉት ቅድስት አርሴማ ገዳም መነኮሳት በጸሎት ቅዱስ ላይ እያሉ በደረሰባቸው የአካንች ድሮን ድብደባ ሰባት መነኮሳት ወዲያውኑ ሕይወታቸው ሲያልፍ 10 መነኮሳት ደግሞ በከባድ ሁኔታ ቆስለዋል:: ዓለም በቃኝ ብለው የመነኩ ገዳማውያን ጭምር ለማጨራጨር ርህራሄ የሌለው አረመኔው የብልጽግና አገዛዝ ተመሳሳ የህርጥ ማጥፋት ወንጀሎችን ቤተ ክህነት አባቶች፣ መነኮሳትን እና ምዕመናን ላይ እንዲሁም በአማራ ሕዝብ ላይ በጅማ መፈጸም ከጀመረ ዓመታትን አስቆጥሯል:: 15/11/2018 ዓ.ም ይህን ንርዓት መታገል ሀገርን እና ህዝብን ማዳን ነው::
https://youtu.be/fm8GJre-vK0
🚨 ወቅታዊ እና አስቸኳይ ጥሪ ለአማራ ህዝብና የፋኖ ደጋፊዎች በሙሉ! 🚨 የቀድሞው ቻናላችን ቢዘጋም፣ እውነትን ከመናገር ወደኋላ አንልም! አዲሱን የዩቲዩብ ቻናላችንን በይፋ ከፍተናል። ዓላማችን፡ በተባበረ ክንዳችን የአማራ ፋኖን ትግል ዳር ማድረስ! ስራችን፡ ቀጥታ ከቦታው (ከግንባር) ተገኝቶ እውነተኛ መረጃን ለናንተ ማድረስ! ይህ የእናንተው "የአማራ ድምፅ" ቻናል ነው! ይህንን አዲስ ቻናላችንን አሁኑኑ ሰብስክራይብ (Subscribe)፣ ላይክ (Like) እና ሼር (Share) በማድረግ አጋርነታችሁን አሳዩ፤ ! 💪ለሁሉም ያድርሱት። በትብብራችን ትግላችን ያሸንፋል!አብረን እንቁም 🔗 ሊንኩን ተጭነው ቤተሰብ ይሁኑ፡ https://youtu.be/sMXjhOEakvQ?si=O1hoUdk5M7bv_wlI https://www.youtube.com/channel/UCw5SYmQi0H5XSA4oOVAD1nA