tgindex
ብሩህ ተስፋ መም/ሠ/የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃ/የተ/ህ/ሥ/ማህበር

ብሩህ ተስፋ መም/ሠ/የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃ/የተ/ህ/ሥ/ማህበር

Статистика

መጪው ጊዜ ከኛ ጋር ብሩህ ነው

Последний пост
13 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
1
Всего постов
21
Тип
открытый
Язык
und
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
2 304
+10 за 2 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
5 178
21 постов
Вовлечённость
224,7%
к подписчикам
Постов в день
0,1
всего 21
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
1 899
1/48двое суток
2 176
1/72трое суток
2 347

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 13 авг.2 1421634

    видео или голосовое, без подписи

  • 22 июл.4 4404624

    ለውድ አባላት በሙሉ፣ የማህበራችን የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ሐምሌ 04 ቀን 2018 ዓ.ም በተሳካ ሁኔታ ተካሂዷል። በዕለቱ ጥሪያችንን አክብራችሁ የተገኛችሁ የልደታ ክፍለ ከተማ ኅብረት ሥራ ማህበር ተወካዮች፣ የንብ ባንክ አመራሮች እና ሰራተኞች፣ እንዲሁም ውድ አባላት በሙሉ የላቀ ምስጋናችንን እናቀርባለን። በተለይም ይህ ስብሰባ እንዲሳካ ላደረጉልን የስብሰባ አዳራሽ አገልግሎት እና በእለቱ የሻይና ቡና ፕሮግራም ድጋፍ ላደረጉልን ለንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ በማህበሩ ስም ልዩ ምስጋና እናቀርባለን። በስብሰባው ላይ በተነሱት አጀንዳዎች ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጎ፦ 1.  የ2016 ዓ.ም እና የ2017 ዓ.ም. የኦዲት ሪፖርት ፀድቋል። 2.  የ2016 ዓ.ም እና የ2017 ዓ.ም የትርፍ ትርፍ ክፍፍል ተሰልቶ ወደ እጣ እንዲዞር ተወስኗል። 3.  የ2018 ዓ.ም. የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቧል። 4.  የ2019 ዓ.ም. እቅድ ፀድቋል። 5.  የ2018 ዓ.ም. ዓመታዊ የኢንስፔክሽን ሪፖርት ቀርቧል። 6.  የማህበሩ ቁጥጥር ኮሚቴ ዓመታዊ ሪፖርት ቀርቧል። 7.  በመተዳደሪያ ደንባችን ላይ አነስተኛ የብድር መድህን ህይወት ሽፋን (የሞት) 1.2% ከተበዳሪው ላይ እንዲቆረጥ ተወስኗል። ይሁን እንጂ፣ የሚከተሉት ሁኔታዎች ሲከሰቱ የመድህን ዋስትናው ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፦ o    ለሶስት ተከታታይ ወራት ክፍያ ሳይፈጸም ቢሞት (ወይም ሶስት ወራት ኃላፊነት የማይወጣ ከሆነ)፣ o    አባሉ ስለመሞቱ በ15 ቀናት ውስጥ ወኪል ህጋዊ ማስረጃ ካላቀረበ። ማሳሰቢያ፡ ይህ መዋጮ ብድር ሲወስዱ እየተቆረጠ አባላት ከወሰዱት ብድር ጋር ተነጻጽሮ፣ የማህበሩ የመክፈል አቅም ታይቶ ለቀጣይ ጠቅላላ ጉባኤ የሚቀርብ ይሆናል፤ የአነስተኛ የብድር መድህን ህይወት ሽፋን(ሞት)ተግባራዊ የሚደረግበት ጊዜም በቀጣይ ውይይት የሚወሰን ይሆናል። 8.  አባላት የሂሳብ ደብተር ለማስሞላት የሚያባክኑትን ጊዜ ለመቀነስ እና የማህበሩን ሶፍትዌር ስራ ለማቀላጠፍ፣ የየራሳችሁን መረጃ በድጋሚ በዚህ ሊንክ https://docs.google.com/forms/d/1-2SFqqxEC8sKCN4_OIQmxNBYRf4Zy94UMawnW9nmiBQ/preview ተጠቅማችሁ እንድትመዘገቡ በጥብቅ እናሳስባለን። አባል የሆናችሁበትን ቀን፣ ወር እና ዓመተ ምህረት የማታውቁ አባላት "Today" የሚለውን በመጠቀም መሙላት የምትችሉ ሲሆን፣ ማህበሩ ማስተካከያውን የሚያደርግ ይሆናል። 9.  የማህበሩ መስራችና ስራ አስኪያጅ ለሆኑት አቶ ሲሳይ ሁንዴ ለ10 ወራት ተከፍሎ የሚያልቅ በወር 30 ብር (በድምሩ 300 ብር) መዋጮ ተደርጓል። ይህም ገንዘብ ጉባኤው ለቦርዱ በሰጠው ኃላፊነት መሰረት አጠቃላይ የአፈፃፀም ሪፖርቱ በቀጣይ ጉባኤ የሚቀርብ ይሆናል። 10.  ለቀድሞ የቦርድ አባላት፣ ለሰራተኞች፣ ለት/ቤቶች፣ ለማህበራት እንዲሁም ለንብ ኢንተርናሽናል ባንክ በእለቱ የሽልማትና የእውቅና መርሃ ግብር ተካሂዷል። በስብሰባ ላይ አለመገኘት የሚወሰኑ ቅጣቶች፦ ·         ሀ. ለመጀመሪያ ጊዜ ቀርቶ ሳይገኝ ሲቀር፡ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) ይቀጣል። ·         ለ. ለሁለተኛ ጊዜ ቀርቶ ሳይገኝ ሲቀር፡ ብር 150.00 (አንድ መቶ ሃምሳ ብር) ይቀጣል። (ይህ ደንብ ጥሪ ተደርጎላቸው ባልተገኙ አባላት ላይ ሁሉ ተፈፃሚ ይሆናል) ጠቅላላ ጉባኤ ሐምሌ 04/2018 ዓ.ም

  • 22 июл.3 2673

    видео или голосовое, без подписи

  • 22 июл.3 5143

    видео или голосовое, без подписи

  • 22 июл.3 3063

    видео или голосовое, без подписи

  • 22 июл.3 3293

    видео или голосовое, без подписи

  • 22 июл.3 2373

    видео или голосовое, без подписи

  • 22 июл.3 1713

    видео или голосовое, без подписи

  • 22 июл.3 1163

    видео или голосовое, без подписи

  • 22 июл.3 1153

    видео или голосовое, без подписи

  • 22 июл.3 0813

    видео или голосовое, без подписи

  • 22 июл.3 0634

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 июл.6 92840

    ለውድ አባላት በሙሉ https://docs.google.com/forms/d/1-2SFqqxEC8sKCN4_OIQmxNBYRf4Zy94UMawnW9nmiBQ/preview ተጠቅማችሁ እንድትመዘገቡ :: አባል የሆናችሁበትን ቀን ወር እና ዓመተ ምህረት የማታውቁ አባላት Today የሚለውን እንድትጠቀሙ እና ማህበሩ ማስተካከያ የሚሰራ ይሆናል::

  • 6 июл.6 3933025

    ለውድ አባላት እንደሚታወቀው ሰኔ 20/2018 ዓ.ም ጠቅላላ ጉባኤ ስብስባ ለማካሄ መጠራቱ ይታወቃል:: ሆኖም ጥሪያችንን አክብራችሁ የተገኛችሁ አባላት ምስጋናችን የላቀ ሲሆን በዕለቱ ምእላተ ጉባዔው ስላልተሟላ ለሐምሌ 04/2018 ዓ.ም በድጋሚ አራት ኪሎ በሚገኘው ቱሪስት ሆቴል ጎን ወይም ብርሀንና ሠላም ማተሚያ ቤት ፊት ለፊት በንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ህንፃ አዳራሽ ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ የሚካሄድ ስለሆነ ውድ አባላት በሰዓቱ እንድትገኙ እያሳሰብን በማይገኝ አባል ላይ በማህበሩ ደንብ መሰረት ቅጣቱ ተፈፃሚ የሚደረግ ይሆናል::                                      የማህበሩ ቦርድ

  • 14 июн.9 46525

    видео или голосовое, без подписи

  • 14 июн.9 3301515

    видео или голосовое, без подписи

  • 27 мая7 236192

    ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛው ዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የጤና ይሁንላችሁ። ኢድ ሙባረክ! ዘውትር ይቆጥቡ /ለቁምነገር ተበደሩ /በጊዜው ይክፈሉ !

  • 18 мая7 25399

    ለመላው እስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አል አድሀ በዓል በሠላም አደረሳችሁ! የኢድ አል አድሀ በዓል ልዩ ብድር መበደር የምትፈልጉ 11/09/2018 ዓ. ም ጀምሮ እስከ 14/09/2018 ዓ.ም ድረስ በአካል በመምጣት መበደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

  • 10 апр.7 598192

    ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሳችሁ:: በዓሉ የሠላም የፍቅር እና የደስታ ይሁንላችሁ:: መልካም በዓል!

  • 2 апр.10,6 тыс2519

    📢 ለውድ አባላት በሙሉ >> የ2018 ዓ.ም የፋሲካ ልዩ ብድር ነገ መጋቢት 25/2018 ዓ.ም የመጨረሻው ቀን መሆኑን እንገልፃለን።  ስለሆነም ብድሩን ያልወሰዳቹና መውሰድ የምትፈልጉ መጥታችሁ መበደር የምትችሉ መሆኑን ለማስታወስ እንወዳለን:: >> ውድ አባላት መልዕክቱን ሼር እንድታደርጉልን የተለመደው ትብብራችሁን እንጠይቃለን::

ብሩህ ተስፋ መም/ሠ/የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃ/የተ/ህ/ሥ/ማህበር — tgindex