tgindex
School of Medhanialem

School of Medhanialem

Статистика

This is the official telegram channel of Riese Adbarat Dessie Debre Medhanit Medhanialem School

Последний пост
12 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
1
Всего постов
20
Тип
открытый
Язык
und
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
965
+3 за 2 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
864
20 постов
Вовлечённость
89,5%
к подписчикам
Постов в день
0,1
всего 20
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
263
1/48двое суток
301
1/72трое суток
325

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • ለ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ይመለከታል በ2018ዓ.ም ክልላዊ እና ብሄራዊ ፈተና የወሰዳችሁ ተማሪዎቻችን ውጤት መለቀቁ ይታወቃል ። ስለሆነም በወቅቱ ፎርም ስሞሉ ትክክል መስሏችሁ አሁን ላይ የስም፣ የእድሜ ፣ የሬጅስትሬሽን ቁጥር፣ የፎቶ ፣የፆታ እንድሁም ሌሎች ስህተቶች በመረጃጅችሁ ላይ ካለ መረጃውን ለት/ቤት እስከ ነሀሴ 8/2018ዓ.ም እስከ 4:00 ድረስ በአካል መጥታችሁ እንድታሳውቁ እናሳስባለን።

  • የተራዘመው ምዝገባ ዛሬ መጠናቀቁ ይታወቃል።ስለሆነም መደበኛ ተማሪ ሆናችሁ እስካሁን ምዝገባ ያልፈፀማችሁ የተማሪ ወላጆች የመጨረሻ የምዝገባ ቀን ነገ የሚከናወን ይሆናል።ነገ ምዝገባ ያላከናወነ ወላጅ ቢኖር በልጆቹ ቦታ አድስ ተማሪ የምንተካ መሆኑን ት/ቤት ይገልፃል።

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • 3 авг.902242

    без подписи

  • የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ስለተለቀቀ ከነገ ጀምሮ የ7ኛ ክፍል ምዝገባ እስከ ሀሙስ ባሉት ተከታታይ ቀናት ከጧት 2:30 እስከ 6:00 ባለው ጊዜ ምዝገባ የሚከናወን ይሆናል።

  • በድጋሜ የወጣ ማስታወቂያ ከሀምሌ 13 - ሀምሌ 24 /18ዓ.ም ለ2019ዓ.ም ለመደበኛው ትምህርት ምዝገባ ስናካሂድ መቆየታችን ይታወቃል። ስለሆነም በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያልፈፀማችሁ የተማሪ ወላጆች የምዝገባ ቀኑ እስከ ሀምሌ 30/18ዓ.ም የተራዘመ ሲሆን ከሰኞ ጀምሮ እስከ ሀሙስ ባሉት ቀናት ምዝገባው ከጧት ብቻ የሚካሄድ መሆኑን አውቀው ማለትም ከጧቱ 2:30-6:00 ድረስ ባለው ሰአት ት/ቤት ተገኝተው ምዝገባ እንዳካሄዱ እያሳሰብን በተራው ቀናት ምዝገባ ያልፈመ ተማሪ ወደፊት ለሚፈጠረው መስተጓጐል ትቤቱ ተጠያቂ አለመሆኑን እንገልፃለን።

  • 100% ተማሪዎቻችን ከማለፋቸውም ባሻገር 12 ተማሪዎች አማካኝ ውጤት ከ90 በላይ ማምጣታቸው እና ከ80% በላይ ተማሪዎቻችን አማካኝ ውጤት ከ85 በላይ ስላመጡ እንኳን ደስ አላችሁ ስለ ሁሉም እግዚአብሄር ይመስገን

  • 2 авг.719212

    ተማሪ መግደላዊት ካሳ አማካኝ ውጤት 98.89 ፐርሰንታይል 99.99 አምጥታ ለደሴ ከተማ የመጀመሪያውን ትልቅ ውጤት ከሃገር አቀፍ እና ከክልል ሁለተኛውን ውጤት አስመዝግባለች

  • 2 авг.683141

    የ8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ከተማችን ደሴ ላይ ተመዝግቦ የማይታወቅ ትልቅ ውጤት ተመዘገበ

  • እንኳን ደስ ያላችሁ!!!

  • ከሀምሌ 15/2018ዓ.ም ጀምሮ ሲከናወን የነበረው የተማሪዎች ምዝገባ ነገ ማለትም 24/18ዓ.ም ይጠናቀቃል።ስለሆነም እስካሁን ምዝገባ ያልፈፀማችሁ የት/ቤታችን ተማሪ ወላጆ ነገ የማጠናቀቂያ ጊዜውን እንድትጠቀሙ እናሳስባለን።

  • ምዝገባ ሊጠናቀቅ 3 ቀን ቀረው ❗️❗️❗️

  • 24 июл.1 24642

    ለነባር ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባ ከተጀመረ አንድ ሳምንት ያለፈ ቢሆንም ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች እስከ ቀጣይ ሳምንት አርብ ማለትም ቀን 24/11/2018 ብቻ የሚቆይ መሆኑን በማወቅ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ይህ ባይሆን ግን ምዝገባ ላይ ለሚፈጠረው ችግር ት/ቤቱ ሀላፊነቱን አይወስድም

  • 19 июл.1 5024

    ከጥቅምት ወር ጀምሮ ወርሀዊ ክፍያው 2,010 ብር ይሆናል።