አድዬ የኔ.... / Adama Ketema F.C
Статистика....... ╔╦╦═╦╔╦═╦═╦═╗....… ║ እንኳን ደህና መጡ ║ ╚══╩═╩═╩╩╩╩═╝ ይህ ቻናል የአዳማ ከነማ ደጋፊዎች ቻናል ነው። ወቅታዊ እና አዳዲስ መረጃዎችን በቀጥታ ከ ስታድየም ከማህበራዊ ድረገፆች ፣ አዴን የተመለከቱ ማናቸውንም መረጃ እናቀርባለን፡፡ ★አዴን ለመደገፍ ብዙ ምክንያት አለን★ ለአስተያየት ✍፡ @AdamaCityFC_bot
- Последний пост
- 11 окт. 2025 г.
- Последнее чтение
- 15 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 23
- Тип
- открытый
- Язык
- ti
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
የወዳጅነት ጨዋታ 🔥 ዛሬ 10:00 በአዳማ ዮኒቨርስቲ ስታዲየም
без подписи
አዳማ ከተማ ሙጂብ ቃሲም እና አህመድ ሁሴንን አስፈረመ አዳማ ከተማ አራት ተጫዋቾችን ማስፈረሙን ይፋ አደረገ፡፡ አህመድ ሁሴን፣ ሙጂብ ቃሲም፣ ሀይደር ሸረፋ እና ሲሳይ አቡሌን አስፈርሟል፡፡ አዳማ ከተማ የኤልያስ ለገሰን ውል ለተጨማሪ ሁለት አመት ማራዘሙም ታውቋል።
እንኳን ለጌታችን ለመድሀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም እና በጤና አደረሳችሁ!
የአዳማ ከተማ ስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ሞሲሳ ለገሰ በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። የቀብር ስነ ስርዓታቸውም ዛሬ ሀምሌ 15/2016 በአዳማ ከተማ ቅዱስ ዩሐንስ ቤተክርስቲያን ከቀኑ 7:00 ወዳጅ ዘመዶቻቸው ባሉበት ይፈፀማል። ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለስፖርቱ ቤተሰብ መፅናናትን እንመኛለን! ነብስ ይማር!!
የአለማችን ቁጥር አንድ ባለሀብት የሆነው ኤለን መስክ ከሰሙኑ እየተሰሩ ባሉ አይነቶች የሚገኘው ሽቀላ ተመልክቶ ወደ ኤርድሮፑ ዘርፍ መቀላቀሉን BLUM ጭምር አረጋግጦልናል። በ$15000 ሎተሪ ውስጥ እውነተኛ ገንዘብ ያግኙ። +5k እንደ የመጀመሪያ ስጦታ +25 ለፕሪሚየም ተጠቃሚ ነገሩ ኦፊሻል ሁኖ ለኢንቫይት ሰው ከምትቸገሩ ከአሁኑ ጀምሩ START 👉https://t.me/muskempire_bot/game?startapp=hero333703312
አድዬ የኔ.... / Adama Ketema F.C pinned Deleted message
በአስራ ስድስቱ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ደጋፊ ማሕበራት ጥምረት የተመሠረተው ማሕበር ነገ ቅዳሜ በሃዋሳ የጀልባ ላይ ቀዘፋ ውድድር አዘጋጅቷል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ደጋፊዎች ማሕበር ከዋናው የስፓርት ትጥቅ አምራች ድርጅት ጋር በመሆን ያዘጋጀው ውድድር ዓላማው ኳስን ለቱሪዝም ለመጠቀም ካስቀመጣቸው ስራወች አንዱ መሆኑን አስታውቋል ። በዕለቱ የሁሉንም ክለቦች ማልያ የለበሱ ተወዳዳሪዎች ውድድሩን ያከናውናሉ። ከውድድሩ በተጨማሪ ለልብ ህሙማን ርዳታ የማሰብሰብ ስራ ይከናወናል '6710' የአጭር የፅሁፍ መልእክት በከተማው የሚተዋወቅ ይሆናል።
🚨 ሰበር Tapswap በ Ton blockchain ላይ List እንደሚደረግ ይፋ አድርገዋል። ሙሉ መረጃ ! 👇ያልጀመራችሁ አሁኑኑ https://t.me/tapswap_bot?start=r_333703312
🚨 ታፕስዋፕ ለአንድ ወራት ያህል ተራዝሟል.... 📣Tapswap አሁን በለቀቁት ፅሁፍ ላይ እንዳሉት ከሆነ ነገ ማለትም may 30 ላይ ሊደረግ የነበረው pool launch ወደ july 1 ማለትም ለ ተጨማሪ 1 ወር እንዳራዘሙት ተናግረዋል። 📣የተራዘመበትም ዋነኛ ምክንያት አንዳንድ ሰዎች ባልተገባ መልኩ የተለያዩ ፕሮግራም የተደረጉ ቦቶችን በመጠቀም ከመጠን በላይ የሆነ ኮይን በመሰብሰባቸው ነው ብለዋል። 📣እነዚህን ቦቶች ban እስክናደርግ እና ፍትሃዊነትን እስክንፈጥር ድረስ ታገሱን እያሉ ነው። ለብዙዎቻችን እንድናሳድግ አሪፍ አጋጣሚ ይሆልንናል ። Join ለማድረግ ሊንኩን ታጫኑት https://t.me/tapswap_mirror_bot?start=r_333703312
የቀድሞ የአርባምንጭ እና የሐዋሳ እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን እና የባህርዳር ከነማ የመሃል ሜዳ ተስፈኛ ተጫዋች የሆነው በቅርብ ቀን በቁርባን ጋብቻውን የፈፀመው አለልኝ አዘነ አርባምንጭ ለእረፍት በሄደበት ዛሬ ማክሰኞ ለሊት በድንገተኛ ምክንያት አረፈ የሚል ልብ ሰባሪ መረጃ እኩለ ለሊት ሰማን 💔 . እኛም በክለባችን እና በደጋፊዎች ስም ለቤተሰብ ለወዳጅ ዘመዶቹ መፅናናትን እንመኛለን 🥹🙏🏼
👉በአዳማ ከተማ ከ15 አመት በታች የምትገኙ የታዳጊዎች አሰልጣኞች በሙሉ በኮሌጅ አዳማ እግር ኳስ አካዳሚ በዋና አሰልጣኝ ብሩክ አለማየሁ እና የአካዳሚው ኮሚቴዎች በጋራ በመሆን የሚያዘጋጁት የታዳጊ ፕሮጀክቶች ውድድር ታላላቅ እንግዶች በተገኙበት በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እስታዲየም ላይ በቅርብ ቀን ውድድር ይጀምራል ።ውድድሩ ላይ ለመሳተፍ ለምትፈልጉ የ15 አመት በታች ቡድኖች በሙሉ በዚህ ስልክ ቁጥር ደውለው ያናግሩን። አሰልጣኝ ብሩክ አለማየሁ 0913 41 24 18 👉የምዝገባ ቀናቶች ውስን ስለሆነ ቀድመው ያሳውቁን
без подписи
без подписи
ውዱ ወንድማችን .....የኛን ፈጣን እርዳታ ይሻል ! 🙏🏼 ለእረጅም አመታት በአዳማ እግር ኳስ ክለብ ታሪክ ውስጥ በደጋፊነት ትልቅ ሚና ያበረከተው እሙጥሽ/አቻምየለህ /በገጠመው ህመም ተሽንፎ ከአልጋ ላይ ውሏል... በፅኑ ከያዘው ህመም ለመታደግ እና ወደ ቀድሞ ህይወቱ ይመለስ ዘንድ የቀድሞ የአዳማ ከነማ ተጫዋቾች ኮሜቴ በማቋቋም ድጋፍ የማሰባሰብ ተግባር ስለጀመሩ... በሀገር ውስጥም በውጪም ዓለም ያላቹሁ ለዚህ መልካም ተግባር የሰጪ እጆቻቹሁን እንድትዘረጉለት በፈጣሪ ስም ተጠይቃቹሀል ...የሚሰጡ እጆች ይባረኩ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000602687752 Dereje ; tadios & serkalem ለበለጠ መረጃ :- ታዲዮስ አበበ/ኦርቴጋ 0913097561 ደረጄ ተስፋዬ 09 11989563 ማሳሰቢያ፦ በሶስቱ ግለሰቦች ማለትም ታዲዮስ ፣ ሰርካለም እና ደረጀ ስም በተከፈተ አካውንት ብቻ ገቢ በማድረግ የበኩላችንን እንወጣ።
የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ተጠናቀቀ ሲዳማ ቡና 0-4 አዳማ ከነማ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️
ነቢል የአዳማን 4ተኛ ጎል አስቆጥሯል 👏 ይህ ነው ታዳጊ ይህ ነው ታዳጊ 👏👏❤
የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር 90' ሲዳማ ቡና 0-4 አዳማ ከነማ 💪 ምንጊዜም ድል ለትርታችን አዴ‼️
ጎልልልልልል አዳማ
ክለባችን አዳማ ከነማ ከእሚባለው በላይ በሲዳማ ሜዳ ላይ ብልጫ ወስደው እየተጫወቱ ይገኛሉ ሲዳማ ቡና በሜዳው በማይመስል ሁኔታ በኳስ ቁጥጥሩ እና በመጫወት ፍላጎት በአዳማ ተበልጧል👏👏👏👏 ይህ ነው ክለባችን አዳማ ከነማ❤👏