Alif Online
Статистика✍️Daily Updates, detailed analysis and informed openions focusing on Ethiopia, Middle East and beyond✈️🌍 Telegram @Alif_Online_Official
- Последний пост
- 19:51
- Последнее чтение
- 01:13
- Постов за неделю
- 10
- Всего постов
- 30
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- Категория
- Новости и СМИ (по похожим)
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 1 405
- 1/48двое суток
- 1 610
- 1/72трое суток
- 1 736
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
♻️🔻🇪🇹⚡️ የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የእስካሁኑን ምክክር ውጤት ያስፀድቅበታል እንዲሁም ውጤቱን ይፋ ያደርግብታል በተባለው በነገው ዕለት የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ሀገር ውስጥ እንደማይኖሩ ተገልጿል። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇮🇷⚡️🇺🇸🇮🇱 ኢራን ለአሜሪካ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ አስተላልፋለች፤ ወደ እውነተኛ ዲፕሎማሲ ተመልሳ በኢራን ላይ የጣለችውን የባህር ላይ ዕገዳውን እንድታነሳ ካልሆነ ግን በኢራን የሚጀመረውን የጦርነቱን መስፋፋት እንድትጋፈጥ አሳስባለች። እንደ ሮይተርስ ዘገባ፣ ቢበዛ ጥቂት ሳምንታት ብቻ እንደሆነ የተነገረለት ይህ የጊዜ ገደብ በፓኪስታን እና በካታር በኩል ለአሜሪካ ደርሷል። @Alif_Online_Official
без подписи
♻️🔻🇪🇹⚡️ ኢትዮጵያ በሰላማዊነት በዓለም ከ163 ሀገራት 138ኛ ደረጃ ላይ ስትቀመጥ ከአፍሪካ ደግሞ ከ44 ሀገራት 36ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇪🇹⚡️ የኢትዮጵያ መንግሥት አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለማወጅ የሚያስችለውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ተገልጿል። @Alif_Online_Official
🧚#እብዷ_ጅልባቢስ🧚 ልብ አንጠልጣይ እና አስተማሪ ኢስላሚክ ታሪክ ነገ በእለተ ጁመዓ ሊጀመር ነው ......🎊🎉🎊🎉🎊🎉 ❄️ወላሂ እውነት ነው ተቀላቀሉ❄️
♻️🔻🇪🇹🇸🇩⚡️ ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ኩርሙክ ከተማን ተቆጣጥሯል። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇪🇹🇸🇩⚡️ በደቡብ ምስራቅ ሱዳን የብሉ ናይል ግዛት፣ የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ጦር ወደ አድ-ደማዚን አቅጣጫ ከፍተኛ ግስጋሴ እያደረገ ይገኛል። የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የመልሶ ማጥቃት እርምጃ እየተጠናከረና እያየለ መጥቷል። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇮🇷⚡️ የኢራኑ መሪ ሙጅተባ ኻሜኒ በርካታ ከፍተኛ የጦር አዛዦችን ሾመዋል፦ — ሜጀር ጄነራል አሊ አብዶላሂን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦርሹም፤ — ሜጀር ጄነራል ኪዩማርስ ሃይደሪን የጠቅላይ ኤታማዦርሹም ምክትል አዛዥ፤ — ሜጀር ጄነራል አህመድ ዋሂዲን የኢራን ኢስላማዊ አብዮታዊ ጦር (IRGC) አዛዥ፤ — ሜጀር ጄነራል ሙስጠፋ ኢዛዲን የኢራን ኢስላማዊ አብዮታዊ ጦር (IRGC) ምክትል አዛዥ፤ — አድሚራል አሊ አዝማኢን የኢራን ኢስላማዊ አብዮታዊ ጦር (IRGC) የባህር ኃይል አዛዥ፤ — ሁሴን ታኢብን የኢራን ኢስላማዊ አብዮታዊ ጦር (IRGC) የባሲጅ ወታደራዊ ክንፍ መሪ በመሆን ተሾመዋል። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇸🇦🇪🇬🇵🇰🇹🇷⚡️ ሚድል ኢስት አይ የሳዑዲ ምንጮችን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ ቱርክ, ሳዑዲ አረቢያ እና ፓኪስታን በቅርቡ በፈረሙት የመካ የጋራ መከላከያ ስምምነት ላይ ግብፅ እንድትካተት ቱርክ ያደረገችውን ጥረት ሳዑዲ አረቢያ ተቃውማዋለች። ኦገስት 7 በቅድስቲቷ ከተማ (መካ) የተፈረመው ይህ ስምምነት፣ ከሶስቱ ሀገራት በአንዱ ላይ የሚፈጸምን ማንኛውንም የጦር ጥቃት በሁሉም ላይ እንደተፈጸመ አድርገው በመቁጠር ምላሽ ለመስጠት የተስማሙበት ነው። ሪያድ በፕሬዝዳንት ሲሲ የምትመራውን ግብፅ ታማኝ ያልሆነች፣ በእርዳታ ላይ የተመሰረተች እና አሁን ባለው ሁኔታ ውስን ስትራቴጂካዊ እሴት ያላት አጋር አድርጋ የምትመለከታት ሲሆን፣ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ እና እስራኤል ጋር ያላትን ቅርብ ግንኙነትም ትቃወማለች። ግብፅ ወደፊት የበለጠ ተአማኒነት እና ጠንካራ አሰላለፍ ካሳየች በኋላ ላይ ልትቀላቀል ትችላለች። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇪🇹🇪🇷🇸🇩⚡️ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች (RSF) እና አጋሮቻቸው በሱዳን እና ኢትዮጵያ ድንበር ላይ የምትገኘውን የቀይሳን (Qaysan) ከተማን ተቆጣጥረዋል። ከተማዋ በኢትዮጵያ እና በሱዳን መንግሥት ጦር (SAF) ቁጥጥር ስር በሚገኙ አካባቢዎች የተከበበች ሲሆን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ከተማዋ ለመድረስ ከኢትዮጵያ ጋር መተባበር ግድ ይለዋል። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ከ2023 ጀምሮ አብዛኛውን የአማራ ክልል አካባቢዎች ከተቆጣጠሩት የፋኖ ሚሊሻዎች ጥምረት ከሆነው የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (AFNM) ጋር አሁንም ውጊያ ማድረጉን ቀጥሏል። መንግሥት በተወሰኑ አከባቢዎች ድል ማድረጉን ቢገልጽም የፋኖ ታጣቂዎችም ተጨማሪ አከባቢዎችን መቆጣጠራቸውን እየገለጹ ነው። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በኦሮሚያ ክልል ከሚንቀሳቀሰው የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (OLA) ታጣቂዎች ጋር አሁንም የደፈጣ ውጊያ እያካሄደ ይገኛል። በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን አቅራቢያ የኢትዮጵያ L-39 ወታደራዊ አውሮፕላን መከስከሱም ተነግሯል። ፓይለቶቹ ህይወታቸው መትረፉ ሲገለፅ አውሮፕላኑ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት (OLA) ታጣቂዎች በሚንቀሳቀሱበት አካባቢ አቅራቢያ መውደቁ ተገልጿል። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2022 ከፌደራል መንግስቱ ጋር ሰላም ፈጥረው የነበሩ ልዩ ልዩ ታጣቂ ድርጅቶች፤ የግልገል በለስ ከተማን ለመቆጣጠር ያደረጉት ሙከራ ካከሸፈ በኋላ እንደገና ከፋኖ ኃይሎች ጋር ጥምረት በመፍጠር እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት እና የፌደራል መንግስትን የሚቃወመው ህወሓት የጦር ክንፍ የሆነው የትግራይ ሃይሎች፤ በኤርትራ ድንበር አቅራቢያ ከደረሰባቸው ከፍተኛ ውድመት በኋላ በትግራይ ክልል ለተጨማሪ ውጊያ ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ። የፌዴራል መንግስቱም ባለፉት ሶስት ቀናት በህወሓት ኃይሎች ላይ በተደጋጋሚ የድሮን ጥቃት እየፈፀመ ይገኛል። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇮🇷⚡️🇮🇱 የፒቢኤስ (PBS) ሪፖርተር:- ኢራን እስራኤልን ማጥፋት ትፈልጋለች? የኢራን ኢስላማዊ አብዮታዊ ጦር (IRGC) ብሪጋዴር ጄነራል ናቅዲ፦ በኑክሌር እናጠፋቸዋለን እያልን አይደለም፤ ነገር ግን አዎ የጽዮናውያኑ ወራሪ አገዛዝ ህልውና ለዘለቄታው እንዲያበቃ በእርግጥ እንፈልጋለን። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇮🇷⚡️በመሪው ሙጅተባ ኻሜኒ የአስፈፃሚ ትዕዛዝ ፕሬዝዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን ጄኔራል ሙህሲን ረዛዒን የኢራን ከፍተኛው የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ አድርገው ሾመዋል። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇮🇷⚡️በመሪው ሙጅተባ ኻሜኒ የአስፈፃሚ ትዕዛዝ መሠረት፣ ሞሐመድ ባቂር ዞልቃድር የመሪው ሙጅተባ ኻሜኒ የፖለቲካ አማካሪ ሆነው ተሾመዋል። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇵🇸⚡️🇮🇱 ኔታንያሁ ትራምፕ ለጋዛ ያቀረበውን ባለ 15 ነጥብ የስምምነት ሃሳብ ተገደን እንጂ የምንተገብረው እኔ አልተቀበልኩትም ካለ ከደቂቃዎች በኋላ ሐማስ የትራምፕን የስምምነት ሃሳብ በተሟላ ሁኔታ ለመተግበር ቁርጠኛ ነን ብሏል። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇮🇷⚡️🇮🇱 ኔታንያሁ:- ኢራን ከእኛ ማለትም ከእስራኤል ውጭ በሌሎች በቀጠናው ባሉ አገሮች ሁሉ ላይ ጥቃት ስትፈጽም አስተውላችሁ ይሆናል። ያ የሆነበት ምክንያት፣ በእኛ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ከወሰነች የምንወስደው የአጸፋ ምላሽ ምን ያህል ኃይለኛ እንደሆነ ስለሚታወቃት ነው። @Alif_Online_Official
♻️🔻🇸🇦🇵🇰🇹🇷⚔ የአናዶሉ ጋዜጠኛ:- "በቱርክ፣ ሳዑዲ ዓረቢያ እና ፓኪስታን የመከላከያ ስምምነት ውስጥ ከኔቶ አንቀጽ 5 ማለትም የጥምረቱ አንዱ ሀገር ጥቃት ቢደርስበት ጥቃቱ በሁሉም አባል ሀገራት ላይ እንደተፈፀመ ተቆጥሮ እርምጃ ከመውሰድ ጋር የሚመሳሰል መርህ አለ?" የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃከን ፊዳን:- "ቴክኒካሊ ተመሳሳይ ነው። የደህንነት ስምምነት የምትመሰርትበት ምክንያትም ይኸው ነው።" @Alif_Online_Official
♻️🔻🇮🇷⚡️🇺🇸🇮🇱 የኢራን ኢስላማዊ አብዮታዊ ጦር በሆርሙዝ ሊያልፍ የነበረ መርከብን ተቆጣጥሯል። @Alif_Online_Official
без подписи
без подписи