FMC Sport ፋና ስፖርት
СтатистикаThis is Fana Media Corporation’s (FMC) Sport official Telegram channel. @Fanatelevision @afanoromofana @tigrignafana For more updates please visit https://fanamc.com/amharic/
- Последний пост
- 08:45
- Последнее чтение
- 12 авг.
- Постов за неделю
- 16
- Всего постов
- 166
- Тип
- открытый
- Язык
- английский
- В каталоге с
- 12 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 1 722
- 1/48двое суток
- 2 056
- 1/72трое суток
- 2 217
Медиана по постам, которые мы застали свежими и померили через сутки.
Посты
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አቀባበል ተደረገለት አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)በአሜሪካ ኦሪገን በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አቀባበል ተደረገለት፡፡ ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው 2 ወርቅ፣ 3 ብር እና 1 ነሐስ በድምሩ 6 ሜዳልያዎችን በማግኘት ከዓለም 5ኛ ከአፍሪካ ደግሞ 2ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሯን ማጠናቀቋ ይታወሳል። ሻምፒዮናው በአሜሪካ ኦሪገን ግዛት ዩጂን ከተማ ሄይዋርድ ፊልድ ከሐምሌ 29 ቀን እስከ ነሐሴ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ መካሄዱ አይዘነጋም፡፡
видео или голосовое, без подписи
አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ለ39 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረቡ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ በመጪው መስከረም ወር ለሚያደርጋቸው የ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የምድብ 10 የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎች ዝግጅት 39 ተጫዋቾችን ጠርተዋል። የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳሕሌ ለዝግጅቱ ጥሪ ካደረጉላቸው ተጫዋቾች መካከል ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ውስጥ የሚገኙ ስድስት ተጫዋቾች ተካትተውበታል። ጥሪ የተደረገላቸው ተጫዋቾች ዓርብ ነሐሴ 8 ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በመሰባሰብ ዝግጅታቸውን እንዲጀምሩ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። ብሔራዊ ቡድኑ በመጪው መስከረም ወር በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ የምድብ 10 የመጀመሪያ ሁለት ጨዋታዎቹን ያደርጋል።
የራሽፎርድ ቆይታ ከደቂቃዎች በኋላ በኤክስትራ ታይም ስፖርት ቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን #ስፖርት_ፖድካስት #ፖድካስት #ፋናፖድካስት #ፋናሚዲያኮርፖሬሽን #fanapodcast #fanadigitalmedia #fanamediacorporation #PoodkaastiiFaanaa #fanadigitalmedia فانا_عربي_بودكاست
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ኢትዮጵያ በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና 6 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቀቀች አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና 6 ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሯን አጠናቅቃለች። ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው 2 ወርቅ፣ 3 ብር እና 1 ነሐስ በድምሩ 6 ሜዳልያዎችን በማግኘት ከዓለም 5ኛ ከአፍሪካ ደግሞ 2ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሯን አጠናቅቃለች። የዘንድሮውን ውድድር አዘጋጇ አሜሪካ 24 ሜዳልያዎችን በመሰብሰብ በበላይነት ስታጠናቅቅ፤ ኬንያ በ11 ሜዳልያ 2ኛ ደረጃ ላይ መቀመጥ ችላለች፡፡
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ፍጻሜውን ያገኛል አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ኦሪገን እየተካሄደ የሚገኘው 21ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን ያገኛል፡፡ ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው እስካሁን ድረስ በተደረጉ ውድድሮች 2 ወርቅ፣ 3 ብር እና 1 ነሐስ በድምሩ 6 ሜዳልያዎችን አግኝታለች፡፡ በዚህም ኢትዮጵያ በሜዳልያ ሰንጠረዥ ሦስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። አሜሪካ በ8 ወርቅ፣ 6ብር እና 4 ነሐስ በአጠቃላይ በ18 ሜዳልያ ቀዳሚ ስትሆን ጣሊያን በ3 ወርቅ እና 2 ነሐስ በድምሩ 5 ሜዳልያዎች ሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡
видео или голосовое, без подписи