Woldia University Students Union
Статистикаይህ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ይፋዊ ገጽ ነው። እውነተኛና የተረጋገጡ መረጃዎችን ለማግኘት ገጻችንን ይቀላቀሉ! "የኛ ስኬት የእናንተ ደስታ ነው" የወልድያ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ህብረት
- Последний пост
- 1 июн.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 20
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
መንገድ ላይ የቀሩት ተማሪዎች‼️ ከግንቦት 21/2018 ዓ.ም ጀምሮ በአማራ ክልል ባለው የጸጥታ ችግር ምክኒያት የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች መንገድ ላይ እንዳሉ መንገዱ ተዘግቶባቸው ለተለያዩ ችግሮች ተጋልጠዋል። መንገድ ተዘግቶባቸው ከቤተሰቦቻቸው ሳይደርሱ ከቀሩት ውስጥ 234 የወልደያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ከወልደያ ተነስተው ጋይንት፣ደበረታቦር፣ወረታ ፣ባህርዳር፣ጎንደርና በዙሪያ ወደ ሚገኙ ቦታዎች እየተጓዙ ያሉ ተማሪዎች ሰሜን ወሎ ዞን ፍላቂት ገረገራ ከተማ፡ሲደርሱ መንገድ ተዘግቶባቸው በከተማው ለመቆየት ተገደዋል። የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አንደበት ተስፋየ የአካባቢውን ህብረተሰብ፣ ወጣት፣የመናሃሪያ አስተባባሪዎችን፣በጎ ፍቃደኛ ወጣቶችን፣ሹፌሮችን፣እድሮችንና ነጋዴዎችን በማስተባበር ምግብና መጠጥ አዘጋጅቶ ተማሪዎችን እየተንከባከቡ ይገኛል። # በከተማው የሚገኙ አልጋ ቤቶች ለተማሪዎች በነጻ አልጋቸውን ሰጥተዋል። # የአካባቢው ወጣቶች ለመጠጥና ንጽህና መጠበቂያ ውሃ ለተማሪዎች እያቀረቡ ይገኛል። # ወጣቶችና የአካባቢው ማህበረሰብ እንጀራ እያዋጣና ወጥ እየሰራ ተማሪዎችን እየመገበ ይገኛል። # የሃይማኖት አባቶች ደግሞ በቦታው ተገኝተው ጾለትና ቡራኬ እየሰጧቸው ይገኛል። # ዛሬ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የሰኔ ጾም የሚገባበት በመሆኑ ትናንት የጾም መያዥያ ለክርስቲያን ተማሪዎች ፍየል ታርዶላቸዋል። # ለሙስሊም ተማሪዎችም ለብቻቸው ፍየል ታርዶላቸዋል። ተማሪዎቹ ከቤተሰብ ቢርቁም በፍላቂት ገረገራ ከተማ አስተዳደር ማህበረሰብ ግን የጎደለባቸው ነገር የለም ሲሉ የፍላቂት ገረራ ከተማ ነዋሪዎች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። ለዚህ በጎ ተግባር ለፍላቂት ገረራ ከተማ አስተዳደርና ነዋሪዎች ምስጋና ለማቅረብ እንወዳለን። (አዩዘሀበሻ) ===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
عيد الأضحى عرفة <<አላህ ፍትሐዊ አድራጊዎችን ይወዳል።>> (ሱረቱ አል ሙምተሂና 60:8) ▫️ለኹሉም የግቢያችን የእስልምና እምነት ተከታይ ተማሪዎች እና ሠራተኞች እንኳን ለ 1147ኛው ኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል በሰላም አደረሳቸችሁ አደረሰን ። Eid al adha arafa Mubarak ! ▪️عيد الأضحى عرفة ميلاد 🎉🎉🎉 ✍️ኃይለ ሚካኤል አባይነህ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ©️የተማ/ህ/ጽ/ቤት
ደብረ ታቦር ጋይንት
ደብረ ታቦር
ጎንደር
ሰላም! 👋 እንዴት ናችሁ? 🤔 ወደ እናትዋ ጎንደር የምትጓዙ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን 🛤️, ምዝገባችንን ማጠናቀቃችን እየገለጽን ስማችሁን ቼክ ማድረግ ትችላላችሁ? ✅ የደብረ ታቦርን ቀጣይ እንልካለን 🚀
አስቸኳይ ማስታወቂያ! 🚌 ወደ ባህርዳር የምትሄዱ ተጓዦች፤ 📅 ግንቦት 18፣ 19 እና 20 የምትጓዙ ተማሪዎች በሙሉ፡ ⏱️ ምዝገባ ለማጠናቀቅ የቀረን 2 ሰዓት ብቻ ነው!
ማስታወቂያ:- እየመዘገባችሁ ያደረሳችሁኝ ተማሪዎች እና inbox ያረጋችሁልኝ መመዝገባችሁን "Travel to Gojam" በሚለው ግሩፕ እየገባችሁ ቼክ አድርጉ። ዛሬ ከሶስት ሰዓት በኋላ የላካችሁልኝ ተማሪዎች እና ስም፣ እንዲሁም ቦታ እና ስልክ ቁጥር ያጓደላችሁ ተማሪዎች ቴሌግራም ላይ መልሼላችኋለሁ። እሱን ከላካችሁልኝ በኋላ ማታ አሳውቃችኋለሁ። መልካም ውሎ !!! ይህ መልእክት የሚያገለግለው dawit mulugeta ላይ ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች ብቻ ነው!!! አሁን ምዝገባ ላይ ብቻ ነን አዲስ ነገር ሲኖር የምናሳውቃችሁ ይሆናል እስከዚያው በትዕግሥት ጠብቁን ። አንድ ጊዜ ከተመዘገቡ በሗላ ድጋሚ መመዝገብ ፈፅሞ የተከለከለ ነው!!! https://t.me/+fDnyZUXNEwM1OGE0
ሰላም ቤተሰብ እንዴት ናችሁ ሁሉ ሰላም ? ይህ መልእክት ፈተና ለጨረሳችሁ እና ወደ ውቢቷ ባሕርዳር በ 18፣19እና 20 ለመጓዝ ዝግጅት ላይ ላላችሁ ተማሪዎች ብቻ እና ብቻ ነው። ከ dawit mulugeta ወይም @dawit9203 ላይ የተመዘገባችሁ እና እየተመዘገባችሁ ላላችሁ እንዲሁም መመዝገብ ለምትፈልጉ ነገ Travel from Woldia University To Gojjam በሚለው ግሩፓችን መመዝገባችሁን አሳውቃችሁ ዘንድ update ማድረግ የምትፈልጉ አስተካክሉ ያልተመዘገባችሁም ተመዝገቡ እስከ ዛሬ ማለትም 15/09/2018 ዓ.ም ሌሊት ስድስት ሰዓት ድረስ ጨርሱ መልእክቱንም ላልሰሙት አሰሙ። ይህ መልእክት የሚያገለግለው dawit mulugeta ላይ ለተመዘገባችሁ እና መመዝገብ ለምትፈልጉ ተማሪዎች ብቻ ነው!!! አሁን ምዝገባ ላይ ብቻ ነን አዲስ ነገር ሲኖር የምናሳውቃችሁ ይሆናል እስከዚያው በትዕግሥት ጠብቁን ። አንድ ጊዜ ከተመዘገቡ በሗላ ድጋሚ መመዝገብ ፈፅሞ የተከለከለ ነው!!!
Woldia University Students Union pinned «ቀን: 13/09/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ ለ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች በሙሉ፤ የሃገር አቀፍ ፈተናው ሊሰጥ የታሰበው ከግንቦት 17 እስከ 20/2018 ዓ.ም የነበረው ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3/2018 ዓ/ም የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ በብሔራዊ መታወቂያ (National ID) በመጠቀም የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ (Self-Identity Verification) ከዛሬ ጀምሮ ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል።…»
https://t.me/+fDnyZUXNEwM1OGE0 ለመወያየት
ጎጃም የምትመዘገቡ ተማሪዎች ማስታወቂያ ላይ እንደተጠቀሰው የምትሄዱበትን ቦታ (ጎጃም ማለት ባሕር ዳር) ፣ቀን፣ ስም እና ስልክ በ telegram inbox አድርጉልኝ ሁሉንም በስልክ ለማስተናገድ ይከብዳል። የምትተዋወቁ ስዎች በአንድ ላይ ተመዝግባችሁ ላኩልኝ። አንድ ጊዜ ከተመዘገባችሁ ድጋሚ አትመዝገቡ። @dawit9203
ቀን: 13/09/2018 ዓ.ም ማስታወቂያ ለ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች በሙሉ፤ የሃገር አቀፍ ፈተናው ሊሰጥ የታሰበው ከግንቦት 17 እስከ 20/2018 ዓ.ም የነበረው ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3/2018 ዓ/ም የተራዘመ መሆኑን አውቃችሁ በብሔራዊ መታወቂያ (National ID) በመጠቀም የራሳችሁን መለያ ማረጋገጫ (Self-Identity Verification) ከዛሬ ጀምሮ ማጠናቀቅ ይኖርባችኋል። ይህ ማረጋገጫ በምዝገባ ጊዜ በሰጣችሁት የFAN ቁጥር እና የግል መረጃ (Biographic Data) መሠረት ይፈጸማል። ይህን ሂደት ለማጠናቀቅ ከ2–3 ደቂቃ ብቻ ይወስዳል። ለፈተናው መቀመጥ አስፈላጊ የሆነ ግዴታ ስለሆነ፣ የመለያ ማረጋገጫውን በተቻለ ፍጥነት በሚከተለው መግቢያ በመጠቀም ማጠናቀቅ ይጠበቅባችኋል፦ https://verify.ethernet.edu.et. On the verification page, candidates will find everything they need to complete the process, including a video guide. verify.ethernet.edu.et Ministry of Education Ministry of Education | Exit Exam Verification እናመሰግናለን። ምንጭ:ወልድያ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር
ማስታወቂያ በወልድያ ዩኒቨርሲቲ የምትገኙ ከጤና እና ከተመራቂ ተማሪዎች ውጭ ያላችሁ ተማሪዎች በሙሉ ትምህርታችሁን በመጨረስ ላይ መሆናችሁ ይታወቃል። በመሆኑም ወደ ተለያዩ ከተሞች (ጎንደር ፣ ባሕር ዳር ፣ ሸዋ(አዲስ አበባ) ፣ ሰቆጣ ፣ ወሎ(ደሴ)) የምትሄዱ ተማሪዎች የምትሄዱበትን ቦታ ፣ ቀን ፣ ስም እና ስልክ ቁጥር እየሰጣችሁ እንድትመዘገቡ እንጠይቃለን። ይህ ምዝገባ ዓላማው ለተማሪዎቻችን ደህንነት እና ለነዳጅ ድጋፍ ለማስደረግ ሲሆን በወልድያ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ከሰሜን ወሎ ዞን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ነው። ማሳሰቢያ 👉አንድ ጊዜ ከተመዘገቡ በኋላ ድጋሚ መመዝገብ አይቻልም። 👉የምትጓዙበትን ቀን መጻፍ ግዴታ ነው። 👉ለስራ ያመቸን ዘንድ በተቻላችሁ አቅም የምትታወቀው ተማሪዎች ሰብሰብ ብላችሁ ተመዘጋግባችሁ ብታደርሱን ይመረጣል። 👉ከታች በተቀመጡ ስልክ ቁጥሮች በየአድራሻችሁ ብቻ በመደወል ይመዝገቡ ። 👉የምዝገባ ማብቂያ ጊዜ እስከ 17/09/2018 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ምዝገባችሁን አጠናቁ። 1. ጎንደር ዮሐንስ አለባቸው – 0922889499 ዓለምፀሐይ ተሾመ – 0975592324 2. ጎጃም አዶንያስ አበበ – 0943813712 ዳዊት ሙሉጌታ – 0919219203 / Telegram - @dawit9203 3. ዋግህምራ-(ሰቆጣ) ደስአለ ንጉስ – 0943170927 ቤተልሄም እንዳለው – 0943082528 ሃየሎም አበራ – 0993312820 4. ሸዋ እና አዲስ አበባ አብርሃም አሊ – 0960693926 ንጉሥ ሙለታ – 0980216053 5. ወሎ-(ደሴ) ዳዊት በስፋት – 0950170212 ህይወት ጎማታው – 0995739118 ሃይለሚካኤል አባይነህ – 0924580928 ✍️ሀይለ ሚካኤል አባይነህ የተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት ©️የተማ/ህ/ጽ/ቤት
#ሰበርExitExan 🔥የዳግም ተፈታኞች ምዝገባ ጀምሯል!! http://exam.ethernet.edu.et/ ለምዝገባ የባለፈው ፈተና ላይ ከትምህርት ቤት የወሰዳቹት username ያስፈልጋል! ላልሰሙ ሼር አርጉላቸው
🔥⚡️ የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች — የወደፊታችሁ ጊዜ አሁን ነው! ⚡️🔥 ❓ ለምን እየተቸገራችሁ ነው? ❓ ለምን እየተማራችሁ ነው? ❓ ለምን በየቀኑ እራሳችሁን እየገፋችሁ ነው? 📚 ከፈተና… 😓 ከውጤት ጭንቀት… 📰 ከየቀኑ መጥፎ ዜና… 🤯 ከግራ መጋባት እና ጫና… ✨ ለአንድ ምሽት እረፍት ስጡ! 🧠 ስለ ወደፊታችሁ ግራ ተጋብታችኋል? 💪 ሞቲቬሽን፣ ዲሲፕሊን እና አቅጣጫ ይፈልጋሉ? 💸 የገንዘብ ነፃነት ትፈልጋላችሁ? 🎓 ከምረቃ በኋላ ሕይወት አሳስቦአችኋል? 🌧 ክረምታችሁን በተጠቃሚ መልኩ ማሳለፍ ትፈልጋላችሁ? ✨ እንግዲያውስ ይህ ፕሮግራም ለእናንተ ነው! ✨ 🏆 MOTIVATIONAL & CULTURAL EVENT በBorn to Win Club አዘጋጅነት 📍 ቦታ ➤ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የምረቃ አዳራሽ 🕛 አርብ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ላይ ⚠️ ሁሉም ተማሪዎች በሰዓታቸው እንዲገኙ በአክብሮት እናሳስባለን! 🌍 አንድ ፕሮግራም አስተሳሰባችሁን ሊቀይር ይችላል። 🔥 አንድ ውሳኔ ወደፊታችሁን ሊቀይር ይችላል። 🏆 ራሳችሁን ለመቀየር ተዘጋጁ! 🚀 ተነሱ! 🚀 ተነሳሱ! 🚀 Born To Win ለመሆን ተዘጋጁ! https://t.me/wduborntowinclub https://t.me/wduborntowinclub https://t.me/wduborntowinclub
ማስታወቂያ ለሪሚዲያል ተማሪዎች በሙሉ 📢 National ID ያላወጣችሁና ከዚህ በፊት ለትምህርት ሚኒስቴር fan number ሲላክ ለሪጅስትራር ገቢ ያላደረጋችሁ እስከ ዛሬ (05/09/2018 ዓ.ም) 8:00 ሰዓት ድረስ ⏰ ለሪጅስተራር ሪፖርት እንድታደርጉ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን 📝።ይህን ባለማድረጋችሁ ለሚፈጠረው ችግር ሐላፊነቱን ራሳችሁ የምትወስዱ ይሆናል ⚠️ የፍሬሽማን ማስተባበሪያ
የምስራች - እንኳን ደስ አላችሁ! 🎉🎓 ጆርጅ የአሜሪካን ቋንቋ ትምህርት ቤት (George American Language School) በወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሚገኙ ተማሪዎችን የእንግሊዝኛ ቋንቋ ብቃታቸውን በማሳደግና በማጠናከር ለረጅም ጊዜ በታማኝነት ሲያገለግል ቆይቷል። ✨📚 አሁንም እንደተለመደው ትምህርታቸውን በስኬት ላጠናቀቁ ተማሪዎች ለ6ተኛ ዙር ደማቅ የምረቃ ስነ-ስርዓት አዘጋጅቷል። 🎓🎊 "ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በዚህ ታላቅ በዓል ላይ እንዲታደሙ በክብር ተጋብዘዋል!" 🤝🎈 የምረቃው ፕሮግራም ዝርዝር፦ 🗓️ ቀን፦ ግንቦት 2/2018 ዓ.ም ⏰ ሰዓት፦ ከቀኑ 7:00 ሰዓት ጀምሮ 📍 ቦታ፦ በወልድያ ዩኒቨርሲቲ መምረቂያ ሳላሽ (Graduation Hall) ውስጥ ጆርጅ የቋንቋ ማሰልጠኛ ማዕከል "Never Say Never Forever!" 🚀💪
видео или голосовое, без подписи
ለሁሉም ሪሚዲያል (Remedial) ተማሪዎች በሙሉ ቅዳሜ በ24/08/2018 ዓ.ም በሳይኮሎጂ መምህራንና በICT ባለሙያዎች በቅንጅት የሚሰጥ የፈተና ስነ-ልቦና ዝግጅት እና ኦንላይን (Online) ፈተና ዝግጅት ኦሬንቴሽን (Orientation) ስላለ ከጠዋቱ 2:30 ሁሉም ተማሪ በመመረቂያ አዳራሽ ተገኝታችሁ እንድትከተሉ እናስባለን።