tgindex
Ashruka Media

A voice for the Voiceless #StopAmharaGenocide 💚💛❤️

Последний пост
14 авг.
Последнее чтение
14 авг.
Постов за неделю
1
Всего постов
22
Тип
открытый
Язык
und
В каталоге с
14 авг.
Подписчики
2 795
−8 за 2 дн.
Сутки
0
0,00%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
1 019
18 постов
Вовлечённость
36,5%
к подписчикам
Постов в день
0,1
всего 22
Упоминаний
0
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
159
1/48двое суток
182
1/72трое суток
196

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • видео или голосовое, без подписи

  • Ashruka Media pinned a video

  • ታላቅ የአሸንድዬ ፌስቲቫል በስዊድን ስቶኮልም ! ሁላችሁም ተጋብዛችኋል ! በአማራ ህዝብ ለዘመናት ሲከበር የቆየው አሸንድዬ ፤ ሶለል ፤ ሻደይ እና እንግጫ ነቀላ ባሁሉን በጠበቀ ስርአት ዘንድሮም በስዊድን ስቶኮልም በደማቁ ይከበራል። ቀን፦ August 29/2026 ሰዓት፦ ከ14:00 ጀምሮ አድራሻ፦ Borgvägen 1,Hallunda folkets hus መግቢያ ፡ 300 SEK (ምግብ እና ለስላሳ መጠጥን ጨምሮ) ገቢው በሰው ሰራሽና ሰብአዊ ቀውስ ለተጎዱ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ይሆናል። አዘጋጅ፡ የአማራ ማህበራት ህብረት በስዊድን ባህላችን ኩራታችን !

  • የስደተኞች ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤልያስ 45 ተኛ የጵጵስና ዘመንዎ እንኳን አደረስዎ 📌📌ብጹዕ አቡነ ኤልያስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና የኖርዲክ እና ግሪክ ሐገር ስብከት ሊቀ ጳጳስ ዛሬ ሐምሌ 12,2018 ዓ.ም 45 ተኛ በዓለ ሲመታቸውን ያከብራሉ:: 📌ብጹዕነታቸው ከፖትርያርክ ብጹዕ አቡነ ተ/ሀይማኖት በ1973 ዓ.ም ማዕረገ ጵጵስናን ተቀብለዋል:: 📌ከሀገር ውስጥ የጀመረው ትምህርት እና ሐዋርያዊ አገልግሎታቸው በስደት ላሉ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ሌሎች ሀገር ዜጎች ጭምር ብርሃን ሆኗል:: 📌አባታችን 22 አብያተ ክርትያናት አቋቁመዋል:: 📌ብጹዕ አባታችን ከ 100 በላይ ዲያቆናት ከ 14 በላይ ቀሳውስት ክህነት ተቀብለው ቤተ ክርስቲያንን እያገለገሉ ይገኛሉ:: 📌አገልግሎታቸው በአፍሪካ 👉በኬንያ 👉በጅቡቲ እና 👉በኡጋንዳ ቤተክርስቲያን አስርተው አገልግሎት አስጀምረዋል 📌አገልግሎታቸው በአውሮፓ 👉በ1975 ዓ.ም በጀርመን ኮሎን የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በአውሮፓ አቋቁመዋል:: 👉በሙንሽን በበርሊን በፍራንክፈርት 👉በስዊዘርላንድ 👉በግሪክ የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አቋቁመዋል:: 👉በስዊድን የመጀመርያውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አቋቁመዋል:: አስፋፍተዋል:: 📌📌ብጹዕ አቡነ ኤልያስ አሁን ላይ የኖርዲክ እና ግሪክ ሐገር ስብከት እያገለገሉ ይገኛሉ:: 📌ሀገረ ስብከቱ 👉ስዊድንን 👉ኖርዌይን 👉ፊንላንድን 👉ዴንማርክን እና ግሪክን ያካተተ ነው:: አባታችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን መልካም ምኞታችሁን ግለጹላቸው 🙏🏽

  • ግፍና በደልን እናውግዝ ለህዝባችን ድምጽ እንሁን:: በዚህች ሰንበት እንደ ቅጠል እየረገፉ ያሉ ወገኖቻችን እናስብ:: ሰቆቃቸው እንዲቆም አምርረን የገዳዮችን ስርአት እንታገል:: አርሲ ትጣራለች ተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ስቶኮልም:: #ashrukamedia

  • https://youtu.be/lywoGq43970?is=Nj7uYcEq56oEM_ZG

  • በአርሲ የተፈጸመውን ኦርቶዶክስ ተኮር ግፍ ያወገዘ የተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ ዛሬ አርብ ሰኔ 12, 2018ዓ.ም (June 19,2026) ተካሄደ:: #ashrukamedia

  • Ashruka Media pinned a video

  • አርሲ ትጣራለች ❗️❗️ዛሬም ግፍ ቀጥሎ ካህ ን ተገድለውብናል 🚑 ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃትን እንቃወማለን ❗️ አትግደሉን በማለታቸው የታሰሩት ይፈቱ ❗️ ተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ ቀን : Friday June 19,2026 (አርብ ሰኔ 12,2018 ዓ.ም) ሰአት: ከ13:00 -15:00 ቦታ: Mynnttorget 📌በእለቱ ጥቁር ልብስ እንዲለብሱ እንጠይቃለን 💚💛❤️💪🏾

  • https://youtu.be/_HEGLiVtWgk?is=_NXcwHY-Z1G_Lb4s

  • Ashruka Media pinned a video

  • 12 июн.1 046103

    ተቃውሞ ሰልፉ ቀን ተቀይረ ❗️ አርሲ ትጣራለች ❗️❗️ ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃትን እንቃወማለን ❗️ አትግደሉን በማለታቸው የታሰሩት ይፈቱ ❗️ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ ቀን : Friday June 19,2026 (አርብ ሰኔ 12,2018 ዓ.ም) ሰአት: ከ13:00 -15:00 ቦታ: Mynnttorget 📌በእለቱ ጥቁር ልብስ እንዲለብሱ እንጠይቃለን 💚💛❤️💪🏾

  • 9 июн.1 1483

    видео или голосовое, без подписи

  • 9 июн.1 2793

    видео или голосовое, без подписи

  • 9 июн.1 2153

    видео или голосовое, без подписи

  • видео или голосовое, без подписи

  • 9 июн.1 090163

    በአርሲ የተፈፀመው እና እየተፈፀመ ያለው ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃት እጅግ የሚያሳምም ማንኛውም የሰው ልጅ ሊቃወመው የሚገባ ተግባር ነው::

  • 8 июн.935172

    ለአርሲ ኦርቶዶክሳውያን የተቃውሞ ሰልፍ በስዊድን ❗️ ታላቅ ተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ በስዊድን ስቶኮልም ከተማ በአከባቢው ላላችሁ ሰብአዊ ክብር ለሚያስጨንቃችሁ ኢትዮጵያውያን እና አጋሮች በሙሉ ❗️ ቀን: ቅዳሜ ሰኔ 6, 2018 ዓ.ም (June 13,2026 ) ሰአት : ከ 13:00 እስከ 15:00 የሰልፉ ቦታ ፡ Sergels Torg , Stockholm በሰልፉ በምስራቅ አርሲ ኦርቶዶክስ ተኮር ጥቃት የተሰውትን እናስባለን:: በድሮን ታግዞ በብልፅግና አገዛዝ ጭምር በአማራ ክልል እንዲሁም በመላው ኢትዮጽያ እየተፈፀመ ያለውን ኢ-ሰብአዊ እምነት ተኮር ጥቃት እናወግዛለን:: አዘጋጅ : የኢትዮጵያ ስደተኞች ማህበር በስዊድን

  • 12 мая1 377172

    ልዩ ፕሮግራም በስዊድን ስቶኮልም ቅዳሜ, 16 Maj 2026 ሰአት ከ 16 ጀምሮ እስከ 24 ሰአት ቦታ : Bodholmsgången 15,Skärholmen አዘጋጅ : በስዊድን የሚገኙ የአማራ ማህበራት በጋራ በመሆን 💚💛❤️💪🏾

  • 2 мая1 340182

    ድምጻችን ለህዝባችን በመላው ዲያስፖራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀርቧል:: በስዊድን ይህ ድምጽ ተሰምቷል 💪🏾💚💛❤️