tgindex
The Federal Supreme Court of Ethiopia

The Federal Supreme Court of Ethiopia

Статистика

Federal Supreme Court is the highest court in Ethiopia. It is constitutionaly established court. It is also one of the three pillars of the federal state that assures the check and balance in & among.

Последний пост
15 авг.
Последнее чтение
12:46
Постов за неделю
16
Всего постов
27
Тип
открытый
Язык
английский
Категория
Новости и СМИ (по похожим)
В каталоге с
12 авг.
Подписчики
18 961
+19 за 3 дн.
Сутки
+7
+0,04%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
4 533
26 постов
Вовлечённость
23,9%
к подписчикам
Постов в день
2,3
всего 27
Упоминаний
6
каналов
Охват размещения
оценка
1/24сутки в ленте
3 997
1/48двое суток
4 580
1/72трое суток
4 940

Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.

Посты

  • 15 авг.3 07121

    видео или голосовое, без подписи

  • 15 авг.3 06019

    видео или голосовое, без подписи

  • 15 авг.3 0639024

    ‎ ‎በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት ክቡር ዳኛ ተመሰገን ወንድምአገኝ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ነሐሴ 09/2018 ዓ/ም ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። ‎ ‎በዳኛ ተመስገን ወንድምአገኝ ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለጽን፤ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸው እና የስራ ባልደረቦቻቸው መጽናናትን እንመኛለን።

  • 11 авг.5 6923

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 авг.5 6863

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 авг.5 6753

    видео или голосовое, без подписи

  • 11 авг.4 883304

    ‎በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአርባ ምንጭ ማዕከል የዲጂታል ዳኝነት አገልግሎት መስጠት ጀመረ ‎ ‎ነሐሴ 05/2018 ዓ.ም (የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) ‎ ‎የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአርባ ምንጭ ማዕከል የተዘረጉትን የኢ-ፋይሊንግ፣ የትራንስክሪፕሽን እና የርቀት ችሎት አገልግሎቶችን በአካል ተገኝተው አስመርቀዋል። ‎ ‎በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከፍተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን፣ አዲሱ አሰራር በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የተጀመረውን የዲጂታላይዜሽን ስራ ወደ ክልል ማዕከላት የማስፋት አካል ነው። ‎ ‎ማዕከሉ በአካል መገኘት ሳይያስፈልግ ክስ ለመመልከት የሚያስችል የርቀት ችሎት፣ የምስክሮችን እና የተከራካሪዎችን ቃል በቀጥታና በፍጥነት ለመመዝገብ የሚያስችል በሰው ሰራሽ አስተውሎት  የታገዘ ድምፅን ወደ ጽሑፍ የመቀየር ቴክኖሎጂ፣ እንዲሁም የክስ መዝገቦችን በኢንተርኔት አማካይነት በዲጂታል መንገድ ለማስገባትና ለማስተዳደር የሚያስችል አገልግሎቶችን ይሰጣል። ‎ ‎እነዚህ አሰራሮች ህብረተሰቡ ለአገልግሎት የሚያወጣውን እንግልት እና አላስፈላጊ ወጪ በመቀነስ፣ የዳኝነት ሂደቱን ቀልጣፋ፣ ግልጽ እና ተዳራሽ እንደሚያደርግ ተገልጿል።

  • 9 авг.5 8041

    видео или голосовое, без подписи

  • 9 авг.5 8341

    видео или голосовое, без подписи

  • 9 авг.5 5831

    видео или голосовое, без подписи

  • 9 авг.4 0831

    видео или голосовое, без подписи

  • 9 авг.4 0231

    видео или голосовое, без подписи

  • 9 авг.4 6901

    видео или голосовое, без подписи

  • 9 авг.4 3241

    видео или голосовое, без подписи

  • 9 авг.3 9081

    видео или голосовое, без подписи

  • 9 авг.3 834111

    ‎የፍርድ ቤቶች አመራሮችና ዳኞች በአርባምንጭ ከተማ የችግኝ ተከላ አካሄዱ ‎ ‎ነሐሴ 03/2018 ዓ.ም (የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት) ‎ ‎በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት የተመራ የፍርድ ቤቶች ከፍተኛ አመራሮችና ዳኞች ልዑክ በአርባምንጭ ከተማ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂደዋል። ‎ ‎በአርባምንጭ ከተማ በተካሄደው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረትን ጨምሮ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት አመራሮች፣ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝዳንቶች እንዲሁም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች ተሳትፈዋል። ‎ የ‎ልዑካን ቡድኑ ከችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በተጨማሪ በአርባምንጭ ከተማ የተከናወኑ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተዘዋውሮ ጎብኝቷል። ‎የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የማህበራዊ ሚዲያ ገጾችን ይከታተላሉ፦ ‎ ‎👉 ፌስቡክ ↠ https://web.facebook.com/FSCEthiopia ‎👉 ትዊተር (ኤክስ) ↠ https://x.com/federalsupreme1 ‎👉 ሊንክድኢን ↠ https://tinyurl.com/supereme-court-of-ethiopia ‎👉 ቴሌግራም ↠ https://t.me/fscethiopiaPR ‎ዋትስአፕ ↠ https://tinyurl.com/fscethiopia ‎👉 ዩቲዩብ ↠ https://www.youtube.com/@fscethiopia ‎👉 ቲክቶክ ↠ https://tiktok.com/@federal.supreme.court

  • 8 авг.4 7283

    видео или голосовое, без подписи

  • 8 авг.4 7493

    видео или голосовое, без подписи

  • 8 авг.4 1153

    видео или голосовое, без подписи

  • 8 авг.3 8623

    видео или голосовое, без подписи

The Federal Supreme Court of Ethiopia — tgindex