Ajamba 2018 student and Family channel
Статистика- Последний пост
- 9 авг.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 1
- Всего постов
- 25
- Тип
- открытый
- Язык
- am
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- 160
- 1/48двое суток
- 183
- 1/72трое суток
- 197
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
Qophiin Dursaa Xumaramaa jiraa kootaa Baradhaa
Oduu Gammachiisaa Barattoota Sadarkaa Afaan Oromoo kutaa 1ffaa - 8ffaa hundaaf
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
Ajamba primary and middle school Family and students group
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
ለሁሉም ነባር ተማሪዎች ወላጃች ከነገ 10/11/2018 ጃምሮ ት/ቤታችን የተለያዪ ግንባታዎች የምያሰፈግ ግባቶች ከጧት 2:30 ጀምረችሁ ለት/ቤት ፋይናንሰ እና ወተመህ መሠረከብ እንደየምትችሉ እናሰውቃለን። Maatii barattoota keenyaatiif Guyyaa borii10/11/2018 irraa eegaltanii meeshaalee ijaarsa adda addaatiif barbaachisan kan bara kana kutaa Faayinaansii mana barumsaafi bakka bu'ata GMB barattootaatti galchuu akka dandeessan isin hubachiifna
የክፍለ ከተማችን የ6ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ በጋዜጣዊ መግለጫው ተጠቁሟል። https://aa6.ministry.et/#/resu
Grade 6 Afaan oromo all students are passed 100%
92.5% Passed
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡ (ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡ ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ! https://linktr.ee/aacaebc