Africa no.2 school
Статистика- Последний пост
- 27 февр. 2025 г.
- Последнее чтение
- 13 авг.
- Постов за неделю
- 0
- Всего постов
- 21
- Тип
- открытый
- Язык
- und
- В каталоге с
- 13 авг.
- 1/24сутки в ленте
- —
- 1/48двое суток
- —
- 1/72трое суток
- —
Оценка по просмотрам недавних постов: пост набирает почти всё за первые сутки.
Посты
ቀን 20/6/2017 ማስታወቂያ ለተከበራችሁ መምህራን በሙሉ! ሰኞ ሰኞ የእንግሊዘኛ ቀን መሆኑ ይታወቃል፤ ስለሆነም በቀጣይ ሰኞ ማለትም በ24/6/2017 በ2ኛው ክፍለ ጊዜ ሁሉም መምህራን የምታስተምሩትን ይዘት ወደ እንግሊዘኛ ቀይራችሁ እንድታስተምሩና በጥብቅ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ በዚህ ክፍለ ጊዜ ላይ ድጋፍና ክትትል መኖሩ አውቃችሁ ከወዲሁ እቅድና ኖት እንድትዘጋጁ እናሳስባለን። ት/ቤቱ! Guyyaa 20/6/2017ALI Beeksisa Barsiisota hundaaf Wixata,wixata guyyaa ingiliffaa ta'uun isaa beekamaadha waan ta'eef wixata dhuftu jechuun 24/6/2017 ALI wayitii 2ffaatti qabiyyee barsiiftan sana gara afaan ingiliffaatti jijjiiruun akka barsiiftan cimsinee isin beeksifna. Hubachiisa Wayitii sanatti hordoffii fi deggersi waan jiruuf qophii karooraafi noottii dursitanii akka gootan cimsinee isin beeksifna. M/B
видео или голосовое, без подписи
ለመምህራን በሙሉ። ለሙያ ፈቃድ ያመለከታችሁ መረጀችሁ እንደገና እየመጣችሁ ያላሟላችሁትን እንድታሟሉ እነጠይቃለን።
አስቸኩአይ የፕሮግራም ለውጥ ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። በተለያዩ ምክንያቶች ሰኞ የነበረው ግጥሚያ እና የመክፈቻ ፕሮገራም ለእሮብ መዘዋወሩን ክፍለከተማው አሳውቆናል አስከዛው ቅድመ ዝግጅት ይደረግ ባለችን ግዜ መልካም ውሎ
የተስተካከለ
የትምህርት ቤቱን ማሊያ ለወሰዳችሁ መምህራን በሙሉ ሰኞ የካቲት 17/2017ዓ/ም የትምህርት ቤት ግጥሚያ ቤለር ሜዳ ላይ ስላለብን ማሊያውን የወሰዳችሁ ሰኞ ጠዋት 2:30ሰዓት ላይ ለር/መምህር ገቢ እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን
ቀን 11/4/2017 ማስታወቂያ ለተከበራችሁ መምህራን በሙሉ! ሰኞ ሰኞ የእንግሊዘኛ ቀን መሆኑ ይታወቃል፤ ስለሆነም በቀጣይ ሰኞ ማለትም በ14/4/2017 በ1ኛው ክፍለ ጊዜ ሁሉም መምህራን የምታስተምሩትን ይዘት ወደ እንግሊዘኛ ቀይራችሁ እንድታስተምሩና በጥብቅ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ በዚህ ክፍለ ጊዜ ላይ ድጋፍና ክትትል መኖሩ አውቃችሁ ከወዲሁ እቅድና ኖት እንድትዘጋጁ እናሳስባለን። ት/ቤቱ!…
ለመምህራን በሙሉ :የBSC ምዘናን የመለከታል። ከዚህ በታች በተዘረዘረው ፕሮግራም እስካሁን ያልተመዘናችሁ እንድትመዘኑ እናሳስባለን። ከፕሮግራሙ ውጪ የሚመጡ መምህራን የማናስተናግድ መሆኑን እናስታውቃለን። 1.ሂሳብና ጤሰማ...... ዓርብ በ14/6/2017 2.እንግሊዘኛናሶሻል...... ሰኞ በ17/6/2017 3.ተፈጥሮ ሳይንስና ሙያ...... በ18/6/2017 4.አፋን ኦሮሞ ሁሉም ..........በ19/6/2017
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
Today, our school performance from july till the end of january has been evaluated by criteria called Key performance indicators(KPI) and Reform works.
ለሁሉም ክፍለ ከተማ እዴት አረፈዳቹ ከዚህመ በፊት የመምህራን መረጃ ወደ ኢ-እስኩል ሲስተም በክፍለ ከተማቹ ስር የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ማስገባታቸው ይታወቃል ነገር ግን እስከሁን በወረቀት የተሰበሰበው መረጃ እና ሲስተም ላይ የገቡ መምህራን ቁጥር ይለያያል ይህ በመሆኑ ነባር ያልተመዘገቡ ፣ አዲስ የተቀጠሩ መምህራ ወደሲስተም እዲያስገቡ እያሳሰብኩ በቀጣይ አዲስ መምህራን ከማህከል ብቻ በሲስተም የሚላኩ መሆንኑ አውቀው ያልተመዘገቡ መምህራን እስከ 17/06/2017 ድረስ ብቻ እዲያስገቡ ክትትል እድታደርጉ አሳስባለው፡፡ ከተባለው ቀን ውጭ ምዝገባ የሚያደርግ መምህር ማህከል/ትምህርት ቢሮ/ በመምጣት ብቻ የሚስተናገድ መሆኑን አሳውቃለው፡፡
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
Today , our school first semester teachers general assembly has been made to discuss on students result analysis and other related issues .
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
видео или голосовое, без подписи
PGDT - Page 8
видео или голосовое, без подписи