tgindex
Nejashi TV // ነጃሺ ቲቪ

Nejashi TV // ነጃሺ ቲቪ

Статистика

የነጃሺ ቲቪ ቤተሰብ ስለሆኑ እናመሰግናለን ። የተለያዩ መረጃዎችና እውቀቶች ይገበያሉ ። ተቀላቀሉን ! Facebook: https:// Jeilumedia.com Telegram: https://t.me/nejashitvofficial E-mail: nejashitvaddis@gmail.com https://youtube.com/@nejashitva?si=O8pqOoIDjDmMBX74

Последний пост
15 авг.
Последнее чтение
13 авг.
Постов за неделю
28
Всего постов
44
Тип
открытый
Язык
und
В каталоге с
13 авг.
Подписчики
12 615
+46 за 6 дн.
Сутки
+8
+0,06%
Неделя
 
Месяц
 
Просмотров на пост
1 126
40 постов
Вовлечённость
8,9%
к подписчикам
Постов в день
4,0
всего 44
Упоминаний
1
каналов
Охват размещения
по 6 постам
1/24сутки в ленте
1 152
1/48двое суток
1 188
1/72трое суток
1 281

Медиана по постам, которые мы застали свежими и померили через сутки.

Посты

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • без подписи

  • 14 авг.1 2402

    без подписи

  • 14 авг.1 247162

    без подписи

  • 14 авг.1 2865

    без подписи

  • 13 авг.1 493172

    без подписи

  • 13 авг.1 4121

    без подписи

  • 13 авг.1 4341

    без подписи

  • 13 авг.1 4141

    без подписи

  • 13 авг.1 2071

    без подписи

  • 13 авг.1 0561

    без подписи

  • 13 авг.1 4311

    без подписи

  • 13 авг.1 3881

    без подписи

  • 13 авг.1 07471

    ከግማሽ በላይ የሚሆነው የጋዛ ነዋሪ ለከፋ የውሀ እጥረት እና የንፅህና ችግር መጋለጡን ተመድ አስታወቀ ነጃሺ ቲቪ || ነሐሴ 7/ 2018 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ፣ አብዛኛው የጋዛ ነዋሪ በቂ የንጹህ ውሃ፣ የንፅህና መጠበቂያ እና የፍሳሽ ማስወገጃ አገልግሎቶችን ማግኘት ባለመቻሉ ለከፋ የጤና እና የሰብዓዊ ችግር መጋለጡን አስታወቀ። ተቋሙ በሪፖርቱ እንዳመለከተው፤ ከ1.3 ሚሊዮን በላይ የሚሆነው የጋዛ ህዝብ በቀን ከ6 ሊትር በታች፣ እንዲሁም 700 ሺህ የሚጠጋው ነዋሪ ደግሞ ከ9 ሊትር ያነሰ ውሃ ብቻ እያገኘ ይገኛል። ይህ አቅርቦት በድንገተኛ ጊዜ ለአንድ ሰው ከሚያስፈልገው 15 ሊትር መደበኛ መጠን ጋር ሲነፃፀር እጅግ አነስተኛ በመሆኑ፣ ነዋሪዎቹ የግል ንፅህናቸውን ለመጠበቅም ሆነ የልጆቻቸውን መሰረታዊ ፍላጎት ለማሟላት በእጅጉ መቸገራቸውን ገልጿል ። በውሃ ማደያዎች አካባቢ ከፍተኛ መጨናነቅ መፈጠሩን ያመለከተው ሪፖርቱ፤ በቂ የውሃ መያዣ ባለመኖሩ ምክንያት ውሃ የማመላለሱ አድካሚ ስራ በህፃናት ላይ መውደቁን አስታውቋል። በአሁኑ ወቅትም ከአራት የጋዛ ነዋሪዎች ሦስቱ በውሃ ጫኝ መኪኖች ላይ ጥገኛ መሆናቸው ተገልጿል። ከውሃ እጥረቱ በተጨማሪ የንፅህና አገልግሎት መጓደል ሌላው አሳሳቢ ጉዳይ መሆኑን የገለጸው ሪፖርቱ፤ በጋዛ ከሚገኙ አባወራዎች መካከል መሰረታዊ የንፅህና መጠበቂያ ያላቸው ግማሽ ያህሉ ብቻ መሆናቸውን አብራርቷል። በዚህም ከ900 ሺህ በላይ የሚሆኑ ነዋሪዎች በመኖሪያ አካባቢያቸው በሚከማች ቆሻሻ ምክንያት ለከፋ የጤና ቀውስ መጋለጣቸውን አስገንዝቧል። በቃለላህ ሳዲቅ

  • 12 авг.1 35421

    ቱርክ "እስራኤል ቀጠናዊ ግጭቶችን በመጠቀም የፍልስጤምን ጉዳይ ከዓለም አቀፍ አጀንዳነት ለማስወጣት እየሰራች ነው" ስትል ወቀሰች ነጃሺ ቲቪ || ነሐሴ 6/2018 የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጣይብ ኤርጋን፣ የቤንጃሚን ኔታንያሁ አስተዳደር በቀጠናው የተፈጠሩ ግጭቶችን እና ጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረቶችን በመጠቀም የፍልስጤምን ጥያቄ ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አጀንዳነት ለማስወገድ እየሰራ መሆኑን ከሰዋል። ፕሬዚዳንቱ ይህንን የተናገሩት ከፍልስጤም አቻቸው ማሕሙድ አባስ ጋር በአንካራ በሰጡት የጋራ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ነው። ኤርዶጋን በዚሁ ወቅት እንደገለፁት፣ "የኔታንያሁ መንግስት ዋነኛ ስትራቴጂካዊ ዓላማ በቀጠናው ከተፈጠረው ትርምስ እና አዳዲስ ግጭቶች ፖለቲካዊ ትርፍ በማጋበስ የፍልስጤምን ጉዳይ ከሰው ልጅ የጋራ አጀንዳነት ማጥፋት ነው" ብለዋል። አክለውም የቱርክ መንግስት ሉዓላዊት የፍልስጤም ሀገር እንድትመሰረት የሚያደርገውን ዲፕሎማሲያዊ እና ፖለቲካዊ ትግል አጠናክሮ እንደሚቀጥል ቃል መግባታቸውን አልጀዚራ ዘግቧል። በማህበረ-ፖለቲካዊ ስነ-ልቦና አውድ የእስራኤልን መዋቅራዊ ጫና በተመለከተ ኤርዶጋን ሲያብራሩ፤ "እስራኤላውያን ምንም ዓይነት ማወናበጃ ቢሰሩም ሊሳካላቸው አይችልም፤ የፍልስጤምን ጉዳይ ለማጥፋት በሚሞክሩበት ቁጥር፣ ጉዳዩ በሰዎች ልብ ውስጥ ይበልጥ ስር እየሰደደና እያደገ ይሄዳል" ብለዋል። የፍልስጤሙ መሪ ማሕሙድ አባስ የዲፕሎማሲ አማካሪያቸውን ማጅዲ ኻሊዲን፣ የደህንነት ኃላፊውን ማጀድ ፋራጅን እና ከፍተኛ የፍልስጤም ባለስልጣን ዚያድ አቡ አምርን አስከትለው ትናንት ማክሰኞ አንካራ የገቡ ሲሆን፣ ከቱርኩ ፕሬዚዳንት ጋር ያደረጉትን ወቅታዊ የቀጠናው ጂኦ-ፖለቲካዊ ጉዳዮች እና የሁለትዮሽ ውይይት "እጅግ ወሳኝ እና ፍሬያማ" ሲሉ ገልፀውታል። በ ሐቢብ በሽር

  • без подписи